Saro Media Network

Saro Media Network ወቅታዊ ፣ ታማኝ እና ሚዛናዊ መረጃ የሚያገኙበት ገጽ ነው ‼️

አከራካሪ የነበረው የአዲስ አበባ ጉዳይ ስምምነት እንደተደረሰበት ተገለፀ !------------------------------ በተመካካሪዎች ዘንድ በሰፊው አከራካሪ ከነበሩ አጀንዳዎች መካከል የ...
13/08/2026

አከራካሪ የነበረው የአዲስ አበባ ጉዳይ ስምምነት እንደተደረሰበት ተገለፀ !
------------------------------
በተመካካሪዎች ዘንድ በሰፊው አከራካሪ ከነበሩ አጀንዳዎች መካከል የፌደራል ከተሞች፡- የአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ጉዳይ ዋነኛው ሲሆን፣ በዛሬው የምክክር ውሎ በአጀንዳው ላይ ስምምነት ላይ እንደተደረሰ ተገልጿል።

ከሐምሌ 8/2018 ዓ.ም. ጀምሮ በይፋ በተጀመረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 4 ሺህ ተመካካሪዎች በተመረጡ 8 አጀንዳዎች ላይ ሲመክሩ መቆየታቸው ይታወቃል።

በዛሬው የምክክር ጉባኤ ውሎ በተመካካሪዎች ዘንድ በሰፊው አከራካሪ የነበረው የፌደራል ከተሞች፡- የአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ጉዳይ አጀንዳ ስምምነት እንደተደረሰበት ታውቋል።

በዚህ መሰረት የአዲስ አበባ ከተማ የፌደራል እና የኦሮሚያ ክልል መቀመጫ እንድትሆን 500 አባላት ያሉት የተመካካሪዎች ቡድን ተስማምተዋል።

ልዩ ጥቅምን በተመለከተ ዝርዝር ጉዳዮች በቀጣይ በሰፊው እንደሚመከርባቸው ተገልጿል።

የአዲስ አበባ ጉዳይ በተመካካሪዎች ዘንድ በሁለት ጎራ፤ «የኦሮሚያ ክልል አካል እና ዋና መቀመጫ ትሁን» በሚል እና «የፌደራል ከተማ ዋና መቀመጫ ትሁን» በሚል በተመካካሪዎች ዘንድ ለቀናት ሲያጨቃጭቅ መቆየቱ የሚታወስ ነው።

__

# መናኸሪያ ራዲዮ

13/08/2026

ዛሬ የተጀመረው ወረዳና ከተማ አስተዳደር አመራር ግምገማ መድረክ በግልጽ መረጃ አንዱ ሌላውን የሚሟገትበት፤ ሌባው የሚጠየቅበትና ንጹህ አመራር የሚለይበት መሆን አለበት 💪

የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ከ2019 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በ11ኛ ክፍል ተግባራዊ የሚደረጉ 11 የሥራና ተግባር የሙያ ዓይነቶችን ይፋ በማድረግ የክልልና የከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎ...
13/08/2026

የኢፌዴሪ ትምህርት ሚኒስቴር ከ2019 የትምህርት ዘመን ጀምሮ በ11ኛ ክፍል ተግባራዊ የሚደረጉ 11 የሥራና ተግባር የሙያ ዓይነቶችን ይፋ በማድረግ የክልልና የከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮዎች የመምህራን ቅጥርን ጨምሮ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርጉ መመሪያ አስተላለፈ።

አዲሱ የትምህርትና ሥልጠና ፖሊሲ ከቅድመ አንደኛ ደረጃ ጀምሮ የሙያ ትምህርትን ለማካተት ባስቀመጠው አቅጣጫ መሠረት፣
በሁለተኛው ዙር ለሚተገበሩት በእነዚህ 11 የሙያ ዓይነቶች የመርሐ ትምህርት፣ የተማሪ ሞጁል እና የመምህራን መምሪያ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገልጿል።

ከ2019 የትምህርት ዘመን ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረጉት 11 የሙያ
ዓይነቶች፦

ብረታ ብረት ሥራ ቴክኖሎጂ

አውቶሞቲቭ ቴክኖሎጂ

አልባሳት ቴክኖሎጂ

ህንፃ ኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋት

ቧንቧ ስራ

ሶፍትዌር ማበልጸግ

ሰብል አመራረት

ጤና ክብካቤ አገልግሎት

ሆቴል አገልግሎት

ፀጉር ሥራና ውበት አገልግሎት

ምግብ ዝግጅት

 #ሀብታችንን ለታላቁ ስታዲዬማችን!​"በጋራ እንነሳ፣ በትብብር እንገንባ፣ በአንድነት እንጨርስ!"የአርባምንጭ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ሀብት የማሰባሰብ ሥራ 3ዙር ተጠናክሮ ቀጥሏል።የጋሞ...
13/08/2026

#ሀብታችንን ለታላቁ ስታዲዬማችን!

