Herani media

Herani media ለሁሉም

11/09/2025

ኤለን መስክ የዓለም ቁጥር አንድ ቱጃርነት ስፍራውን አስረከበ

የዓለም ቁጥር አንድ ቱጃር የነበረው አሜሪካዊው ቢሊየነር ኤለን መስክ የቀዳሚነት ስፍራውን በኦራክል ኩባንያ መስራች ላሪ ኤሊሰን አስረክቧል።

አጠቃላይ 385 ቢሊየን ዶላር ሀብት የነበረው ኤለን መስክ እስከ ትናንትና ድረስ 101 ቢሊየን ዶላር ሃብት በነበረው ላሪ ኤሊሰን በስምንት ቢሊየን ዶላር ተበልጦ የዓለም ቁጥር ሁለት ቱጃር ሆኗል።

ላሪ ኤሊሰን ትናንትናው ባወጣው የገቢ ሪፖርት አጠቃላይ ሀብቱ ወደ 393 ቢሊየን ዶላር ከፍ በማለቱ የዓለም ቁጥር አንድ ቱጃር ለመባል በቅቷል።

የዳታ አስተዳደር ኩባንያ ባለቤቱ አሊሰን በዚህ ፍጥነት ተምዘግዝጎ የዓለም ቁጥር አንድ ቱጃር መሆኑ ብዙዎችን ማስገረሙን ብሉምበርግ ዘግቧል።

የኩባንያው የአክሲዮን ዋጋ ዛሬ ማለዳ ላይ በ40 በመቶ ከፍ ማለቱም ተነግሯል።
Fana Tv

የቢሊየነሩ ሴት ልጅ "ችስታ ነኝ" እያለች ነው  የኤሎን መስክ ሴት ልጅ ቪቪያን ጄና ዊልሰን፣ ከቢሊየነር አባቷ ምንም አይነት የገንዘብ ድጋፍ እንደማታገኝና ገንዘብ ለመቆጠብ ስትል በሎስ አን...
08/09/2025

የቢሊየነሩ ሴት ልጅ "ችስታ ነኝ" እያለች ነው
የኤሎን መስክ ሴት ልጅ ቪቪያን ጄና ዊልሰን፣ ከቢሊየነር አባቷ ምንም አይነት የገንዘብ ድጋፍ እንደማታገኝና ገንዘብ ለመቆጠብ ስትል በሎስ አንጀለስ ከሦስት ጓደኞቿ ጋር ቤት ተከራይታ እንደምትኖር በይፋ ተናገረች።

ህዝቡ ብዙ ገንዘብ እንዳለኝ የተሳሳተ ግምት አለው የምትለው የመስክ ሴት ልጅ፤ ከአባቷ ምንም የገንዘብ እርዳታ እንደማታገኝና እራሷን ለመደገፍ እየሰራች እንደሆነ ጠቁማለች፡፡ ሌላው ቀርቶ የማህበረሰብ ኮሌጅ ለመግባት ማሰቧንም ገልጻለች፡፡

እ.ኤ.አ በ2022 ስሟን በህጋዊ መንገድ ከቀየረችና ከአባቷ ጋር ያላትን ግንኙነት ካቋረጠች ወዲህ ቪቪያን በሞዴሊንግ ሥራ ላይ የተሰማራች ሲሆን፤ ቀለል ያለና ነጻ የህይወት ዘይቤን እንደምትከተል ይነገራል፤ ከአባቷ ሃብትና ዝና በእጅጉ የራቀና የተለየ።

በቅርቡ ለኒውዮርክ መጽሔት በሰጠችው ቃለ ምልልስ፤“ምንም ውርስ የለኝም” ስትል ተናግራለች።

"ሰዎች ብዙ ገንዘብ እንዳለኝ አድርገው ያስባሉ። እኔ በመቶ ሺዎች የሚቆጠር ዶላር የለኝም።" ብላለች፡፡

ኤሎን መስክ ከቀድሞ ሚስቱ ጀስቲን ዊልሰን የወለዳት ትልቋ ሴት ልጁ ቪቪያን፤ አባቷን በአደባባይ በመቃወምና በመንቀፍ ትታወቃለች፡፡ ለመለያየታቸው አንዱ ምክንያትም ይኸው በአባቷ ላይ ያላት አቋም እንደሆነ ይነገራል፡፡

