
21/08/2025
ሁለቱ የሀገራችን አብረቅራቂ ኮኮቦች ✴️
ስለ ሰው ቆፍረህ ~ ስለ ሰው ስትዘራ
የሰው ስትኮተኩት~ ያንተ አረም ሲያፈራ
የሰው ስታቦካ ~ የሰውን ስትጋግር
በመንታ ምላስህ~ ወሬን ስትመነዝር
ክፉን ስታወራ ~ ስለ ሰው ዘርዝረህ
ስንቱ አልፎክ ሄደ ~ አንተ ተገትረህ ።
Adis Amba
Be the first to know and let us send you an email when በጎ ሀሳብ-begohasab posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.