31/07/2026
ሰበር !
የወረዱት ክለቦች ክስ ለመመስረት መዘጋጀታቸውን አሁን መረጃ ደርሶኛል።
መቐለ 70 እንደርታ ፣ አርባምንጭ ከነማ፣ ምድረ ገነት ሽረ እና ድሬዳዋ ከተማ ..ሊግ አክሲዮን ማህበሩ ..ፍትሀዊ ባልሆነ መንገድ አወዳድሮናል ህጉን ስላከበርን .. እንድንወርድ ተገደናል ..የዛሬ የአክሲዮን ማህበሩ ውሳኔ ማረጋገጫ ነው ለእኛ ክለቦቹ .ብለው እንደሚያምኑ ያነጋገርኳቸው አሰልጣኞች እና የክለብ አመራሮች ተናግረዋል።
የሊግ አክሲዮን ማህበሩ በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽኑ ጥላ ስር የሚሰራ በመሆኑ፣ ክለቦች ቅሬታቸውን ለፌዴሬሽን እንደሚያቀርቡ እና ከሊጉ መውረዳቸው እንዲቀርላቸው ይጠይቃሉ ተብሎ ይጠበቃል። 👀
ጋዜጠኛ አብይ ዘላለም