Behiredin Aliye

Behiredin Aliye አልሃምዱሊላህ

✳️   ለተከታታይ አስር አመት ያደረገው እልህ አስጨራሽና እጅግ ፈታኝ የሆነን ትግል በሰላማዊ ትግል ብቻና ብቻ በህጋዊ መንገድ እልባት እንዲያገኝ እልፎች ዋጋ ከፍለዋል። እልፎች በሰላማዊ ት...
30/10/2025

✳️ ለተከታታይ አስር አመት ያደረገው እልህ አስጨራሽና እጅግ ፈታኝ የሆነን ትግል በሰላማዊ ትግል ብቻና ብቻ በህጋዊ መንገድ እልባት እንዲያገኝ እልፎች ዋጋ ከፍለዋል። እልፎች በሰላማዊ ትግሉ ተሳትፈዋል። በአጠቃላይ ይህ ሰላማዊ ትግል ህዝባዊ ነበር።
✳️ ከስር በምስል አያይዘን ያቀረብነው የፎቶ ማስረጃ በ1989 ቡታጅራ የተካሄደውን ህገወጥ ኮንፈረንስ የሚሳተፉ አባላትን ለመመልመል በአዲስ ከተማ ት/ቤት የተገኘው የህዝብ ማዕበል ነው።
👉እነዚህንና ሌሎችንም የወቅቱን ሁነት የምትነግረን ሻይድ መፅሀፍ ነች።🙏

30/10/2025

ለአዳዲሶቹ ዋና አድናቂዎቼ ታላቅ ምስጋና! አተው ይኑርህ

ሁሌም በባጎ ስራዎች ከፊት የሚቆማው ወንድማችን የጀርባ አጥንታችን  ለገርቤበሯ እህታችን ላይላ ስራ ማስጀመሪያ 17ሺ ብር ገቢ አድርጓል! ዋጆ ዋቦተኮ ሀቁምሱዋ❤️🙏🙏Mujib Amino @ዋና ...
29/10/2025

ሁሌም በባጎ ስራዎች ከፊት የሚቆማው ወንድማችን የጀርባ አጥንታችን
ለገርቤበሯ እህታችን ላይላ ስራ ማስጀመሪያ 17ሺ ብር ገቢ አድርጓል! ዋጆ ዋቦተኮ ሀቁምሱዋ❤️🙏🙏
Mujib Amino
@ዋና ደጋፊዎችደጋፊዎች

29/10/2025
የስልጤ ህዝብ ለ10 አመት ያደረገው ሰላማዊ ትግል የሙሉ ማህበረሰቡ እንደነበረ ይታወቃል። ከስር በምስል የተያያዘው የፎቶ ማስረጃ ይህኑ ያረጋግጣል።አንድ ጫፉ ቢላሎ ሌላኛው ጫፉ ሌራ የደረሰው...
29/10/2025

የስልጤ ህዝብ ለ10 አመት ያደረገው ሰላማዊ ትግል የሙሉ ማህበረሰቡ እንደነበረ ይታወቃል።

ከስር በምስል የተያያዘው የፎቶ ማስረጃ ይህኑ ያረጋግጣል።

አንድ ጫፉ ቢላሎ ሌላኛው ጫፉ ሌራ የደረሰው ሰላማዊ ሰልፍ የ1989 ኙን ቡታጅራ ህገ-ወጥ ኮንፈረንስ በመቃመው የተካሄደ ነበር።

ይህንን የምስል መረጃ ጠብቀው አቆይተው ያጋሩን የወክቱ የስዴአፓ ፈይናንስ የነበሩት Nuri Mudesir ናቸው። ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ተመኘሁ። ለማህበረሰቡ ለከፈላችሁት ዋጋ ከይር ጀዛችሁን አለህ ይክፈል።🙏

ህዳር 14
ትመረቃለች
Silte Yedaweto

29/10/2025

የአላህ በእዝነትህ

“እኔን እና ጌታቸው ረዳን የተመለከተ ሰው ‘ይህ መንግሥት አይወያይም’ ብሎ ማሰቡ የሚያስገርም ነው”፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)*******ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/...
28/10/2025

“እኔን እና ጌታቸው ረዳን የተመለከተ ሰው ‘ይህ መንግሥት አይወያይም’ ብሎ ማሰቡ የሚያስገርም ነው”፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
*******

