Halaba Tv

Halaba Tv This is the official Halaba TV page - where you can get all the latest information's in diff

Halaba TV detail contact information:
https://t.me/halabatelevision

የሀላባ ዞን ትምህርት መምሪያ ንቀት ለማህበረሰብ ለውጥ በጎ አድርጎት ማህበር ጋር በመተባበር ለተቸገሩ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ‎የሀላባ ዞን ትምህርት መምሪያ ንቀት ለማህበረ...
18/09/2025

የሀላባ ዞን ትምህርት መምሪያ ንቀት ለማህበረሰብ ለውጥ በጎ አድርጎት ማህበር ጋር በመተባበር ለተቸገሩ ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

‎የሀላባ ዞን ትምህርት መምሪያ ንቀት ለማህበረሰብ ለውጥ ከበጎ አድርጎት ማህበር ጋር በመተባበር በዌራ ዲጆ ወረዳ የትምህርት ቁሳቁስ የተቸገሩ ለ100 ተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርገዋል።

‎ የመማሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ መድረክ ላይ የተገኙት የሀላባ ዞን ትምህርት መምሪያ ሀላፊ ዶ/ር ኤፍሬም ዘለቀ ይሄንን የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ ለደረጉ ለበጎ አድራጎት ማህባር አስተባበርዎችን በመማስገን አንድም ተማሪ በትምህርት ቁሳቁስ ችግር ምክንያት ከመማር ወደኋላ መቅረት የለበትም ብሏል።

‎የትምህርት ቁሳቁሱ በብር ስገመት ከ100,000 ብር በላይ ሲሆን የበጎ አድራጎት ማህባሩ አስተባባሪዎች የተማሪዎች ችግር የኛ ችግር ነው በማለት በትምህርት ቁሳቁስ ችግር ምክንያት ከትምህርት ገባታ ውጪ እንዳይሆኑ እየሠሩ እንደሆነ ገልጿል።

‎ የበጎ አድራጎት ማህባሩ በትምህርት ዘርፍ ለተማሪዎች የማያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንደሚቀጥሉ እና በሌሎች ዘርፎች ጭምር ለመሥራት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ገልጿል።

‎በድጋፍ መድረኩ የሀላባ ዞን ትምህርት መምሪያ ሀላፊ ዶ/ር ኤፍሬም ዘለቀ ፣የበጎ አድራጎት ማህባሩ አስተባባሪዎች የዌራ ዲጆ ወረዳ ትምህርት ጽ/ቤት ባለሙያዎች የትምህርት ቤት ር/መ/ራን እና ተማሪዎች ተገኝቷል ሲል ሀላባ ዞን ትምህርት መምሪያ ዘግቧል።

የወባ መከላከያ ክትባት በሀላባ ቁሊቶ ከተማ ሊጀምር መሆኑ ተገለፀ!*******(መስከረም 8/2017) የወባ መከላከያ ክትባቱ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት  ከፍተኛ የወባ ጫና ላለባቸው...
18/09/2025

የወባ መከላከያ ክትባት በሀላባ ቁሊቶ ከተማ ሊጀምር መሆኑ ተገለፀ!
*******
(መስከረም 8/2017) የወባ መከላከያ ክትባቱ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ከፍተኛ የወባ ጫና ላለባቸው አካባቢዎች ቅድሚያ በመስጠት እንደሚጀመር ተገልጿል፡፡

በሀገራችን ከፍተኛ የወባ ጫና ባለባቸው 58 ወረዳዎችና/ከተማ አስተዳደሮች መካከል ሀላባ ከተማ አስተዳደር አንዱ በመሆኑ በከተማ የወባ መከላከያ ክትባት ለመስጠት ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁን የመምሪያ ኃላፊ ዶ/ር ሸምሱ ረሺድ ገልፀዋል።

የወባ በሽታ መከላከያ ክትባት በአገራችን መስጠት መጀመሩ የህፃናትን ህመም ፣ስቃይ የአካል ጉዳት እና ሞት በእጅጉ የሚቀንስ መሆኑን አንስተዋል ፡፡

ክትባቱ ህጻናት ሁለት አመት እስኪሞላቸው ከሌሎች መደበኛ ክትባቶች እና ከሌሎች የጤና አገልግሎቶች ጋር በማቀናጀት ለአራት ዙር የሚሰጥ መሆኑን ገልጸው ውጤታማ እንዲሆን ባለድርሻ አካላት ጋር በቅንጅት እንደሚገባቸውም ተገልጿል።

