Dankila afar

Dankila afar Yibaxaw yabba yol cabeh anu kol cabah amaana tama baaxo
(1)

ከአፋር በረሀ እስከ መካ የደረሰችው ጫማ ስንቱን ሚሊኒየር ፣ ስንቱን ዝነኛ ስንቱን ባለስልጣን እንደበለጠችው አስቡት፣ ነብዮ መሀመድ (ሰአወ) ሁሉም የሰው ልጆች እኩል ናቸው እሚበላለጡት አላ...
27/05/2026

ከአፋር በረሀ እስከ መካ የደረሰችው ጫማ ስንቱን ሚሊኒየር ፣ ስንቱን ዝነኛ ስንቱን ባለስልጣን እንደበለጠችው አስቡት፣

ነብዮ መሀመድ (ሰአወ) ሁሉም የሰው ልጆች እኩል ናቸው እሚበላለጡት አላህን በመፍራት ብቻ ነው አሉ። ሰርግ ለመሄድ መዘነጥ የግድ ነው። ድግስም ይሁን ስብሰባ ወይም አሉባሌ ቦታ ሁሉ ለመሄድ
ብዙ ሺ ተወቶ ይለበሳል። የአላህ ቤት ለመሄድ ግን መዘነጥ መንጠባረር መሽሞንሞን አያስፈልግ ባለህ ተብቃቅተህ መሄድ ትችላለህ። ይች ጫማም ሂያው ምስክር ናት። በሀብት የምኮሩ በስልጣን የምትንቀባረሩ ሰዎች የሰውን ልጅ እምበድሉ ከዚህ ከአፋር አባት አርብቶ አደር ማንነት ወስዳችሁ እራሳችሁን ፈትሹ። እኛንም አላህ ይፈቀን ያረብ፣ ልባችንን አላህ ያራራልን 🤲

🕋  #ኢና ሊላሂ ወዒና ዒለይሂ ራጂዑን ምን ያማር ነገር ነው  አሏህ በጀነት ይበለው😍🤲ምንኛ ያማረ የምድረ አለም ዱንያ ስንብት ነው? ጌታዬ አሏህ ሆይ እንዲህ በተቀደሰ፣በተባረከ እና ባማረ ...
27/05/2026

🕋 #ኢና ሊላሂ ወዒና ዒለይሂ ራጂዑን ምን ያማር ነገር ነው አሏህ በጀነት ይበለው😍🤲

ምንኛ ያማረ የምድረ አለም ዱንያ ስንብት ነው? ጌታዬ አሏህ ሆይ እንዲህ በተቀደሰ፣በተባረከ እና ባማረ መልኩ ወደ አንተ የመመለስን ፀጋ ለእኔም ለደካማ ባሪያህ ወፍቀኝ አግራልኝ 🤲

አሏሁመ ሶሊ ወሰሊም ዓላ ሰይዲና ሙሐመድ🤲
🤲🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🤲

qafar agatih rakaakayak qadaqar daqarak asaaku leeda parti reedisak asee reedonuk say kee salam k/buxa saqal reedem nabe...
11/05/2026

qafar agatih rakaakayak qadaqar daqarak asaaku leeda parti reedisak asee reedonuk say kee salam k/buxa saqal reedem nabe.takay imay tama toobokoytak duma qadaqar qunuxaaneyta kee kasle weeqa kak le num kinnim aaxaguk faxoonu faxxe waytoonu iyyeh weeqa kak le ayyuntih amôl qusubuk kaa reedisenim caakum yol tan.😥

09/05/2026

በኢትዮጵያ ማህበራዊ ሚዲያ ላይ የሚታየው ይህ አካሄድ "የመረጃ ጦርነት" (Information Warfare) ተብሎ የሚታወቅ ሲሆን፣ በመንግሥትና በህዝብ መካከል ያለውን መተማመን ለማዳከም ሆን ተብለው የሚቀነባበሩ ስልቶችን የያዘ ነው።የማሳሳቻ ስልቶችና ዋና ዋና ተግዳሮቶችበማህበራዊ ሚዲያ ላይ ህዝብንና መንግሥትን ለማጣላት የሚጠቀሙባቸው ዋና ዋና መንገዶች የሚከተሉት ናቸው፦መሰል ተዋናዮች (Inauthentic Actors): ከመንግሥት ጎን የቆሙ በመምሰል ነገር ግን ጽንፈኛ ወይም አሳሳች መረጃዎችን በማሰራጨት ህዝቡ በመንግሥት ላይ ጥርጣሬ እንዲያድርበት ያደርጋሉ።የሀሰት መረጃና ጥላቻ ንግግር (Disinformation & Hate Speech): ያልተረጋገጡ ወሬዎችንና የጥላቻ ንግግሮችን በማሰራጨት በማህበረሰቡ ውስጥ ፍርሃትና ግጭት እንዲነሳ ይገፋፋሉ።

