Behiredin Aliye

Behiredin Aliye አልሃምዱሊላህ

5ሚሊየን ለሀላባ ኢስላማዊ ዩንቨርስቲ
15/07/2025

5ሚሊየን ለሀላባ ኢስላማዊ ዩንቨርስቲ

15/07/2025

ኢላሂ ሀገራችንን ሰላም አድርገል!!❤

13/07/2025


ኑር ሀኒዚ አካዳሚ ማዕከላዊ ኢትዮዽያ ክልል ስልጤ ሳንኩራ አለም ገበያ ከተማ አስተዳደር

ኑር-ሀኒዚ አካዳሚ አለሜ❤
13/07/2025

ኑር-ሀኒዚ አካዳሚ አለሜ❤

ይቺ ግብፅ የተባለች ሀገር ለኢትዮጵያ እድገት ፀር ነች ምቀኛ ነች አተቅርቧት!!!የግብፅ መንግሥት 'ስምምነቱ በፅሁፍ ይሁን' ማለቱ በግድቡ ዙሪያ የሚሰሩ ሥራዎች ላይ ገደብ ለማስቀመጥ ነው ሲ...
12/07/2025

ይቺ ግብፅ የተባለች ሀገር ለኢትዮጵያ እድገት ፀር ነች ምቀኛ ነች አተቅርቧት!!!
የግብፅ መንግሥት 'ስምምነቱ በፅሁፍ ይሁን' ማለቱ በግድቡ ዙሪያ የሚሰሩ ሥራዎች ላይ ገደብ ለማስቀመጥ ነው ሲሉ የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያዎች ገለጹ

#የግብፅ መንግሥት በብራዚል ሪዮ ዲ ጄኔሮ በተካሄደው የብሪክስ አባል አገራት ስብሰባ ላይ ጠቅላይ ሚኒስቴር ዐቢይ አሕመድ የህዳሴ ግድብን በተመለከተ ኢትዮጵያ ግብፅን እንደማትጎዳ ለተናገሩት ንግግር በፅሁፍ እንዲሆን በይፋ ጠይቋል፡፡

ጉዳዩን አስመልክቶም አሐዱ ባለሙያዎችን ያነጋገረ ሲሆን፤ ባለሙያዎቹ "ግብፅ ይህንን ጥያቄ ያቀረበችው በሕዳሴው ግድቡ ዙሪያ የሚሰሩ ሥራዎች ላይ ህጋዊ ሰነድ በመያዝ ጫና ለማድረግ በማሰብ ነው" ሲሉ ገልጸዋል፡፡

አሐዱ ያነጋገራቸው የፓለቲካ ተንታኙ እና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ባለሙያው ጥላሁን ሊበን፤ "ግብጽ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የነበረው ንግግር በፅሁፍ እንዲሆን የጠየቀችው፤ የሕዳሴው ግድብ ሙሌት እንዲቀንስ እና በዙሪያው ከሚገኙ ደሴቶች አገሪቱ የውጭ ምንዛሬ ገቢ እንዳታገኝ ለማድረግ ነው" ብለዋል፡፡

በተጨማሪም የኢትዮጵያ መንግሥት ስምምነቱን የሚፈራረም ከሆነ፤ ከስምምነቱ ውጭ ለሚሰሩ ሥራዎች በዓለም አቀፍ ሕግ ተጠያቂ ለማድረግ የታሰበ መሆኑን ባለሙያው ተናግረዋል።

"በመሆኑም የኢትዮጵያ መንግሥት ግድቡን በሚገነባበት ጊዜ የዓለም አቀፍ ህግን ያከበረ በመሆኑ ስምምነቱን መፈረም የለበትም" ብለዋል።

ሌላኛው የዓለም አቀፉ ግንኙነት፣ የፖለቲካ ተንታኝ እና የቀድሞ ዲፕሎማቱ ደያሞ ዳሌ በበኩላቸው፤ "ግብፅ ይህን ስምምነት በወረቀት እንዲሆን ጥያቄ ማቅረቧ የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ችግር ቢከሰት የኢትዮጵያ መንግስት ከግድቡ ምንም ውሃ እንዳይጠቀም ለማድረግ ነው" ሲሉ ተናግረዋል።

አክለውም "ይህን ስምምነት በፊርማ እንዲሆን መጠየቋ ተጨማሪ ግድብ እንዳይገነባ ለማድረግ እና ውሃውን ለመስኖ እንዳንጠቀም ለማድረግ ነው" ብለዋል።

ባለሙያዎቹ ግብፅ በኢትዮጵያ መንግሥት ላይ የምትፈጥረውን የዲፕሎማሲ ጫና ለመቋቋም የሀገር ውስጥ አንድነትን ማስጠበቅና ማጠናከርም ያስፈልጋል ሲሉም አሳስበዋል።

🇪🇹   አሸንፈናል💪💪👉ቅዳሜ ሐምሌ 5/2017 ⌚️ሙሉ ሰዓት✅   1-0  #ቃኘው38' መሐመድ ሱርበላ🧡🧡ሀበይ ተስ ባለሙ🧡🧡
12/07/2025

🇪🇹

አሸንፈናል💪💪

👉ቅዳሜ ሐምሌ 5/2017

⌚️ሙሉ ሰዓት

✅ 1-0 #ቃኘው
38' መሐመድ ሱርበላ

🧡🧡ሀበይ ተስ ባለሙ🧡🧡

12/07/2025

ኑር- ሃኒዚ አካዳሚ

11/07/2025

ለአዲሶቹ ተከታዮቼ ምስጋና! በመቀላቀልዎ ደስ ብሎኛል! Redwn Aly, Mohammed Kedir

Address

Adis

Telephone

+251916739043

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Behiredin Aliye posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Behiredin Aliye:

Share