16/08/2026
ባርሴሎና ሮድሪን ከማንቼስተር ሲቲ ለማስፈረም ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባርሴሎና ስፔናዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ሮድሪ ከማንቼስተር ሲቲ ለማስፈረም ተስማምቷል።
ሮድሪ በባርሴሎና ለ4 ዓመታት የሚያቆየውን ውል እንደሚፈራረም ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
የ30 ዓመቱ ተጫዋች በማንቼስተር ሲቲ ቤት ቆይታው የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ እና የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግን ጨምሮ የተለያዩ ዋንጫዎችን አሳክቷል።