እናቴ ሀብታም ልትሆን ትችላለች የምትለው የመስክ ልጅ፤ እኔ ግን ምንም የሌለኝ ምስኪን ሰርቶ አዳሪ ነኝ ባይ ናት፡፡

"እጅግ ሃብታም የመሆን ፍላጎት የለኝም። ምግብ መግዛት እችላለሁ። ጓደኞች አሉኝ፤ መጠለያና የተወሰነ ወጪዬን የሚሸፍን ገቢ አለኝ፡፡ ይህም በሎስ አንጀለስ ከሚገኙ አብዛኞቹ የዕድሜ አቻዎቼ የተሻልኩና ዕድለኛ ያደርገኛል ትላለች የቢሊየነሩ ሴት ልጅ፡፡

ኤለን መስክ ከ400 ቢ ዶላር በላይ በሆነ የተጣራ ሃብት፣ የዓለማችን ቁጥር 1 ቢሊየነር እንደሆነ ይታወቃል፡፡

Adiss Admas

የ2 ሚሊዮን ብር ዓመታዊ ገቢ ያላቸው ንግዶች ለቫት እንዲመዘገቡ ተጠየቀ የገንዘብ ሚኒስቴር የግብር አሰባሰብ ስርዓትን ለማሻሻል ያለመ አዲስ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) መመሪያ አዉጥቷል። ...
04/09/2025

የ2 ሚሊዮን ብር ዓመታዊ ገቢ ያላቸው ንግዶች ለቫት እንዲመዘገቡ ተጠየቀ የገንዘብ ሚኒስቴር የግብር አሰባሰብ ስርዓትን ለማሻሻል ያለመ አዲስ የተጨማሪ እሴት ታክስ (ቫት) መመሪያ አዉጥቷል።

በመመሪያው ቁጥር 1104/2017 መሰረት፣ ከ2 ሚሊዮን ብር በላይ ዓመታዊ ገቢ ያላቸው ንግዶች እና የተወሰኑ የሙያ አገልግሎት ሰጪዎች ለቫት እንዲመዘገቡ ግዴታ ተጥሏል፡፡

በገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ የተፈረመው ይህ አዲስ መመሪያ፣ ከነሐሴ 28 ቀን 2017 ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል። መመሪያው ከንግድ ድርጅቶች በተጨማሪ፣ ከምድብ "ለ" ውጭ የሚመደቡ ባለሙያዎችንም ያካትታል።

እነዚህ ባለሙያዎች የዓመታዊ ገቢያቸው መጠን ምንም ያህል ቢሆን ለቫት መመዝገብ እንዳለባቸው ተመላክቷል።

በተጨማሪም መመሪያው፣ የሂሳብ መዝገብ የመያዝ ግዴታ ያለባቸው ወይም በፈቃደኝነት የሂሳብ መዝገብ የሚይዙ ሁሉም ንግዶች እንዲሁም በምድብ "ሀ" ስር የተመደቡ ግብር ከፋዮች የመመዝገብ ግዴታ እንዳለባቸው በዝርዝር አስቀምጧል።

አዲስ የተካተቱ ነባር ግብር ከፋዮች፣ መመሪያው በስራ ላይ ከዋለበት ቀን ጀምሮ በ30 ቀናት ውስጥ መመዝገብ ይጠበቅባቸዋል። ከተመዘገቡ በኋላም ለገበያ በሚያቀርቧቸው ታክስ የሚከፈልባቸው እቃዎች እና አገልግሎቶች ላይ የተጨማሪ እሴት ታክስ መሰብሰብ እንደሚጀምሩ ተገልጿል ያለው ኢትዮ ኤፍ ኤም ነው።

