Hadero KV News

Hadero KV News Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Hadero KV News, Media/News Company, Hadero, Asebe Teferi.

የህዝብ ልጅ ልሞሸር ነው 🤵👰እንኳን ደስ አለህ ወንድማችን ሄኖክ ታደስመጪው ዕሁድ ግንቦት 3 /2017 ዓም የጋብቻቸው ቀን ነው መልካም የትዳር ዘመን ተመኝተናል
05/05/2025

የህዝብ ልጅ ልሞሸር ነው 🤵👰
እንኳን ደስ አለህ ወንድማችን ሄኖክ ታደስ

መጪው ዕሁድ ግንቦት 3 /2017 ዓም የጋብቻቸው ቀን ነው
መልካም የትዳር ዘመን ተመኝተናል

09/11/2024

ተመልሰናል!

09/11/2024

ሁሉንም ነገር እየተከታተልን ነው አያሳስብ
ይታረም

በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩበየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) በአደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡የፕሮፌሰር በየነን ሕልፈተ-ሕወት ተከትሎ...
17/09/2024

በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) በአደረባቸው ህመም ምክንያት በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ፡፡

የፕሮፌሰር በየነን ሕልፈተ-ሕወት ተከትሎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተሰማቸውን ሐዘን ገልጸዋል፡፡

በአስተላለፉት የሐዘን መግለጫ መልዕክትም÷ በየነ ጴጥሮስ (ፕ/ር) በኢትዮዽያ ገንቢ የፖለቲካ ባህል ለመፍጠር ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱ የሰላማዊ የፖለቲካ ትግል ምልክት ነበሩ ብለዋል።

ረዘም ላለ ጊዜ በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸውን ስሰማ ከልብ አዝኛለሁ ሲሉም በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ገልጸዋል፡፡

ያቆዩት ውርስ እና ቅርስ ፀንቶ እንዲቀጥል ነፍሳቸውም በሰላም እንድታርፍ እመኛለሁ ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)።

በጉጉት ስንጠብቅ የነበረው የሀደሮ ከተማ ቁ1 ቃለህይወት ቤተክርስቲያን ፋሬስ ኳየር ቁ3 መዝሙር    በሚል ለህዝባችን በቅርቡ ይለቀቃል ።
13/08/2024

በጉጉት ስንጠብቅ የነበረው የሀደሮ ከተማ ቁ1 ቃለህይወት ቤተክርስቲያን ፋሬስ ኳየር ቁ3 መዝሙር በሚል ለህዝባችን በቅርቡ ይለቀቃል ።

ዛሬ ሌሊት በሀደሮ ከተማ ቦንብ ተወርውሮ በንብረት ላይ መጠነኛ ጉዳት አድርሷል ።ቦንብ መወርወር ስሻሽ የነበረው ግለስብ ወደው በፖሊስ ብርቱ ትግል ተይዟል ።
20/07/2024

ዛሬ ሌሊት በሀደሮ ከተማ ቦንብ ተወርውሮ በንብረት ላይ መጠነኛ ጉዳት አድርሷል ።

ቦንብ መወርወር ስሻሽ የነበረው ግለስብ ወደው በፖሊስ ብርቱ ትግል ተይዟል ።

20/07/2024

ለእውነተኛ ልማት ማን ነው እየታገለ ያለው ?
እኔ ከልመረው እኔ ከልዘረፍኩት የሚል በዛ እንጂ

    መንገድ በተያዘለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ ህብረተሰቡ  ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋልጧል ።ግንባታውን ለማጠናቀቅ የወሰን ማስከበር ፈታኝ ሆኗል እያለ የማይመስል ነገር የሚያወረው ኢመአ...
10/05/2024

መንገድ በተያዘለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ ህብረተሰቡ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግሮች ተጋልጧል ።

