18/06/2026
ሰበር‼️ እስራኤል የደህንነት ችግሮቿን በኃይል ብቻ መፍታት አትችልም‼️
የአሜሪካ ምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ በአሜሪካ እና በኢራን መካከል በተደረሰው ስምምነት ላይ እስራኤል እያሳየች ያለችውን ከፍተኛ ተቃውሞ “ያልተለመደ ድንጋጤ” ሲሉ አጣጥለዋል።
ለኒውዮርክ ታይምስ በሰጡት ቃለ መጠይቅ እስራኤል በአጋሯ በአሜሪካ ላይ እምነት እንደጎደላት በመግለጽ፣ ስምምነቱ የተሳሳተ ትርጓሜ እንደተሰጠው አስረድተዋል። በተለይም ስምምነቱን አጥብቀው ለሚቃወሙት የእስራኤል ባለስልጣናት ምላሽ ሲሰጡ፣ የ9 ሚሊዮን ህዝብ ሀገር እንደመሆኗ መጠን እስራኤል ሁሉንም የደህንነት ችግሮቿን በኃይል ብቻ መፍታት እንደማትችል በማስታወስ ወሳኝ ትችት ሰንዝረዋል።
Wonde Info