ፕረዚደንት ግዚያዊ ምምሕዳር ትግራይ ጀነራል ታደሰ ወረደ  ፣ ምክትል ፕረዝደንት ኣይተ ኣማኑኤል ኣሰፋን  ኣቦ ወንበር ውድብ ህወሓ  ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤልን ሓዊሱ  ላዕለዎት   ኣመ...
30/08/2025

ፕረዚደንት ግዚያዊ ምምሕዳር ትግራይ ጀነራል ታደሰ ወረደ ፣ ምክትል ፕረዝደንት ኣይተ ኣማኑኤል ኣሰፋን ኣቦ ወንበር ውድብ ህወሓ ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤልን ሓዊሱ ላዕለዎት ኣመራርሓ መንግስትን ውድብን፣መራሕቲ ሃይማኖት ኦርቶዶክስ፣ ነበርቲ ከተማ ኣኽሱምን ከባቢኣን፣ ሰብዋና እዚ በዓል ዝኾና ኣዋልደ ፅዮን ተረኺቦም ኣለው ።
DW

24/08/2025

ሰሜን ኮሪያ ሁለት የአየር መቃወሚያ ሚሳዔሎችን በፕሬዚዳንቱ ኪም ጆንግ ኡን የቅርብ ክትትል መሞከሯን የአገሪቱ ብሔራዊ የመገናኛ ብዙኃን ዘገበ።

የኮሪያ ማዕከላዊ የዜና አገልግሎት (KCNA) የጦር መሳሪያዎቹ "ከፍተኛ የውጊያ አቅም" ያላቸው እና "ልዩ ቴክኖሎጂ" የተገጠመላቸው መሆናቸውን ተጨማሪ ማብራሪያ ሳይሰጥ ዘግቧል።

BBC

ይህንን  ምን ደግሞ ምን ይሉታል ?
24/08/2025

ይህንን ምን ደግሞ ምን ይሉታል ?

የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት በኬንያ ያሉ ወታደሮቹ በስልጠና ላይ እያሉ ካስነሱት ቃጠሎ ጋር ተያይዞ ጉዳት ለደረሰባቸው ኬንያውያን 2.9 ሚሊዮን ፓውንድ  ካሳ ለመክፈል ተስማማ።ከፍርድ ቤት ...
23/08/2025

የዩናይትድ ኪንግደም መንግሥት በኬንያ ያሉ ወታደሮቹ በስልጠና ላይ እያሉ ካስነሱት ቃጠሎ ጋር ተያይዞ ጉዳት ለደረሰባቸው ኬንያውያን 2.9 ሚሊዮን ፓውንድ ካሳ ለመክፈል ተስማማ።
ከፍርድ ቤት ውጭ የተደረሰው ይህ ስምምነት በኬንያ ሪፍት ቫሊ ሎላዳይጋ በተሰኘ ስፍራ ከአራት ዓመት በፊት ለደረሰው የእሳት ቃጠሎ ነው።
ይህ ስምምነት 7 ሺህ 723 ኬንያውያን በዚህ ቃጠሎ ምክንያት ንብረታቸውን እንዳጡ እንዲሁም የጤና እክል እንደረሰባቸው በፍርድ ቤት ለረጅም ጊዜ ያደረጉትን የህግ ፍልሚያ ተከትሎ የተደረሰ ነው።
BBC

ኣብ ከተማ ዓብይ ዓዲ ፕረዘደንት ግዝያዊ ምምሕዳር ትግራይ ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ ፣  ኣቦ ወንበር ውድብ ህወሓት ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ሓዊሱ ብርክት ዝበሉ ላዕለዋት ኣመራርሓን ናይ...
22/08/2025

ኣብ ከተማ ዓብይ ዓዲ

ፕረዘደንት ግዝያዊ ምምሕዳር ትግራይ ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ ፣ ኣቦ ወንበር ውድብ ህወሓት ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል ሓዊሱ ብርክት ዝበሉ ላዕለዋት ኣመራርሓን ናይ ክብሪ ኣግይሽን ኣብ በዓል ኣሸንዳ 2017 ዓ/ም ንምኽባር ኣብ ከተም ዓብይ ዓዲ ኣትዮም ።