​"በጋራ እንነሳ፣ በትብብር እንገንባ፣ በአንድነት እንጨርስ!"

የአርባምንጭ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ሀብት የማሰባሰብ ሥራ 3ዙር ተጠናክሮ ቀጥሏል።

የጋሞ ዞን ሕዝብ ምክርቤት ዋና አፈ ጉባኤ ወ/ሪት አለሚቱ ዮሴፍ 10,000 (አስር ሺህ) ብር ገቢ አድርገዋል።

​እርስዎስ አሻራዎን አኖሩ? የነገውን ትልቅ የጋራ ስኬታችንን ለመገንባት የእያንዳንዱ ዜጋ አስተዋጽኦ ወሳኝ ነውና የበኩልዎን ድጋፍ ያድርጉ!

​የገቢ_ማሰባሰቢያ_ቁጥሮች
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000640532851

‎ #ዜና ሹመት‎አቶ ክሳቸው ከሰቦ የኮላንጎ ዙሪያ ወረዳ ም/ አስተዳዳሪና የት/ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል።‎ #የኮላንጎ ዙሪያ ወረዳ ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ክሳቸው ከሰቦ...
13/08/2026

‎ #ዜና ሹመት

‎አቶ ክሳቸው ከሰቦ የኮላንጎ ዙሪያ ወረዳ ም/ አስተዳዳሪና የት/ጽ/ቤት ኃላፊ ሆነው ተሹመዋል።

‎ #የኮላንጎ ዙሪያ ወረዳ ምክር ቤት ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ አቶ ክሳቸው ከሰቦን የዙሪያ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪና የት/ጽ/ቤት ኃላፊ እንድሆን በሙሉ ድምፅ ሾሟል።

አቶ እያሱ ወሰን በድጋሚ ተመረጡ !ብቸኛ ተወዳዳሪ ሆነው የቀረቡት  አቶ እያሱ ወሰን የኢትዮጵያ ቦክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ ! የኢትዮጵያ ቦክስ ፌዴሬሽን 20ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ...
13/08/2026

አቶ እያሱ ወሰን በድጋሚ ተመረጡ !

ብቸኛ ተወዳዳሪ ሆነው የቀረቡት አቶ እያሱ ወሰን የኢትዮጵያ ቦክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት ሆነው ተመረጡ !

የኢትዮጵያ ቦክስ ፌዴሬሽን 20ኛው ጠቅላላ ጉባኤ ዛሬ በሀርመኒ ሆቴል አድርጎ አቶ እያሱ ወሰን ብርሀኑ ከደቡብ ኢትዮጵያ በሙሉ ድምፅ ለሁለተኛ ጊዜ መርጧል። ድምፅ መስጠት ካለባቸው 12 ድምፆች የተገኙት 9ኙ ድምፆች አቶ እያሱን መርጠዋል።

የኦሞቲክ ግሩፕ ስራ አስኪያጅ የሆኑት ባለሀብቱ አቶ እያሱ ወሰን የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌዴሬሽን በተጨማሪ በፕሬዝዳንትነት እየመሩ ነው ።

ቦክስ ፌዴሬሽኑ ምርጫውን እንዳያደርግ ከኦሎምፒክ ኮሚቴ ደብዳቤ ቢደርሰውም ፤ ምርጫው መካሄድ እንደሚችል ከባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ማረጋገጫ ያገኘው ፌዴሬሽኑ ምርጫውን አከናውኗል ።

አቶ እያሱ በቀጣይ 4 አመታት የኢትዮጵያ ቦክስ ፌዴሬሽን ፕሬዝዳንት በመሆን ያገለግላሉ።
Via Balageru TV
Eyassu Wossen

የቡሄ በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥናት ሂደት ላይ መሆኑ ተገለፀበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ ነሐሴ 13 ቀን በድምቀት የሚከበረው...
13/08/2026

የቡሄ በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥናት ሂደት ላይ መሆኑ ተገለፀ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ ነሐሴ 13 ቀን በድምቀት የሚከበረውን የቡሄ (ደብረታቦር) በዓልን በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስ እና የባህል ተቋም (ዩኒስኮ) በማይዳሰስ የአለም ቅርስነት ለማስመዝገብ ሂደቱ በጥናት ላይ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር ለአሐዱ አስታውቋል።

ኢትዮጵያ የብዙሃ ባህል፣ ቅርስና እሴት ባለቤት እንደመሆኗ ያሏትን ቅርሶች በዩኒስኮ ለማስመዝገብ በጥናት ላይ የሚገኙ ብዙ ቅርሶች መኖራቸውን የገለፁት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የቱሪዝም ማስታወቂያ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ተሾመ ተክሉ ናቸው።

ቡሄ በኢትዮጵያ በስፋት ከሚታወቁ በዓላት መካከል አንዱ መሆኑን ያነሱት ስራ አስፈፃሚው በዓሉም በብዛት ልጆች የሚሳተፉበትና የተለያዩ ሀይማኖታዊ ስርዓቶች የሚ ከናወኑበት እንደሆነ ገልፀዋል።

