Hagos Gebrehiwot

Hagos Gebrehiwot ሰላም-ሰላም-ሰላም

 #ፅቡቕ ስልጠና ነይሩ።ክቕፅል ድማ ይግባእ።
25/06/2026

#ፅቡቕ ስልጠና ነይሩ።

ክቕፅል ድማ ይግባእ።

❤️
16/05/2026

❤️

የፌደራል መንግሥት ትግራይ ክልል ላይ “ያደረገውን የበጀት ክልከላ የሚቃወም” ሰላማዊ ሰልፍ ሊደረግ ነውየፌደራል መንግሥት ትግራይ ክልል ላይ “ያደረገውን የበጀት ክልከላ የሚቃወም” ሰላማዊ ሰ...
20/03/2026

የፌደራል መንግሥት ትግራይ ክልል ላይ “ያደረገውን የበጀት ክልከላ የሚቃወም” ሰላማዊ ሰልፍ ሊደረግ ነው

የፌደራል መንግሥት ትግራይ ክልል ላይ “ያደረገውን የበጀት ክልከላ የሚቃወም” ሰላማዊ ሰልፍ በሚቀጥለው ሳምንት ይደረጋል ተብሏል። መጋቢት 15/2018 ዓ.ም. በትግራይ ክልል የሚካሔደውን ሰላማዊ ሰልፍ የክልሉ ትምሕርት ቢሮ፣ የትግራይ ክልል መምኀራን ማኅበር እና የተማሪ ወላጆች ማኀበር በጋራ ያዘጋጁት መሆኑን ኢትዮ ቲዩብ ሰምቷል።

በዚህ ጉዳይ ላይ መግለጫ የሰጡት የክልሉ ትምሕርት ቢሮ ኃላፊ ኪሮስ ግዑሽ (ዶ/ር) ከሰላም ስምምነቱ በኋላ በክልሉ የሚገኙ መምሕራን እስካሁን ድረስ 16 ወራት ውዝፍ ደመወዝ አልተከፈላቸውም ብለዋል። ይህ ክፍያ ሳይፈፀም የፌደራል መንግሥት “በጀት በመከልከሉ” መምሕራን ያለፈው የየካቲት ወር ደመዝ ሳይከፈላቸው መቅረቱን አብራርተዋል።

በሀገሪቱ ግጭት ውስጥ ባሉ ሌሎች ክልሎች የመምሕራን ደመዝ አልተከለከለም ያሉት የትምሕርት ቢሮ ኃላፊው፤“ትግራይ ላይ የተደረገው መድሎ የታየበት ነው” ሲሉ ውቅሰዋል። “በበጀት ክልከላው” ሳቢያ በክልሉ የተለያዩ ወረዳዎች የትምሕርት ሒደቱ እየተቋረጠ ነው መባሉንም ሰምተናል።

የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ አማኑኤል አሰፋ ከዚህ ቀደም በሰጡት ማብራሪያ ትግራይ ክልል በየወሩ በጀት እንደሚላክላት አስታውሰው ከጥቅምት ወር በኋላ ግን መቋረጡን ተናግረዋል።

“በየወሩ 2.3 ቢሊዮን ብር አካባቢ ማግኘት አለበት ክልሉ። [ግን] ከጥቅምት እስከ የካቲት ወር 2.4 ቢሊዮን ብር ብቻ ነው ያገኘው” ብለዋል። በተጨማሪ ነዳጅ ወደ ክልሉ “ሙሉ በሙሉ መግባት አቁሟል፤ አንድም ነገር የለም” ሲሉ የፌደራል መንግሥት እየፈጸመ ያለውን ክልከላ አስረድተዋል። መጋቢት 15/2018 ዓ.ም. ይደረጋል የተባለው ሰላማዊ ሰልፍ ይህን እርምጃ የሚቃወም እንደሆነ ተገልጿል።

11/03/2026

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Andit Kefali Hayle, Bedasa Kabeto Bedo, Yosief Eyeab, Dedebit Kaza, Sara Ko, Tewelde Hagos, Ado Miki, Mekonen Gerenchel, Fiyona Alema, G Medhin Kuflu, Ashu Gebremedhn, Mulu Haylemikal, Solomon Welay, Tedros Tswar, ታፈስ ዳምጠው ተምትሜ, Kiya Tewahdo, Wedi Tigray Fekr, Fna Hagose, ንኩሉ ብዓቅሊ, ታግ ላይፍ, Balay Sansis, ፀማም ስደተኛ

ኣታዊ ካብ ዘለዎን ትካላት ደሞዝ ሰራሕተኛታት መንግስቲ ንምኽፋል ይሰርሕ ከምዘሎ ቢሮ ፋይናንስን ምትእኽኻብ ሃፍትን ትግራይ ኣፍሊጡ።ኣታዊ ካብ ዘለዎን ትካላት ገንዘብ ብምትእኽኻብ ደሞዝ ሰራሕ...
10/03/2026