የፈቃድ ሞት በኢትዮጵያየጤና ሚኒስቴር  በመሳሪያ ብቻ የተመሰረተ አተነፋፈስ ሥርዓት የሚቋረጥበትን ሁኔታ ወይም የፈቃድ ሞትን  ተፈጻሚ የሚያደርግበትን ረቂቅ መመሪያ አዘጋጀ። መመሪያው በመሳሪ...
21/08/2025

የፈቃድ ሞት በኢትዮጵያ

የጤና ሚኒስቴር በመሳሪያ ብቻ የተመሰረተ አተነፋፈስ ሥርዓት የሚቋረጥበትን ሁኔታ ወይም የፈቃድ ሞትን ተፈጻሚ የሚያደርግበትን ረቂቅ መመሪያ አዘጋጀ። መመሪያው በመሳሪያ ብቻ የተመሰረተ አተነፋፈስ ሥርዓት የሚቋረጥበትን ሁኔታ የሚወስን ነው ተብሏል። ሚኒስቴሩ ከወራት በፊት መሳሪያ ብቻ የተመሰረተ የአተነፋፈስ ሥርዓት ማቋረጥ (የፈቃድ ሞት) የሚፈቅድ ረቂቅ ሕግ ለተወካዮች ምክር ቤት አቅርቦ እንደነበር አይዘነጋም።

ይህን አዋጅ ለማስፈጸም በወጣው መመሪያ መሰረት የፈቃድ ሞት ተፈጻሚ የሚሆንባቸው ታካሚዎች፤ የልብ እና የመተንፈሻ አካላቸው የአሰራር ሥርዓትን መመለስ በማይቻልበት ደረጃ “ሥራቸውን ሲያቆሙ” መሆኑን ይጠቅሳል። “የአንጎል ሞት” ሲረጋገጥ በመሳርያ ላይ የተመሰረተ የአተነፋፈስ ስርዓትን ማቋረጥ እንደሚቻልም ኢትዮቲዩብ ከመመሪያው ላይ ተመልክቷል።

መመሪያው ላይ በሰፈረው አገላለጽ “በመሳርያ ብቻ የተደገፈ አተነፋፈስ” ማለት በጽኑ ሕሙማን ክፍል ዉስጥ በተንፈሻ መሳርያ ብቻ በመታገዝ የሚደረግ አተነፋፈስ ስርዓት መሆኑን ያስረዳል።

አንድ ታካሚ የልብ እና የመተንፈሻ አካላቱ ሥራቸውን ሲያቆሙ እና የአንጎል ሞት ሲከሰትበት የሚፈጸምን የፈቃድ ሞት ተግባራዊ ለማድረግ ጤና ተቋሙ ዉስጥ በሚገኙ “ሶስት አግባብነት ያላቸዉ የጤና ባለሙያዎች” ውሳኔ እንደሚያስፈልግ በመመሪያው ላይ ሰፍሯል።

ከጤና ባለሙያዎቹ በተጨማሪ በታካሚው “የቅርብ ዘመድ የመተንፈሻ መሳሪያዉ እንዲቋረጥ ጥያቄ ከቀረበ” የፈቃድ ሞቱ ተፈጻሚ ይሆናል ተብሏል። የጤና ተቋሙ ለቅርብ ዘመዶች “የጽሁፍ ፍቃድ” የመስጠት ግዴታ ተጥሎበታል። ከዚህ ግዴታ በተጨማሪ፤ የጤና ተቋሙ የመተንፈሻ መሳርያዉ ከመቋረጡ በፊት ለታካሚው የቅርብ ዘመድ የመተንፈሻ መሳርያዉ ሊቋረጥ መሆኑን ከነምክንያቱ የማሳወቅ ኃላፊነት እንዳለበት መመሪያው ያስገነዝባል።

