Ware Bariso

Ware Bariso Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ware Bariso, Digital creator, OROMIA, Asella.

በአማራ ህዝብ ስም እንታገላለን የሚሉ የሰፈር አለቆች በጥቅም እና በስልጣን ጥማት እርስ በእርስ የተባሉ ይገኛሉ።  ይህ የጽንፈኛዉ ቡድን ገና ከጅምሩ በሶስት ተከፍሎ የተመሰረተ ሲሆን፤ አሁን...
14/04/2025

በአማራ ህዝብ ስም እንታገላለን የሚሉ የሰፈር አለቆች በጥቅም እና በስልጣን ጥማት እርስ በእርስ የተባሉ ይገኛሉ። ይህ የጽንፈኛዉ ቡድን ገና ከጅምሩ በሶስት ተከፍሎ የተመሰረተ ሲሆን፤ አሁን ስንጥቁ ሰፍቶ እርስ በእርሱ ጦር የሚዘማመት፤ እርስ በእርስ በሴራ የሚተላለቅ መሆኑ የአደባባይ ሚስጢር ከሆነ ቆየ።

ከሰሞኑ ደሞ ሌላ የዚህን ቡድን ልዩነት የሚያሰፋ በአማራ ህዝብም ላይ ትልቅ መከራን ሊያመጣ የሚችል ክስተት ተፈጥሯል።

በዚህ ክስተት ምክኒያት የዚህ ጽንፈኛ ቡድን #ልዩነቶችን እየሳፋ የመጣበት ምክንያት ከህወሓት ጋር እንሰራለም አንሰራም በሚለዉ ሲሆን ይህም ልዩነት በከፍተኛ ሁኔታ ሰፍቶ አመራሮችን ማሳደድ የጀመሩበት ደረጃ ደርሰዋል።

ባሳለፍነዉ ሳምንትም በደቡብ ጎንደር ሲንቀሳቀስ የነበረውን በፋኖ ከፍያለው ደሴ የሚመራውን ቡድን የዘመነ ካሴ ታጣቂዎች እራሱን ፋኖ ከፍያለው ደሴን ጨምሮ መደምሰሳቸዉ የዚህ ክፍፍል አንዱ መዘዝ ነዉ።

ፋኖ የተባለው አሸባሪ ቡድን ለዝርፊያ ከተቋቋመ ጀምሮ በአማራ ህዝብ ላይ ይሔ ነው የማይባለ በደል እና ሰቆቃ ሲያደርስ እና ሲዘርፍ ቆይቷል አሁን ደግሞ ሌባ ሲካፈል የጣላል እንዲሉ እርስ በእ...
14/04/2025

ፋኖ የተባለው አሸባሪ ቡድን ለዝርፊያ ከተቋቋመ ጀምሮ በአማራ ህዝብ ላይ ይሔ ነው የማይባለ በደል እና ሰቆቃ ሲያደርስ እና ሲዘርፍ ቆይቷል አሁን ደግሞ ሌባ ሲካፈል የጣላል እንዲሉ እርስ በእርስ መዋጋት ከጀመሩ ሰበትበት ብሏል።

የውጊያው መነሻ ከህውኃት ጋር እንሰራለን አትሩም ቢሆንም ቁርሾው የተነሳው ቀደም ብሎ ነው የጽንፈኝነት መጨረሻው የራስን ቤት ማፍረስ እንደሆነ በነዚህ ድኩማን መረዳት ይቻላል

ባሳለፍነዉ ሳምንትም በደቡብ ጎንደር ሲንቀሳቀስ የነበረውን በፋኖ ከፍያለው ደሴ የሚመራውን ቡድን የዘመነ ካሴ ታጣቂዎች እራሱን ፋኖ ከፍያለው ደሴን ጨምሮ መደምሰሳቸዉ የዚህ ክፍፍል አንዱ መዘዝ ነዉ።

14/04/2025
14/04/2025
14/04/2025

በ63 ከተሞች የኮሪደር ልማት እየተከናወነ ነው - የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር
*********************

በአዲስ አበባ የተጀመረው የኮሪደር ልማት አሁን ላይ በ63 ከተሞች እየተከናወነ መሆኑን የከተማና መሰረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ ገለጹ።

በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነትና አመራር ሰጪነት በርካታ ከተሞች ጽዱና ምቹ የመኖሪያና የማምረቻ ማዕከል እየሆኑ እንደሚገኙም ተናግረዋል።

ሚኒስትሯ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በከተማና መሰረተ ልማት ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት አመርቂ ውጤቶች መመዝገባቸውን አንስተዋል።

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) ለሁሉም ዘርፎች እየሰጡ ባሉት የአመራር ድጋፍና ክትትል እንዲሁም በሕዝቡ ተሳትፎ ከዕቅድ በላይ አፈጻጸም መኖሩንም ነው የገለጹት።