የሀገር ውስጥ ጎብኝዎች ተሳትፎ የማሳደግ እና ለቀጣዩ ትውልድ የማስተላለፋ ሀላፊነት እንደሚጠይቅ አስገንዝበዋል።

በዚህ ረገድም ሚኒስቴሩ በዓላት ስላላቸው ታሪክና ጠቀሜታ እንዲሁም እንዴት ማስቀጠል እንደሚገባ እና ከማን ምን ይጠበቃል በሚሉ ጉዳዮች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራን እንደሚሰራ ተናግረዋል።

በተጨማሪም በበዓሉ ወቅት ህዝቡ ተሳታፊ እንዲሆን የእርስ በእርስ ትስስሩን እንዲ
ጠናከር የማድረግ ስራን እንደሚያከናውን አመላክተዋል።

በስፍራሽ ደመላሽ (አሐዱ ሬዲዮ)

 #ሀብታችንን ለታላቁ ስታዲዬማችን!​"በጋራ እንነሳ፣ በትብብር እንገንባ፣ በአንድነት እንጨርስ!"የአርባምንጭ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ሀብት የማሰባሰብ ሥራ 3ዙር ተጠናክሮ ቀጥሏል።የአር...
13/08/2026

#ሀብታችንን ለታላቁ ስታዲዬማችን!

​"በጋራ እንነሳ፣ በትብብር እንገንባ፣ በአንድነት እንጨርስ!"

የአርባምንጭ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ሀብት የማሰባሰብ ሥራ 3ዙር ተጠናክሮ ቀጥሏል።

የአርባምንጭ ከተማ ሲቪል ሰርቪስ መምሪያ ኃላፊ አቶ ሳልፋቆ ቢሻው 4,000 (አራት ሺህ) ብር ገቢ አድርገዋል።

​እርስዎስ አሻራዎን አኖሩ? የነገውን ትልቅ የጋራ ስኬታችንን ለመገንባት የእያንዳንዱ ዜጋ አስተዋጽኦ ወሳኝ ነውና የበኩልዎን ድጋፍ ያድርጉ!

​የገቢ_ማሰባሰቢያ_ቁጥሮች
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000640532851

 #ሀብታችንን ለታላቁ ስታዲዬማችን!​"በጋራ እንነሳ፣ በትብብር እንገንባ፣ በአንድነት እንጨርስ!"የአርባምንጭ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ሀብት የማሰባሰብ ሥራ 3ዙር ተጠናክሮ ቀጥሏል።የአር...
13/08/2026

#ሀብታችንን ለታላቁ ስታዲዬማችን!

​"በጋራ እንነሳ፣ በትብብር እንገንባ፣ በአንድነት እንጨርስ!"

የአርባምንጭ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ሀብት የማሰባሰብ ሥራ 3ዙር ተጠናክሮ ቀጥሏል።

የአርባምንጭ ከተማ ህዝብ ምክር ቤት ዋና አፌ ጉባኤ የተከበሩ አቶ ሽመልስ ታደሰ 5,000 (አምስት ሺህ) ብር ገቢ አድርገዋል።

​እርስዎስ አሻራዎን አኖሩ? የነገውን ትልቅ የጋራ ስኬታችንን ለመገንባት የእያንዳንዱ ዜጋ አስተዋጽኦ ወሳኝ ነውና የበኩልዎን ድጋፍ ያድርጉ!

​የገቢ_ማሰባሰቢያ_ቁጥሮች
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000640532851

 #ሀብታችንን ለታላቁ ስታዲዬማችን!​"በጋራ እንነሳ፣ በትብብር እንገንባ፣ በአንድነት እንጨርስ!"የአርባምንጭ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ሀብት የማሰባሰብ ሥራ 3ዙር ተጠናክሮ ቀጥሏል።የአር...
13/08/2026

#ሀብታችንን ለታላቁ ስታዲዬማችን!

​"በጋራ እንነሳ፣ በትብብር እንገንባ፣ በአንድነት እንጨርስ!"

የአርባምንጭ ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ ሀብት የማሰባሰብ ሥራ 3ዙር ተጠናክሮ ቀጥሏል።

የአርባምንጭ ከተማ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማዘጋጃ ቤታዊ አገልግሎት ሥራ አስኪያጅ አቶ ገዳሙ ሻንበል 10,000 (አስር ሺህ) ብር ገቢ አድርገዋል።

​እርስዎስ አሻራዎን አኖሩ? የነገውን ትልቅ የጋራ ስኬታችንን ለመገንባት የእያንዳንዱ ዜጋ አስተዋጽኦ ወሳኝ ነውና የበኩልዎን ድጋፍ ያድርጉ!

​የገቢ_ማሰባሰቢያ_ቁጥሮች
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE): 1000640532851

Address

Arba Minch'

Telephone

+251911238014

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Saro Media Network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Saro Media Network:

Shortcuts

Share