አስቸኳይ ጥሪ፦ በአዳአር ወረዳ የደረሳጊታ ጤና ጣቢያ አገልግሎት መቋረጥ ህዝቡን ለአደጋ አጋልጧል!በአፋር ክልል፣ አውሲ ረሱ (ዞን 1) አዳአር ወረዳ የሚገኘው ደረሳጊታ ጤና ጣቢያ ሰራተኞች ...
05/05/2026

አስቸኳይ ጥሪ፦ በአዳአር ወረዳ የደረሳጊታ ጤና ጣቢያ አገልግሎት መቋረጥ ህዝቡን ለአደጋ አጋልጧል!
በአፋር ክልል፣ አውሲ ረሱ (ዞን 1) አዳአር ወረዳ የሚገኘው ደረሳጊታ ጤና ጣቢያ ሰራተኞች ደመወዝ ባለመከፈሉ ምክንያት ስራ ካቆሙ ዛሬ 11ኛ ቀናቸውን ይዘዋል። ጤና ጣቢያው አገልግሎት መስጠት ያቆመው ከ 16/08/2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሆን፣ እስከ ዛሬ 27/08/2018 ዓ.ም ድረስ ምንም አይነት መፍትሄ አልተገኘም።
ይህ ተቋም አገልግሎት በማቋረጡ ምክንያት፦

* ነፍሰ ጡር እናቶችና ህጻናት አስቸኳይ የህክምና እርዳታ እያጡ ነው።
* አስቸኳይ ህክምና የሚያስፈልጋቸው የማህበረሰብ ክፍሎች ለከፋ ስቃይ ተጋልጠዋል።
* ሰራተኞች ለወራት ደመወዝ ባለማግኘታቸው መሰረታዊ ፍላጎታቸውን ማሟላት ተስኗቸዋል።

የአንድ ጤና ጣቢያ ለ11 ቀናት ተዘግቶ መቆየት በዝምታ የሚታለፍ ጉዳይ አይደለም። በመሆኑም፦

1. የአዳአር ወረዳ እና የዞን 1 አስተዳደር፦ በአስቸኳይ ለሰራተኞቹ ደመወዝ በመክፈል ጤና ጣቢያው ወደ ስራ እንዲመለስ እንዲያደርጉ፤
2. የአፋር ክልል ጤና ቢሮ፦ የህዝብ ህይወት አደጋ ላይ ከመውደቁ በፊት ጉዳዩን በልዩ ትኩረት አይቶ መፍትሄ እንዲሰጥ፤
3. የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾችና ሚዲያዎች፦ ለዚህ ለተዘነጋው ማህበረሰብና ለተገፉ የጤና ባለሙያዎች ድምፅ እንድትሆኑ ጥሪያችንን እናቀርባለን።

የጤና ተቋም መዘጋት የዜጎች የመኖር መብት መገፈፍ ነው! በአስቸኳይ መፍትሄ ይሰጥ!

------------------------------

11/04/2026

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Abqaala Wakri Gubu, Hamàdu Qafar, Qafar Ummattah Xongolo

06/04/2026
29/03/2026

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Ousman Kazali, Bogale Gebre, Macammad Cummad, Behredin Bin Nuredin Mosa, Mohammed Assen, Ali Husen, Macammad Idris Shami, Mohammed Ali Ahmed, Qafar Yok Mela, Doorit Nek Leeda, Xukko Moggola, Maryam Cajji, Mahammed Ahmed Seid, Mamme Xaalefaage, Asirar Sherfa

Address

Arsi Negele

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 17:00
Sunday 09:00 - 17:00

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Dankila afar posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share