Kaayyo Media

Kaayyo Media Halaalu qeelanno, dagano halaalu noote

02/05/2026
🙏🙏🙏😍😍😍😘
22/06/2025

🙏🙏🙏😍😍😍😘

22/06/2025

አርቲስት ኢትዮጵያ በቀለች በማህበራዊ ሚዲያ የክልሉን መንግስት ተችተሻል በሚል ሰበብ ከታሰረች አምስት ወራት በላይ ማስቆጠሯ ተነገረ
****
አርቲስት ኢትዮጵያ በቀለች የሲዳማ ክልል መንግስትን በማህበራዊ ሚዲያ ተችተሻል በሚል ሰበብ ከታሰረች 5 ወር ማስቆጠሩዋ ታውቋል።

አርቲስቱዋ ከምትኖርበት ከአድስ አበባ ከተማ ከሰባት በላይ የፓሊስ ፖትሮል መኪና ታጅባ ወደ ሀዋሳ ማዕከላዊ ማረሚያ ተቋም ተወስዳ ያለፍትህ ታሰራ እንደምትገኝ ምንጮች ለማለዳ አስረድተዋል።

አርቲስት ኢትዮጵያ በቀለችን የክልሉ መንግስት ከህጻናት ልጆቿ ለይተው ካሰሯት አምስት ወር ማለፉን እና ከ14 ጊዜ በላይ ፍርድ ቤት እያመላለሱ ለእንግልት እንደዳረጓት የአርቲስቱዋ ቤተሰቦች አሳውቀዋል።

በሌላ በኩል የክልሉ መንግስት አርቲስቱዋ ይቅርታ ጠይቃ ከእስር ቤት እንድትወጣ የጠየቃት ሲሆን አርቲስቱዋ “የፈፀምኩት ጥፋትም ሆነ ወንጀል ስለሌለ ይቅርታ አልጠይቅም” በማለቱዋ በእስር ቤት አጉሮ ለሴት ልጅ የማይገባ በደል እያደረሱባት ይገኛሉ ሲሉ ቤተሰቦቹዋ ተናግረዋል።

ማለዳ ሚዲያ

የክልሉ መንግስት በማይመጥነዉ ጥቃቅን ጉዳይ ላይ ከመጠመድ ይልቅ፤ ለተነሱት ጥያቄዎች የተሻለ መፍትሔ ማቅረብ ይገባዋል። ባለመስራት ለሚነሱ ጥያቄዎች መልስ በማጣት ይህን ያህል የተቸገሩ በመሆ...
11/03/2025

የክልሉ መንግስት በማይመጥነዉ ጥቃቅን ጉዳይ ላይ ከመጠመድ ይልቅ፤ ለተነሱት ጥያቄዎች የተሻለ መፍትሔ ማቅረብ ይገባዋል።

ባለመስራት ለሚነሱ ጥያቄዎች መልስ በማጣት ይህን ያህል የተቸገሩ በመሆናቸው ይመስለኛል።

የተነሱ ጥያቄዎች የለፖለቲካ ምላሽ የምፈልጉ ሆኖ ሳለ ዙሪያ መለስ ሽማግሌዎች ተመልምለው የመጡትን ሰብስበው የፖለቲካ ጥያቀዎች እንድላወሱ በመፍቀዱ መንግስት የመጀመሪያውን ነጥብ እንዲጥል አድርጓል።

አሁንም በተመሳሳይ ባልሰለጠነ መንገድ በምንም መመዘኛ የማይዛመድ ነገር፣ ተራ ግለሰቦችን(ባለሀብት ተብየዎችን) ሰብስቦ የመልስ ምት (attacking against person) ለማድረግ መሞከር፣ አስፈላጊ አይደለም። ይባስ ብለዉ ግለሰብን ለማጥቃት ignorant ሰብስቦ “የክልሉ ትግል ወቅት ዬት ነበሩ” እያስባለ፣ በይፋዊ ማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ማስተላለፉ፣ አንድ መንግስት ነኝ ባይ ዘንድ የማይጠበቅ፤ ለህዝባችንም የማይመጥን ተግባር ሆኖ አግኝቻለሁ።