በዚህ ሒደት የፈቃድ ሞት ተፈጻሚ ሲሆን እንደየሁኔታዉ ታካሚውን ሲከታተል የነበረ ሐኪም እና ተረኛ ነርስ፣ ሰመመን ሰጪ ባለሞያ፣ የመተንፈሻ መሳርያዉ ላይ የሚሰራ ባዮሜዲካል ባለሞያ መገኘት አለባቸው። የቅርብ ዘመድ፤ታካሚው አገልግሎቱን የሚያገኝበት ክፍል ተቆጣጣሪ ባለሞያ እና እንደ ሁኔታዉ ደግሞ የተቋሙ ሜዲካል ዳይሬክተር የፈቃድ ሞት ሲፈጸም መገኘት ያለባቸው አካላት መሆናቸውን መመሪያው ያመለክታል። ውሳኔው ከተፈጸመ በኋላ የጤና ተቋሙ አስክሬኑን ለቅርብ ዘመድ ማስረከብ አለበት፡፡ በዚህ ሒደት ውስጥ የታካሚው የቅርብ ዘመዶች የሚነሱት ቅሬታ ካላቸው ለተቋሙ ቅሬታ ሰሚ ክፍል ማቅረብ ይችላሉ ተብሏል።

21/08/2025
ውድብ ህወሓት ሪፎርም ክገብር ዘክእል ምድላው ገይሩ አሎ ኢሎም ኣቦ መንበር ህወሓት ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል። ዶክተር ደብረፅዮን ካብ እዋን ፅንተታዊ ኩናት ኣትሒዙ ዘሎ ኩነታት ብምግም...
08/08/2025

ውድብ ህወሓት ሪፎርም ክገብር ዘክእል ምድላው ገይሩ አሎ ኢሎም ኣቦ መንበር ህወሓት ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤል።

ዶክተር ደብረፅዮን ካብ እዋን ፅንተታዊ ኩናት ኣትሒዙ ዘሎ ኩነታት ብምግምጋም እቲ ውድብ ነዚ መድረኽ ዝምጥን ሪፎርም ከካይድ እዩ ።
ነዚ ዝሕግዝ ቤት ፅሕፈት ከምዝተጣየሸን ኮሚቴ ከምዝቖመን እውን ኣረዲኦም።

ነቲ ሪፎርም ዝሕግዙ ምሁራንን ሰብ ልምዲ ዝኾኑ ኣካላት መፅናዕቲ ከምዘካየዱን ሰነዳት ተፃፊፎም ተዳልዮም ከምዝለዉን እውን ኣብሪሆም።

እቲ ሪፎርም ናብ ታሕቲ ወሪዱ ህዝቢ ክዝትየሉ ክግበር እዩ እውን ኢሎም።

ውዕሊ ፕሪቶርያ ብኣግባቡ ከይፍፀም መንግስቲ ፌደራል ሓላፍነቱ ኣይፍፅምን ዘሎ ዝበሉ ዶክተር ደብረፅዮን፥ ከምሳዕቤኑ ድማ ብርክት ዝበለ ትግራዋይ ንኣደዳ ስደትን ምምዝባልን ሞትን ክሳጣሕ ምኽንያት ኮይኑ ኣሎ ኢሎም።

ውድብ ህወሓት ኣብ ዝቕፅል ዘካይዶ ኣኼብኡ መናእሰይ ዘሳትፍ ምትዕርራይ መሪሕነት ክገብር ምዃኑ ዘመላኸቱ ዶክተር ደብረፅዮን ፡ውድብ ህወሓት ውሽጣዊ ዓቕምታቱ ንምጥንኻር ውሽጣዊ ምቅልላስ ከካይድ እዩ። እዚ ንምዕዋት ምስ ኣባላቱ ኮይኑ ክሰርሕ እዩ ኢሎም።

ውድብ ህወሓት ካብ ዝሓዞም ኣንፈታት ሓደ ምስ ብሄራውያን ውድባት ትግራይ ተቐራሪብካ ምስራሕ እዩ ብምባል ምስተን ውድባት ዛጊድ ዝተጀመር ርክብ ከምዝሎ እውን ኣብሪሆም።

ብተወሳኺ ሰላም ትግራይ ንምዝራግ ብዕሊ ብዝተወደበ መንገዲ ይስራሕ ኣሎ ዝበሉ ዶክተር ደብረፅዮን ውድቦም እዚ መልክዕ ንምትሓዝ ተዋዲዱ ይሰርሕ ከምዝሎ እውን ኣረዲኦም።