ኣታዊ ካብ ዘለዎን ትካላት ደሞዝ ሰራሕተኛታት መንግስቲ ንምኽፋል ይሰርሕ ከምዘሎ ቢሮ ፋይናንስን ምትእኽኻብ ሃፍትን ትግራይ ኣፍሊጡ።

ኣታዊ ካብ ዘለዎን ትካላት ገንዘብ ብምትእኽኻብ ደሞዝ ሰራሕተኛታት መንግስቲ ዝኽፈለሉ ከይዲ ንምፍጣር ንሰርሕ ኣለና ኢለን ሓላፊት ቢሮ ፋይናንስን ምትእኽኻብ ሃፍትን ትግራይ ዶክተር ምሕረት በየነ።

ኣብ እዋናዊ ጉዳያት ኣመልኪተን ንጋዜጠኛታት መብርሂ ዝሃባ ዶክተር ምሕረት ኣብ ትግራይ 137 ሽሕ ሰራሕተኛታት መንግስቲ ዘለዉ ኮይኖም፤ በቢወርሑ 2 ነጥቢ 8 ቢሊዮን ብር ንመኽፈሊ ደሞዝ ከምዘድሊ ገሊፀን።

ንትግራይ ዓመታዊ በጀት 24 ቢሊዮን ብር በጀት ተበጂቱ ዋላእኳ እንተነበረ ካብ ጥቅምቲ ጀሚሩ ግን ብኣግባቡ ከምዘይተላኣኸ ኣረዲአን።

ክሳብ ወርሒ መስከረም በቢወርሑ 2 ነጥቢ 01 ቢሊዮን ብር እንዳተለቐቐ ከምዝፀንሐ ገሊፀን።

ካብ ወርሒ ጥቅምቲ ክሳብ ወርሒ ጥሪ ክልኣኽ ዝግበኦ ልዕሊ 5.5 ቢልዮን ብር በጀት ከምዘይተለኣኸ ኣረዲአን።

በዙይ መሰረት ኣብ ወርሒ ጥቅምቲ 673 ሚሊዮን ብር፣ ወርሒ ሕዳር 805 ሚሊዮን ብር፣ ኣብ ወርሒ ታሕሳስ 1 ቢሊዮን ብር ከምዝተላእኸ ገሊፀን።

ኣብ ወርሒ ጥሪ 1 ቢሊዮን ብር መፅዩ ወድያውኑ መሊሶም ወሲደሞ እዩ ኢለን።

ካብ ወርሒ ጥቅምቲ ጀሚሩ ንዝነበረ ጉድለት በጀት ንምምላእ ከም ክልል ካብ ውሽጢ ኣታዊ እንዳኸፈልና ኢና መፂና ኢለን ዶክተር ምሕረት።

እቲ ዝነበረ ገንዘብ ንደሞዝ ከፊልና ስለዝወዳእና ኣብ ወርሒ ለካቲት ደሞዝ ክንከፍል ኣይከኣልናይ ኢለን።

ነዚ ፀገም ንምፍታሕ ብተደጋጋሚ ናብ ፌደራል ሕቶ ኣቕሪብና ምላሽ ኣይረኸብናን ክብሃ ተዛሪበን።

ከም ክልል 270 በዓል በጀት ትካላት ዘለዋ እንትኾና ካብዚኣተን ኣታዊ ዘለዎን 12 ከተማታትን 12 ሴክተራትን እየን።

ስለዝኾነ ናይ ወርሒ ለካቲት መሃያ ኣብ ሕድ ሕድ ኣታዊ ዘለወን ትካላት ዘሎ ኣካውንት ስሒብና ንሰራሕተኛ ዝኽፈለሉ ከይዲ ንምፍጣር ክንሰርሕ ኢና ኢለን።

ዘላቒ መፍትሒ ዝኸውን ድማ ኣተኣኻኽባ ግብሪ ምምሕያሽንን ውሽጣዊ ኣታዊና ምዕባይን እዩ ብምባል ኣረዲአን።

ፍልፍል: ቴሌቪዥን ትግራይ
ካብ ለዛ ዝተወስርደ!

መሃያ ስለዘይተወሃበና ሰራሕ ጠጠው ኣቢልና ኣለና።👉ዓቀብቲ ሕጊን ሲቪል ሰርቫንትን ዞባ ምብራቕ👉ዓቀብቲ ሕጊን  ሲቪል ሰርቫንትን ወረዳ ስቡሓ ሳዕስዕ👉ዓቀብቲ ሕጊን ሲቪል ሰርቫንትን ወረዳ ፃዕ...
10/03/2026

መሃያ ስለዘይተወሃበና ሰራሕ ጠጠው ኣቢልና ኣለና።
👉ዓቀብቲ ሕጊን ሲቪል ሰርቫንትን ዞባ ምብራቕ
👉ዓቀብቲ ሕጊን ሲቪል ሰርቫንትን ወረዳ ስቡሓ ሳዕስዕ
👉ዓቀብቲ ሕጊን ሲቪል ሰርቫንትን ወረዳ ፃዕዳ እምባ
👉ዓቀብቲ ሕጊን ሲቪል ሰርቫንትን ወረዳ ጋንታ ኣፈሹም

ኹሉኹም መንግስቲ ሰራሕተኛ እታ ስልጣን ኣብ ኢድኹም እያ!!

