23/10/2025
"አንተ በሌላው ሎሌ የምትፈርድ ማን ነህ? እርሱ ቢቆም ወይም ቢወድቅ ለገዛ ጌታው ነው፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ሊያቆመው ይችላልና ይቆማል።" ሮሜ 14:4
"እንግዲህ ከዛሬ ጀምሮ እርስ በርሳችን አንፈራረድ፤ ይልቁን ግን ለወንድም እንቅፋትን ወይም ማሰናከያን ማንም እንዳያኖርበት ይህን ቁረጡ።" ሮሜ 14:13
“ልጁ ያለው ሕይወት አለው፤ የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም። ” — 1ኛ ዮሐንስ 5፥12
ከማይጠፋ ዘር የተወለደ ልጁነት! ዘሩ በቅሏል! እህት ዘሪቱ ከበደን ሳስብ የተረዳሁት ይኼ ነው። መጽሐፏን ሳነብ ሌላውን አውቃለሁ።
ተባረኪ!🙏❤🖤