ኩሎም ኣፈላላያት ብሰላማዊ መንገድን ብዘተን ክፍትሑ ባህጊ ውድቦም ከምዝኾነ ብምሕባር ቀንዲ ዋኒን ሕወሓት ውዕሊ ፕሪቶርያ ክፍፀም ምግባር እዩ ድማ ኢሎም።
#ሰሎሞን ገብሩ

ኣብ ጣብያ ያቔር እንታይ እዩ ኣጋጢሙ?  ትዕዝብቲ ጋዜጠኛ ቴሌቪዥን ትግራይመቐለ፥ሓምለ 30/2017 ዓ.ም.(ቴሌቪዥን ትግራይ) ጣብያ ያቔር ኣብ ወረዳ ቆላ ተምቤን ካብ ዝርከባ  ጣብያታት ሓን...
06/08/2025

ኣብ ጣብያ ያቔር እንታይ እዩ ኣጋጢሙ? ትዕዝብቲ ጋዜጠኛ ቴሌቪዥን ትግራይ

መቐለ፥ሓምለ 30/2017 ዓ.ም.(ቴሌቪዥን ትግራይ)

ጣብያ ያቔር ኣብ ወረዳ ቆላ ተምቤን ካብ ዝርከባ ጣብያታት ሓንቲ ኾይና ኣብ ማእከል ሩባ ተከዘን ገረብ ግባን ተሓፂሩ ግን ድማ መእለያ ዘይብሉ ፀገማት ከሕልፍ ዝተገደደ ህዝቢ እዩ።

ቅድሚ ሐዚ መብዝሕቲኡ ግዜ ብሃፍቲ እንስሳ ሓሓሊፉ ድማ ብሕርሻ ዝመሓደር ዝነበረ ህዝቢ ጣብያ ያቔር ሎሚ ዘበን ክራማት ሙሉእ፣ ጥብ ትብል ዝናብ ብዘይምዝናቡ ኣብ ሓያል ድርቒ ተጠቒዑ ይርከብ።

በዙይ ድማ ህፃናት ብሕማም ይሳቐዮ ኣለው፤ ሽማግለታትን፣ኣዴታትን ብጥምየት ይሞቱ ይሳቐዮ፣እንስሳት ብስንኪ ድርቒ ትብላዕ ሲኢነን በብዕለቱ ኣብ ቅድሚ ዓይንካ ይሞታ፣ሓረስታይ ኢድ ሒዙ ዝፈትዎን እንስስኡ ይስእነን ከምዘሎ ጉጅለ ቴሌቭዝይን ትግራይ ናብቲ ከባቢ ተጒዒዙ ንነበርቲ ሓቲቱ ኣረጋጊፁ ኣሎ።

ህፃናት ብተላባዳይ ሕማም እናተሳቐዮ፣ ድምፂ ብክያትን ስቅይን ምስማዕ ኣዝዮ የሐመኻ ጥራሕ እንተይኾነስ፣ኸይዶም ዝሕከምሉ ጥዕና ጣብያ ብዘይምህላው ፀገሞም ክጋደድ ይገብሮ።

ተሓራሳይ መሬት ያቔር ብሰንኪ ስአነት ዝናብ ልዕሊ ሰለስተ ግዜ ተገልቢጡ ተሓሪሱ፣ሐዚ እውን ምንም የለን፣ክራማት ኾይኑ ግን ዝበቆለ ዝራእቲ የለን፣ ዝበሉ ሓረስቶት ጣብያ ያቒር ብህፁፅ መንግስታዊ ዘይመንግስታውን ኣካላት ክበፅሕልና ይግባእ ኢሎም።

እተን ኣብ ጣብያ ያቔር ዝተጠቐዓ ቑሸታት ድማ ያቒር፣ፀቦን ጫማይን እየን። ኣብ መደውብቲ እዘን ከባቢታት ዝኾና ገለ ጣብያታት ወረዳ ኣበርገለ የጭላ እውን በዚ ድርቒ ተጠቒዐን ከምዘላዎ ተገሊፁ።