በትግል ወቅትማ የት ነበሩ ከተባባለ ማን ምን ሲያደርግ ነበር በምለዉ ለብዙዎች ዘንድ ብዙ መልስ ስለምኖር አያስከድም። እንዶዉም ያኔ “ቻቡሎ” (Gobba gosa gaadhitanni no) ዘፈን ትዝ ይለኛል። ያኔ ግን አሁን ስልጣን የተቆጣጠረው ሃይል ዬት ነበር ብባል አብዛኛው የደኢህዴን ደጃፍ ስመላለስ የነበረ መሆኑን መዘንጋት አያስፈልግም።

የሕግ የበላይነት ይረጋገጥ በሲዳማ ሰማይ ስር ::በሲዳማ ክልል የሕግ የበላይነት ሳይሆን የማፊያዎች እና የግለሰቦች የበላይነት ነግሰዋል ያልነው በምክንያት ነው ::ሲቀጥል በሲዳማ ክልል ላይ ...
18/02/2025

የሕግ የበላይነት ይረጋገጥ በሲዳማ ሰማይ ስር ::

በሲዳማ ክልል የሕግ የበላይነት ሳይሆን የማፊያዎች እና የግለሰቦች የበላይነት ነግሰዋል ያልነው በምክንያት ነው ::

ሲቀጥል በሲዳማ ክልል ላይ ኢ-ፍታሓዊ የስልጣን ክፍፍል እና ኢ-ፍታሓዊ የሀብት ክፍፍል ቢሎም ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሚዛን በማልጋ እና በአላታ(በደስታ ሌዳሞ እና በአብርሃም ማርሻሎ ) ጎሳ እጂ ስለዎደቀ የጠሉትን በውሸት ወንጀል ክሲ ለአመታት ያለ ፍርድ እና ያለ ፍትህ በግዞት ቤት ውስጥ ይጥሉሃል ሀይ የሚል አካል የላቸውም ::

በሲዳማ ክልል ያለ ፍርድ በፖለቲካ አመታት ያስራሉ፤ በኋላም "ነጻ" ተብሎ ይለቀቃል። ከግፍ ላሰቃዩበት የሚጠየቅ አካልም ሰውም ይሁን ለተበዳይ የሚሰጥ ካሳ የለም። በግፍ በግለሰቦች ፈቃድ ታስረህ በህለሰቦች በጎ ፈቃድ ትፈታለህ::ይህ የተለመደ ተራ ቁማር ነው ::

ይህ ሁኔታ ካልተቀየረ የግፍ ጽዋ እንደ አዙሪት ዞሮ ለሁሉም ይደርሳል። ለዚህ ነው ኢፍትሐዊነትና ግፍን ሁሉም መቃወም ያለበት።
አሁንም ትዉልድን በግፍ እና በውሸት ዎንጀል ክስ አንድም ሰው መታሰር የለበትም ::
ማስታወሻ ለፌዴራል መንግስት በተደጋጋሚ በሲዳማ ምሁራንን እና ለነጌ ተስፋ የሚጣልባቸው ተራማጅ አስተሳሰብ ባለቤቶች በግለሰቦች ስልጣን በማናለብኝነት የሚደረግ ግፍና ሰቆቃ ይብቃ ይቁም::‼️
በመፈታታችሁ ተደስቻለሁ፤ እንኳን ለበታችሁ በቃችሁ!!

22/12/2024
Hayi Sidaama🤔🤔, Hay ilama🤔🤔,Hay yanna🤔🤔,
27/08/2024

Hayi Sidaama🤔🤔, Hay ilama🤔🤔,Hay yanna🤔🤔,

27/08/2024

Hayi Sidaama🤔🤔, Hay ilama🤔🤔,Hay yanna🤔🤔

Address

Awassa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Kaayyo Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share