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፣ መንግሥት ችግሮችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ያለውን ቁርጠኝነት በተመለከተ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለተነሣላቸው ጥያቄ ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በማብራሪያቸውም፣ እኔን እና ጌታቸው ረዳን የተመለከተ ማንኛውም ሰው ‘ይህ መንግሥት አይወያይም’ ብሎ ማሰቡ የሚያስገርም ነው ብለዋል።

በእኔ እና በሌላው ሰው ያለው ጉዳይ የግል ጉዳይ ሳይሆን የሀገር ጉዳይ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ በሀገር ፍላጎት እስከተግባባን ድረስ የግል ጉዳዮቻችንን ቸል ማለት እንደሚገባ ጠቁመዋል።

ኢትዮጵያ ውስጥ ሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር ብቻ አስፈላጊ መሆኑን እና በሰላም ለመሄድ ደግሞ ትዕግሥት እና ጊዜ ብቻ እንደሚፈልግም አንሥተዋል።

ከሌሎች ኃይሎች ጋር መወያየት ተገቢ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ማንኛውም ሰው ሕግን ተከትሎ እንወያይ ካለ አብረን ለመሥራት በራችን ክፍት ነው” ሲሉ አመላክተዋል።

ለአብነትም ከሸኔ ቡድን አባላት እና ከትግራይ ወገኖች ጋር ውይይት መደረጉን ጠቁመዋል።

እታገልለታለሁ ለሚሉለት ሕዝብ ማዳበሪያ እንዳይሄድ የሚያደርጉ እና ልማት የሚያደናቅፉ አካላትም ከመጥፎ ልምምድ በመውጣት ችግሮችን በውይይት ወደ መፍታት እንዲመጡ አሳስበዋል።

በሜሮን ንብረት

እርጉዝ ሆና ከሰው ተበድራ የ1500ጎመን እዛ ገበያ ወታ ትርፉ ቀርቶ የሰው እዳ 1500 ብር እዛ ቤቷ እያለቀሰች የሄደችዋ ለይላአላህ የተሻለ ኑሮ ይስጣት!!1000726160744
27/10/2025

እርጉዝ ሆና ከሰው ተበድራ የ1500ጎመን እዛ ገበያ ወታ ትርፉ ቀርቶ የሰው እዳ 1500 ብር እዛ ቤቷ እያለቀሰች የሄደችዋ ለይላ
አላህ የተሻለ ኑሮ ይስጣት!!
1000726160744

በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ የሚገኘው አስ ሰላም መርከዝ ለ2ኛ ዙር ያስተማራቸውን የቁርኣን ሃፊዞችን በድምቀት አስመረቀ!- ሀሩን ሚዲያ ደቡብ ስቱዲዮ፥ ጥቅምት 16/2018በስልጤ ዞን ሳንኩራ ...
26/10/2025

በስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ የሚገኘው አስ ሰላም መርከዝ ለ2ኛ ዙር ያስተማራቸውን የቁርኣን ሃፊዞችን በድምቀት አስመረቀ!

- ሀሩን ሚዲያ ደቡብ ስቱዲዮ፥ ጥቅምት 16/2018

በስልጤ ዞን ሳንኩራ ዓለም ገበያ ከተማ መርከዝ አስ-ሰላም የቁርአን ሂፍዝ ማዕከል ለ2ኛ ዙር ያስተማረቸው የቁርኣን ሃፊዞችን በድምቀት አስመርቋል፡፡

በዘንድሮ በአዳሪ 44 እና በተመላላሽ 8 በድምሩ 52 ተማሪዎችን በሂፍዝ በተለያዩ አጫጭር ኪታቦችን በማስቀራት በዛሬው ዕለት ማስመረቁም ነው የተገለፀው።

ተማሪዎቹ ከሀገሪቱ ከተለያዩ ቦታቸው የመጡ መሆናቸውንና ወደ ትውልድ ቀያቸው በመመለስም የአካባቢው ማህበረሰብ የተማሩትን ቁርኣን እንደሚያስቀሩ የመርከዙ ስራ አስኪያጅ ሸይኽ ሸምሱ ሃጂ ጀማል ለሀሩን ሚዲያ ተናግረዋል።

በዕለቱ በተማሪዎች ቁርዓን ፣መነባነብ ኹጥባ፣ ደዕዋ የቀረበ ሲሆን ቁርዓንን በሂፍዝ ተምረው የጨረሱና ከፍተኛ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎችም ሽልማትና ሰርተፊኬት ተበርክቶላቸዋል።