 #ሓደ ናይ 🇺🇸 ኣሜሪካ ወታደር እንትስዋእ ቤተሰቡ ዝረኽብዎ ጥቅማጥቅምታት፦                  📌ናይ ሞት ካሕሳ (ደበስ) -$100,000 (ምኢቲ ሽሕ ዶላር)፤📌ናይ ህይወት ኢንሹራን...
10/03/2026

#ሓደ ናይ 🇺🇸 ኣሜሪካ ወታደር እንትስዋእ ቤተሰቡ ዝረኽብዎ ጥቅማጥቅምታት፦

📌ናይ ሞት ካሕሳ (ደበስ) -$100,000 (ምኢቲ ሽሕ ዶላር)፤
📌ናይ ህይወት ኢንሹራንስ - $500,000 (ሓሙሽተ ሚኢቲ ሽሕ ዶላር)፤
📌ብኡ ንዝመሓደሩ ቤተሰብ (በዓልቲ ቤቱ ፣ንደቁ ) በቢ ወርሑ ዝኽፈል ኑሮ ወድነት ተሓሳቢ ዝገበረ ወርሓዊ ክፍሊት፤
📌ንትምህርቲ- ንበዓልቲ ቤቱ፣ንደቁ ናይ ት/ቲ ክፍሊት ሓገዝ፣
📌መንበሪ ገዛ ንቤተሰቡ
📌መድሕን-ጥዕና ንሙሉእ ቤተሰቡ ናይ ሕክምና ኣገልግሎት፣ (TRICARE)
📌ናይ መቃብር ወፃእታት፣
ኣብ ኣሜሪካ ኣብ ስራሕ እናሃለወ ንዝተሰወአ ወታደር ብልዑል ኽብሪ ዝወሃቡ ጥቅማጥቅምታት እዮም።
(ካብ'ዚ መረባ)
ኣብ ዓድና ኸ?🤔

ካብ face book

የህወሓት ከፍተኛ ባለሥልጣን ፌደራል መንግሥት ባለሥልጣናት ለጦርነት እየተዘጋጁ ነው ሲሉ አመለከቱ። የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር አቶ አማኑኤል አሰፋ «የፌደራል መንግሥት ወታደሮች ከሁሉም የኢ...
05/03/2026

የህወሓት ከፍተኛ ባለሥልጣን ፌደራል መንግሥት ባለሥልጣናት ለጦርነት እየተዘጋጁ ነው ሲሉ አመለከቱ። የህወሓት ምክትል ሊቀመንበር አቶ አማኑኤል አሰፋ «የፌደራል መንግሥት ወታደሮች ከሁሉም የኢትዮጵያ ክፍሎች እየገሰገሱ ነው፤ ትግራይ በፌደራል ወታደሮች እየተከበበች ነው« ሲሉ ለአዣንስ ፍራንስ ፕረስ ትናንት መናገራቸው ተዘግቧል። የፌደራል መንግሥት ባለሥልጣናት ለጦርነት እየተዘጋጁ መሆናቸውን የገለጹት ባለሥልጣኑ ሁኔታው በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል አዲስ ግችት ሊነሳ ነው የሚል ስጋት ማሳደሩንም አመልክተዋል። አዣንስ ፍራንስ ፕረስ ላለፉት ሳምንታት በርካታ የፌደራል መንግሥት ወታደሮች በትግራይ ክልል ድንበር መከማቸታቸውን፤ የትግራይ ኃይሎችም እንዲሁ እዚያው መስፈራቸውንም በዘገባው ጠቅሷል።
የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በቅርቡ ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት በትግርኛ በሰጡት ቃለ መጠይቅ፣ « በትግራይ ላይ የሚጀመር ጦርነት እንደሌለ ላረጋግጥ እወዳለሁ ጦርነት የመጀመር ፍላጎትና ሀሳብ እንደሌለን ሕዝባችን ማወቅ አለበት» ብለዋል። ይሁንና «በሰፊ ወታደራዊ ዝግጅት ላይ ይገኛል ያሉት ህወሓት» ከቃላት አልፎ ወታደራዊ ትንኮሳ ከገባ ግን እንደ ቀድሞ መስሎሽ ጎርፍ ይወስድሻል ብቻ ነው ማለት የሚቻለው» ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ትግራይ ክልል ለሁለት ዓመታት ከዘለቀው ጦርነት ፕሪቶሪያ ደቡብ አፍሪቃ ላይ በተደረሰው ስምምነት መሠረት እፎይ ካለች ብዙም አልቆየችም።

DW Amharic

Address

Adigrat

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hagos Gebrehiwot posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share