ይህ የወባ መከላከልያ ክትባት በክልላችን ብሎም በዞናች በሚገኝ በከተማ አስተዳደር ደረጃ መጀመሩ የወባ ጫናን ይቀንሳል ብለዋል ፡፡

አሁን ላይ ያለውን የወባ ጫና ለመቀነስ ከክትባቱ ጎን ለጎን የወባ መከላከያና መቆጣጠሪያ ሥራዎች አጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ዶ/ር ሸምሱ ረሺድ ያስገነዘቡ ሲሆን ወላጆች እና አሳዳጊዎቾ ህፃናት ክትባቱን እንዲያገኙ የማድረግ ኃላፊነትም አለባቸው ብለዋል።

18/09/2025

Xabbayi kaap'u goofisi massaani Halaabi k'ulliito garaachchaani xummatu dikkishshasi loora mundinooni lalliishshooxu

18/09/2025

ዓይነ-ስውርነት ያልበገራት የሀላባዋ ተማሪ መዲና አዴቦ በወራቤ ዩንቨርሲቲ የመጀመሪያ ዓመት ትምህርቷን አጠናቃ በዘንድሮ ዓመት 2ኛ ዓመቷን ትቀጥላለች። ሙሉ ቆይታዋን ከቪድዮው በጥሞና ተከታታሉ።

መሀመድ ፊቻጎ ከ(UAE) ለሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም ግንባታ የድጋፍ ቻሌንጁን በ2,000 ብር ተቀላቅሏል!!እናመሰግናለን
18/09/2025

መሀመድ ፊቻጎ ከ(UAE) ለሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም ግንባታ የድጋፍ ቻሌንጁን በ2,000 ብር ተቀላቅሏል!!

እናመሰግናለን

ገመዳ እ/ቃድሬ ከ(UAE) ለሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም ግንባታ የድጋፍ ቻሌንጁን በ2,000 ብር ተቀላቅሏል!!እናመሰግናለን
18/09/2025

ገመዳ እ/ቃድሬ ከ(UAE) ለሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም ግንባታ የድጋፍ ቻሌንጁን በ2,000 ብር ተቀላቅሏል!!

እናመሰግናለን

ሳድቅ ሀሰን ከ(UAE) ለሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም ግንባታ የድጋፍ ቻሌንጁን በ2,000 ብር ተቀላቅሏል!!እናመሰግናለን
18/09/2025

ሳድቅ ሀሰን ከ(UAE) ለሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም ግንባታ የድጋፍ ቻሌንጁን በ2,000 ብር ተቀላቅሏል!!

እናመሰግናለን

አብደላ ሀሩን ከ(UAE) ለሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም ግንባታ የድጋፍ ቻሌንጁን በ2,000 ብር ተቀላቅሏል!!እናመሰግናለን
18/09/2025

አብደላ ሀሩን ከ(UAE) ለሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም ግንባታ የድጋፍ ቻሌንጁን በ2,000 ብር ተቀላቅሏል!!

እናመሰግናለን

በርገና ባቦሮ  ከ(UAE) ለሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም ግንባታ የድጋፍ ቻሌንጁን በ2,000 ብር ተቀላቅሏል!!እናመሰግናለን
18/09/2025

በርገና ባቦሮ ከ(UAE) ለሀላባ ኢንተርናሽናል ስታዲዮም ግንባታ የድጋፍ ቻሌንጁን በ2,000 ብር ተቀላቅሏል!!

እናመሰግናለን

በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ሀላባ ዞን በቁሊቶ ከተማ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቅ አስመልክት የተካሄደው ሰልፍ በከፊል!
18/09/2025

በማዕከላዊ ኢትዮጲያ ክልል ሀላባ ዞን በቁሊቶ ከተማ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቅ አስመልክት የተካሄደው ሰልፍ በከፊል!

18/09/2025

‎በሀላባ ዞን ቁሊቶ ከተማ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ምረቃ አስመልክቶ በተካሄደው የድጋፍና የምስጋና ሰልፍ ፕሮግራም ላይ የሀላባ ዞን ዋና አስተዳደር አቶ ሙህዲን ሁሴን ተገኝተው ያስተላለፉት መልዕክት!

18/09/2025

ዕለታዊ ዜና

Address

Alaba K'ulito
212

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Halaba Tv posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Halaba Tv:

Share