በመጨረሻም መድረሳውን ለማጠናቀር የገቢ ማሰባሰቢያ መርሃ-ግብር ተካሂዷል።

በመርኅ ግብሩ ላይ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መጅሊስ ፕሬዝደንት እና የመርከዙ ጠቅላላ ጉበኤ ዋና ሰብሳቢ አማም ሃጂ አብዱልሃዲ አህመድ፣ሸይኽ ሳዲቅ ወጌቦ የክልሉ የሐጅና ዑምራ፤የህዝብ ግንኙነት እና ሚድያ ዘርፍ ኃላፊ፣ሸይኽ ሙስጠፋ ጀማል የማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል እ/ጉ/ም/ቤት ስራ አስፈጻሚ ፣የስልጤ ዞን መጅሊስ ዋና ሰብሳቢ ሸይኽ አብድረሂም አህመዲን የመርከዙ የበላይ ጠባቂ ሸይኽ ኡስታዝ ሃጂ ኸድር ሃጂ ሳሊያ ፣የሳንኩራ ወረዳ መጅሊስ ዋና ሰብሳቢ እና የመርከዙ የቦርድ ዋና ሰብሳቢ ሃጂ ያሲን ሃጂ ሁሴን፣የወረዳው መጅሊስ ምክትል ሰብሳቢ ሸይኽ አጣር ሼኽ ሱሌ የአለም ገበያ ከተማ አስተዳደር መጅሊስ ዋና ሰብሳቢ፣ሸይኽ ሃጂ ከድር ኪያር፣የሳንኩራ ወርዳ ወ/ሮ ተሚማ ሙዴ ፣ የአለምገበያ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ረሻድ ሀሰን እና ሌሎችም ከተለያዩ የፌደራል እና የክልል የክብር እንግዶች ተገኝተዋል።

© ሀሩን ሚዲያ

25/10/2025


ከነ ችግሩም ብሆነ ልዩነቶችን ማጥበብ መወያየትበእንጂበማስፋት_አያስፈልግም

የኛዎቹ መርጌታዎች እና ደብተራዎችና እንዲሁም አንዳንድ አዋቂ ነን ባዮች ሙስሊም መሳይ ሙስባ በተለያየ መልኩ አሪፍ የክፍፍል ፖለቲካ እየሰሩ ነው።

አብዛኛው ሙስሊም ለሀጂ ሙፊቲ ሞት አያዝንም ብለው ያሰቡት እነዚህ እርኩሳን ለሀጅ ሙፊቲ ሞት ያዘኑ መስለው በአባታችን ሞት ፖለቲካ ሊሰሩ ዳር እና ዳር ቆመው ማስጮህ ጀምረው ስያዩ!!

በአንድ አፍ መላው ሙስሊም ያለምንም ልዩነት መከፋፈል መነቋቋር ለአባታችን ለሀጂ ሙፊቲ ሀዘኑን መግለፁ ማዘኑ ያበሳጨው የማፊያ ቡድን መልሶ የሙስሊም የሸሪዓ ተቆርቋሪ ሆኖ! አጀንዳ በመስጠት ለልዩነትና ለእርስበርስ አለመግባባት እየሰራ ነው!!

ይህ ቡድን የሆነ አጋጣሚ ጠብቆ ሙስሊሙን መከፋፈል እና የአረቄ ፖለቲካ መስራት ነው አላማው። #ማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ሙስሊሞች አደራ የዚህ ፅንፈኛና ሙስሊም መሳይ አደገኛ ቡድን ሰለባ እንዳትሆኑ አደራ።

እነሱ እሚፈልጉት መከፋፈል፤ማለያየት፤የራሳቸውን የወደቀ ፖለቲካ ሰለባ ማድረግ ነው እሚፈልጉት።

በኢስላም መሀከል የትኛውም የልዩነት የክርክር አጀንዳ ስፈጠር ምላሽ እንዲሰጥ ወደ ቁሩኣንና ሀዲስ በመውሰድ የአንድነት መንገድ ነው የሚፈጠረው እንጂ እርስበርሳችን በመነቋቋር በመሳደብ ልዩነት ማስፋት የግጭት ሰለባ መሆን አያስፈልግም።
አደራ ሙስሊሞች በተንኮለኞች ሴራ እንዳትወድቁ!!ማንም አይከፋፍለንም ሙስሊም አንድ ነው!! ሼር ይደረግ 🙏

Address

Adis

Telephone

+251916739043

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Behiredin Aliye posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Behiredin Aliye:

Share