30/10/2025
✳️ ለተከታታይ አስር አመት ያደረገው እልህ አስጨራሽና እጅግ ፈታኝ የሆነን ትግል በሰላማዊ ትግል ብቻና ብቻ በህጋዊ መንገድ እልባት እንዲያገኝ እልፎች ዋጋ ከፍለዋል። እልፎች በሰላማዊ ትግሉ ተሳትፈዋል። በአጠቃላይ ይህ ሰላማዊ ትግል ህዝባዊ ነበር።
✳️ ከስር በምስል አያይዘን ያቀረብነው የፎቶ ማስረጃ በ1989 ቡታጅራ የተካሄደውን ህገወጥ ኮንፈረንስ የሚሳተፉ አባላትን ለመመልመል በአዲስ ከተማ ት/ቤት የተገኘው የህዝብ ማዕበል ነው።
👉እነዚህንና ሌሎችንም የወቅቱን ሁነት የምትነግረን ሻይድ መፅሀፍ ነች።🙏