ግንባታውን ለማጠናቀቅ የወሰን ማስከበር ፈታኝ ሆኗል እያለ የማይመስል ነገር የሚያወረው ኢመአ/ERA ወይም ኢኮስኮ ፣ ሞዴል በሚሆን መልኩ ካሳ ሳይከፈለውና ብዙ ያልተገመታ ንብረት ያነሰውን ህብረተሰብ እንደመናቅ ይቆጠራል ።
የመንገዱ ግንባታ ተጠናቆ አገልግሎት አገኛለሁ ብሎ የሚጠብቀው ህዝብ ተለዋጭ መንገድ ካለመሰራቱም በላይ የተቆፋፈረው መንገድ እንቅስቃሴውን አስተጓጉሎበታል ።
ዱራሜ_ሀላባ_ዳምቦያ_ሀንገጫ_አመቾዋቶ ብሎም ሆሳዕና የሚወስደው መንገድ በተያዘለት ጊዜ ባለመጠናቀቁ ለማህበራዊ፣ ለኢኮኖሚያዊና ለሌሎች ተጨማሪ ችግሮች ተጋልጠናል ሲሉ የአካባቢው ነዋሪዎች መረር ያለ ቅሬታቸውን እያቀረቡ ይገኛል ።

በዳምቦያ እና አከባቢው ያሉ የተለያዩ ህብረሰብ ክፍሎችን ስያማርሩ ገበያ ወጥተው ሳይደርሱ ከቀሩ ስራቸው ከተስተጓጓለባቸው ከአንዳንድ ሰዎች ከሰመሁት ወቅቱ የክረምት ወቅት ከመሆኑ አንፃር የበለጠ ችግር ውስጥ ከመገባቱ በፊት መንገዱ አገልግሎት እንድሰጥ ብደረግ የሚል ጥቆማ ሰጥተዋል ።
ዞኑ ከፍተኛ የመንገድ መሰረተ ልማት ጥያቄ ያለበት በመሆኑ የመንገድ ፕሮጀክት ግንባታው ሲጀመር መንግስት ፈጣን ምላሽ ሰጠን በሚል ደስታ ማህበረሰቡ ካሳ ሳይከፈለው በራሱ ፍቃደኝነት አንስቷል ። ቀሪውም ብሆን ትንሽ የመግባባት ሥራ የሚጠይቅ ሆኖ ሳላ ካሳ እያሉ የፕሮጀክቱን ዘመን ማስረዘም ህዝብን መበደል ብቻ ሳይሆን መንግስትን እንድቃወም የማድረግ ያህል ነው ።

ከዱራሜ በዩኒቨረሲቲው ኦዶርቾ ለገቦራ ወንዝ ድረስ ያለው የ7km መንገድ የአፈር ስራም ያልተሰረለት ምንም ስራ ያልጀመረ ሲሆን በከምባታ ዞን ካሉ ትልልቅ ከተሞች #ዳምቦያን #ሀንገጫን ብሎም #አቦክቾን የገጠር ቀበሌ አድርጎ የሚያልፍ ከ #10 ዓመት በፊት ድዛይን በተደረገው እየተሰረ ያለ መጻዕ ዕድገታቸውን ታሳቢ ያላደረገ (ለምሳሌ ዳምቦያ ከተማ ውስጥ ሦስት አደባባዮችን ያስቀረ ) በተያዘለት ጊዜ ከላመጠናቀቁ በላይ በምንም አታመጡም አይነት ህዝቡ ጥያቄው ያልተመለሰለት ፕሮጀክት ነው ።

በመጨረሻም ያው ይህም አከባቢ የታላቂቱ ኢትዮጵያ አካልም አይደል በዝያ ልክ የአስፋልቱንም ስራ ጨርሳችሁ እፎይ እንድንል እንድታደርጉ ለብልፅግና መንግስታችን አቤት እንላለን !!! በሴራ ከብዙ ሀገር አቀፍ ልማቶች የተገለለውና ወደ ኋላ የቀረው አከባቢ ህዝብ በዓመት #365 ቀን አልተሰራልኝም ብሎ ብጠይቃችሁ ጨዋ ሆኖ ነው !

👉 ከፌዴራል ጀምሮ ያላችሁ አመራሮችና የሚመለከታችሁ ሁሉ ይህም ህዝባችሁ ነውና ልማት ስሩ !!

Address

Hadero
Asebe Teferi
MD

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 17:00
Sunday 09:00 - 17:00

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hadero KV News posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share