19/08/2026
🔴 ግብፅ በናይል ወንዝ ላይ ተጨማሪ ማናቸውም ግድቦች እንዲገነቡ አትፈቅድም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ባድር አብደላቲ ለአል አረቢያ ተናገሩ። ግብፅ ጥቅሟንና የውኃ ደኅንነቷን የማስከበር ሕጋዊ መብት አላት ሲሉ አብደላቲ ገልጸዋል።ካይሮ በሕግ ማስገደድ ካልሆነ በስተቀር በናይል ወንዝ ላይ ምንም ዓይነት ስምምነት አትቀበልም ሲሉም አክለዋል።
Wonde Info