ይህ ዘመን የከተሞች የህዳሴ ዘመን ነው ያሉት ሚኒስትሯ፥ የኮሪደር ልማቱ የበርካታ ከተሞችን መሠረተ ልማት በማሻሻል አካታች ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነትን እያረጋገጠ ነው ብለዋል።

በአዲስ አበባ የተገኘውን ተሞክሮውን በማስፋት በአሁኑ ወቅት በ63 ከተሞች የኮሪደር ልማቱ እየተተገበረ እንደሚገኝም ጠቅሰዋል።

በዚህም በብዙ ከተሞች የተጎሳቆሉና በአረንቋ ውስጥ የቆዩ ሰፈሮች ሙሉ ለሙሉ ተቀይረው ዘመናዊ፣ ውብና ምቹ የመኖሪያ፣ የሥራና የመዝናኛ ማዕከል እየሆኑ ነው ብለዋል።

በኮሪደር ልማቱ የተሽከርካሪ፣ የእግረኛና የብስክሌት መንገድ፣ የመብራትና ሌሎችም የአገልግሎት መሰረተ ልማቶች በስፋት ተገንብተው ህዝቡን ተጠቃሚ እያደረጉ መሆኑን አንስተዋል።

ይህም መንግሥት በሁሉም አካባቢ ፍትሐዊ ልማትን ተደራሽ ለማድረግ የጀመረውን ጉዞ የሚያሳካ ነው ብለዋል።

ሚኒስትሯ አክለውም ከለውጡ በፊት 74 በመቶ የከተሞች ክፍል ደረጃውን ያልጠበቀና የተጎሳቆለ እንደነበር በማውሳት፥ ከለውጡ ወዲህ በተከናወኑ የኮሪደር ልማትና ሌሎች ሥራዎች መሻሻል መጥቷል ነው ያሉት።

የኮሪደር ልማቱ ከተሞችን የፈጠራ፣ የምርምር፣ የአዳዲስ ሀሳቦች መፍለቂያ እንዲሆኑ ከማድረጉም በላይ ከሸማችነት ወደ አምራችነት እንዲሸጋገሩ ዕድል መፍጠሩን አንስተዋል።

የከተማ የአረንጓዴ ሽፋንም 5 በመቶ ከነበረበት ወደ 22 በመቶ ከፍ ማለቱን አስረድተዋል።

ሚኒስትሯ አያይዘው እንደገለጹት ከኮሪደር ልማት ባሻገር በሁሉም የሀገሪቱ አካባቢዎች የመሰረተ ልማት ግንባታዎች እየተፋጠኑ ነው ማለታቸውን ኢዜአ ዘግቧል።

ኢትዮጵያ አሁን ስጋት የለባትም፤የየትኛውንም ጠላት በትር የሚመክት አቅም ገንብታለች‼️ኢትዮጵያ ከየትኛውም አቅጣጫ የሚሰነዘርን የጠላት በትር የሚቋቋም አቅም ገንብታለች፤ኢትዮጵያ አሁን ምንም ...
06/03/2025

ኢትዮጵያ አሁን ስጋት የለባትም፤የየትኛውንም ጠላት በትር የሚመክት አቅም ገንብታለች‼️
ኢትዮጵያ ከየትኛውም አቅጣጫ የሚሰነዘርን የጠላት በትር የሚቋቋም አቅም ገንብታለች፤ኢትዮጵያ አሁን ምንም ስጋት የለባትም ጠንካራ መከላከያ እና ጠንካራ ሀገር ተገንብቷል፣ጠላትን የሚያንበረክክ እና ከሚያስበው በላይ የተደራጀ አቅምን ፈጥረናል፡፡


ኢትዮጵያ ሁሌም ጉዞዋ ወደ ፊት ብቻ ነው፣ኢትዮጵያ አቅሟ ጠላትን በሚያሳፍር መልኩ የተደራጀ ነው፣በራሳችን አቅም ጥይትና መሳሪያ ከማምረትና ከጥገኝነት ከመላቀቅም አልፈን መሸጥ ስለቻልን ኢትዮ...
06/03/2025

ኢትዮጵያ ሁሌም ጉዞዋ ወደ ፊት ብቻ ነው፣ኢትዮጵያ አቅሟ ጠላትን በሚያሳፍር መልኩ የተደራጀ ነው፣በራሳችን አቅም ጥይትና መሳሪያ ከማምረትና ከጥገኝነት ከመላቀቅም አልፈን መሸጥ ስለቻልን ኢትዮጵያን የማፅናቱ እና የማስቀጠሉ መስመር እየያዘ እና በሁሉም መስክ እመርታዎቹ እየታዩና እየተጨበጡ መጥተዋል፡፡ ኢትዮጵያ የቀጠናው ሀያልነቷን የሚያስጠብቅ፣ከጠላት የጦርነት ጉሰማ የሚከላከል በቂ የመከላከያ አቅም ገንብታለች፣የጀመረችውን የማንሰራራት ጉዞ የሚያስቆም ምድራዊ ሀይል አይኖርም‼️


Address

OROMIA
Asella

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ware Bariso posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share