31/01/2026
ንግድ ባንክ እንዲህ አይነት ቻሌንጅ ይዞ መጥቷል እድላችሁን ሞክሩ
ውድ ደንበኞቻችን እንኳን ለደንበኞች አገልግሎት ሳምንት አደረሳችሁ!
የእርስዎ እርካታ ፤ የባንካችን ስኬት!
******
ባንካችን የዘንድሮውን የደንበኞች አገልግሎት ሳምንትን በማስመልከት የጥያቄና መልስ ውድድር አዘጋጅቷል።
ቀላል ጥያቄዎችን ቀድመው በመመለስ በየዙሩ የ10 ሺብር ተካፋይ ይሁኑ!
ቤተሰብ ይሁኑ፣ ይሳተፉ፣ ይሸለሙ!
የባንካችንን የፌስቡክ ገፅ https://www.facebook.com/combanketh በመቀላቀል ዛሬ ጥር 22 ቀን 2018 ዓ.ም ምሽት 3፡00 ሰዓት በሚካሄደው የሁለተኛው ዙር የጥያቄና መልስ ውድድር ይሳተፉ፤ ይሸለሙ!
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሁሌም የሚተማመኑበት ባንክ!
#እንኳንደስአላችሁ #ኢትዮጵያንግድባንክ #አገልግሎት #ዕድልእጣ #ኢትዮጵያ