
28/04/2025
የNuso አካውንት ባለቤት የሆነው በፈረንሳይ ሀገር የሚኖረው ሚኖታ ማቴዎስ የአዕምሮ ህመምተኛ መሆኑ ተሰምቷል።
ግለሰቡ Scholarship አግኝቶ ለትምህርት ፈረንሳይ ሄዶ እየተማረ እያለ የአዕምሮ በሽተኛ ሆኖ ሕክምና እየተከታተለ እንደሚገኝ ለቤተሰቦቹ በደረሰው መረጃ ታውቋል። ይህንን ከባድ ዜና የሰሙት ቤተሰቦቹ እና ዘመዶቹ እጅግ ተጨንቀዋል።
ቤተሰቦቹ እና ዘመዶቹ የጨነቁበት ለግለሰቡ ብቻ ሳይሆን የእሱ አባቱና እናቱም ጭምር የአእምሮ ህመምተኛ በመሆናቸው ለዓመታት በገመድ ታስረው በቤታቸው እንደሚገኙ አንድ የቅርብ ዘመድ ባደረሰው መረጃ ማወቅ ተችሏል።
ከታች የተለጠፉ ፎቶዎች ግለሰቡ በተለያዩ ጊዜ አዕምሮው ሲለቅ በአዲስአበባ ዩኒቨርስቲ እየተማረ እና በሌሎች ቦታዎች የተወሰደ ምስል ነው።
በዓለማችን ታሪክ ሆስፒታል ገብቶ የአዕምሮ ሕክምና መዉሰድ የሚገባቸዉ እብዶች እና አላዋቂ ወይንም በድንቁርና የሚሰቃዩ ሰዎች በቤተሰቦች፣ማህበረሰቦች፣ ሕዝቦች መካከል ለተከሰቱ ሁከቶች ጥርጣሬዎች ግጭቶችና መፈረካከስ ግንባር ቀደም ሚና ይጫወታሉ።
የአዕምሮ በሽታ ያለበት ሰዉ እና አላዋቂ(ignorant) ሰዉ collective devastation ሊያስከትል የሚችል ድርጊት ለመፈጸም ልበ ሙሉ ናቸዉ። ስህተትና ተሳስቻለሁ የሚል ነገር በሁለቱም ዘንድ የለም።
የወላይታ ሕዝብ Gooyiyaa የሚል ፕሮቬርብ እና ምዕራባዊያን -ምናልባትም እንግሊዞች the ignorant are confident የሚል ብሕል አላቸዉ።
የእብዶችና የአላዋቂዎች ዋሻ ነዉ። ሰው ለራሱ ያበደ ሳይመስለው አብዶ የሚገኝበት ወቅትና ግዜ አለው። ለሚያይ ሰው አብዷል ለራሱ ግን አይታየውም።
ምክንያቱም ለራሱ ትክክል ነውና ጠዋት ሲነሳ ልብስ ለብሶ መውጣቱን ያውቃል ማታም ወደ ቤቱ መመለሱን ያውቃል ያላወቀው ነገር ቢኖር እብደቱን ነው። ልብስ መልበሱን እንጂ ብዙ ነገር አበላሽቶ መዋሉን አያውቅም።
የራሱን ባህል ሲያበላሽ ያበላሸ አይመስለውም፣ ህዝቡን ሲሳደብ እራሱን እየተሳደበ እንደሆነ አይገባውም፣ ሰዎችን ሲሳደብ የራሱን አባት መሳደቡን ትዝ አይለውም እሱ ሁልግዜ የተማረ እብድ ስለሆነ ምንም አይገባውም።
በቀጣይ በNuso ፌክ አካውንት መረጃን እየሰጠ በዕብድ ግለሰብ ህዝባችንን እያሰደቡ ያሉ ጨምሮ ግብረአበሮቹን ለህዝቡ ይፋ እናደርጋለን።