ኣብዚ ዘመን እዚ ኣዴታት ያቔር መንገዲ 7 ስዓት ተጋዒዘን ማይ የምፅኣ፣ ሐዚ ግን ብሰንኪ ድርቒ ማይ ዘምፅእሎን ዝነበሩ መፅዓኛታት ሞይቶም ብስእነት ማይ ኣብ ፀገም ወዲቅና ንርከብ ክብላ ጫፍ ፀገመን ገሊፀን።

ጥሕኖ ብኢደን ይጥሕና፣ሓራሳት ብቓሬዛ ናብ ሆስፒታሎ ብመንኣሰይ ይውሰዳ ፣ሐዚ ግን ናብ ጣብያ ጥዕናታት ዝውስድዎን ዝነበሩ መንኣሰይ ካብ ዓዲ ለቒቆም ተሰዲዲም፣ ዕፃና ሐዚ ኣብ ገዛ ምማት ኾይኑ ኣሎ ይብላ ኣዴታት ያቔር ኣብ ዝሃባና ሪኢቶ።

ስለዚ ከም ህዝቢ ከይጠፍእና ኩሉ ብህፁፅ ይብፀሓልና ክብሉ ድማ ነበርቲ ጣብያ ያቔር ፃዊዒቶም ኣቅሪቦም።

ብሰንኪ እቲ ድርቒ አንስሳት ይሞታ፣ሓረስቶት ጣብያ ያቒር ኣብ ቅድሚ ዓይነም ሃፍተ ገነቶም፣ሓሪሶም ዘብሎዕዎም፣ሸይጦም ደቆም ዘዕብይሎም እንስስኦም ዝብላዕ ስኢኖም ኣብ ቅድሚ ዓይኖም ይሞቱ፣ዝተረፉ እውን ይጋዓሩ ኣለው ይብሉ።

ኣብ ወረዳ ቆላ ተምቤን ጣብያ ያቔር ኣጋጢሙ ብዘሎ ድርቒ ክሳብ ሕዚ 22 ሰባት ብጥምየት ከምዝመቱ ሓላፊ ዘፈር ቑጠባ ወረዳ ቆላ ተምቤን ጣብያ ያቒር ኣይተ ገይቶኦም ገብረሃወርያ ገሊፆም።

700 ሄክታር ዝተዘረአ መሬት ብስንኪ ሕፅረት ዝናብ ሙሉእ ብሙሉእ ከምዝጠፈአን፣ 27 ሽሕ እንስሳ ድማ ብድርቒ ከምዝሞታ ሓቢሮም።

ከም ወረዳ ቆላ ተንቤን ነቲ ድርቒ ኣጋጢምዎ ዘሎ ሕብረተስብ ንምድጋፍ ቴክኒካል ኮሚቴ ተጣይሹ ናብ ዝምልከቶም ገበርቲ ሰናይ ትካላት፣መንግስታዊ ማሕውርን መላእ ሕብረተስብን ክፍለጥ ድጋፍት ናይ ምትእክካብ ስራሕቲ እናተሰረሐ ከምዝርከብ እውን ኣረዲኦም።

ስለዚ ኩለ መዳርግቲ ኣካል፣ሕብረተስብን መንግስትን ንህዝቢ ያቔር ከም ህዝቢ ከይንስእኖ ብህፁፅ ክበፅሐሉ ይግባእ ኢሎም።

ህዝቢ ያቔር ብጣዕሚ እቲ ዘሕዝን ኣብ መዋእሉ ፀገማቱ ዝናገረሉ ሚድያ ናብቲ ከባቢ መፂኡ ኣይፈልጥን፣ መንገዲ ሽድሽተ ስዓት ተጎዒዙ ግልጋሎት ጥዕና፣ዕዳጋን ካሎኦት ግልጋሎታትን ይረክብ ኣዝዮ ዘሕዝን ህዝቢ

Address

Shenkor
Asebe Teferi
21232729

Telephone

+251943655957

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Herani media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Herani media:

Share