Simalee Biyyakoo

Simalee Biyyakoo Life is a gift, Live happily with the life you have, and thank god!!
(2)

🌓ሓደ ሰብ ዘይብሉ ነገር ስኢነ ኢሉ እንተበኸየዶ ይእመን እዩ? ምዕራብ ትግራይ ካብ ኢድና ወጺኡ ክብሃል ዝኸረመ እዝንና፡ ሕጂ ድማ ኣብቲ ቦታ መጥቃዕቲ በጺሑና ዝብል ኣውያት የኣንግድ ኣሎ። ...
01/08/2026

🌓ሓደ ሰብ ዘይብሉ ነገር ስኢነ ኢሉ እንተበኸየዶ ይእመን እዩ? ምዕራብ ትግራይ ካብ ኢድና ወጺኡ ክብሃል ዝኸረመ እዝንና፡ ሕጂ ድማ ኣብቲ ቦታ መጥቃዕቲ በጺሑና ዝብል ኣውያት የኣንግድ ኣሎ። እዚ ነንሕድሕዱ ዝጋጮ ሓሳብ ካበይ ዝመጸ እዩ?

💥ኣብ ከባቢ ዶብ ሱዳን ካልእ ምዕራብ ትግራይ እንተዘይተፈጢሩ ብዘይካ፡ መንግስቲ ፌደራል ምሉእ ብምሉእ ኣብ ዝቆጻጸሮ ክልል ተጠቒዐ ምባል ፖለቲካዊ ኪሳራ ንምሽፋን ዝግበር ሕሱር ናይ ምድንጋር ስልቲ እዩ። እቲ ሓቂ ፍንትው ኢሉ እናተራእየ ደይ መደይ ኢልካ ምድብዛዝ ንማንም ኣይጠቅምን!

ለኢትዮጵያ የተደገሰው አዲሱ የጥፋት ሴራ ተጋልጧል! የአስመራው ምስጢራዊ ስምምነት፡ቡርሃን አስመራ በነበረበት ወቅት፤ እነ ደብረፅዮን፣ ጌታቸው አሰፋ እና ፈትለወርቅም እዚያው እንደነበሩ ተረጋ...
01/08/2026

ለኢትዮጵያ የተደገሰው አዲሱ የጥፋት ሴራ ተጋልጧል!

የአስመራው ምስጢራዊ ስምምነት፡
ቡርሃን አስመራ በነበረበት ወቅት፤ እነ ደብረፅዮን፣ ጌታቸው አሰፋ እና ፈትለወርቅም እዚያው እንደነበሩ ተረጋግጧል። የስምምነታቸው ዋና ዓላማ አዲስ ጦርነት መጀመር ነው! መንግስት እርምጃ መውሰድ ሲጀምር "ሀገር ነን" ብለው ለማወጅ እና እነ ቡርሃንና ኢሳያስም በ"ሰብዓዊነት" ሰበብ እውቅና እንዲሰጧቸው ተስማምተዋል።

የካይሮው ተልዕኮ እና የግብፅ እጅ፡
በተመሳሳይ ፉሰሃ ማንጁስ ካይሮ ብቅ ማለቱ ታውቋል። ይህ ሴራ ሙሉ በሙሉ በግብፅ መሪነትና ድጋፍ የሚዘወር ሲሆን፣ በራሱ የውስጥ ቀውስ በሚንገዳገደው ቡርሃን ታዝሎ የመጣ ነው። እነዚህ ነባር "የእናት ጡት ነካሾች" በሞት አፋፍ ላይ ሆነው ያረጀ የጥፋት ህልማቸውን ዳግም በኢትዮጵያ ላይ ለመሞከር ቋምጠዋል።

የ"ፋኖ ነኝ" ባዮች አሳዛኝ ክህደት፡
ከሁሉ በላይ የሚያሳዝነው ደግሞ "ፋኖ ነኝ" ባዩ ኃይል ከዚህ የጥፋት ሴራ ጋር ማበሩ ነው። ራሱን እና በስሙ የሚነገደውን የአማራን ህዝብ ሀገር አልባ ለማድረግ ከሚቅበዘበዝ የፖለቲካ 'ዞምቢ' ጋር እጅና ጓንት ሆኗል።

እውነታው ይሄው ነው፤ ጦርነት ናፋቂዎችን ሴራ ቀድመን እንረዳ!

01/08/2026
01/08/2026
31/07/2026

Address

Addis Ababa
Ambo
STRAGL

Telephone

+251911001111

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Simalee Biyyakoo posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Simalee Biyyakoo:

Shortcuts

Share

Category