Kaayyo Media

Kaayyo Media Halaalu qeelanno, dagano halaalu noote

የክልሉ መንግስት በማይመጥነዉ ጥቃቅን ጉዳይ ላይ ከመጠመድ ይልቅ፤ ለተነሱት ጥያቄዎች የተሻለ መፍትሔ ማቅረብ ይገባዋል። ባለመስራት ለሚነሱ ጥያቄዎች መልስ በማጣት ይህን ያህል የተቸገሩ በመሆ...
11/03/2025

የክልሉ መንግስት በማይመጥነዉ ጥቃቅን ጉዳይ ላይ ከመጠመድ ይልቅ፤ ለተነሱት ጥያቄዎች የተሻለ መፍትሔ ማቅረብ ይገባዋል።

ባለመስራት ለሚነሱ ጥያቄዎች መልስ በማጣት ይህን ያህል የተቸገሩ በመሆናቸው ይመስለኛል።

የተነሱ ጥያቄዎች የለፖለቲካ ምላሽ የምፈልጉ ሆኖ ሳለ ዙሪያ መለስ ሽማግሌዎች ተመልምለው የመጡትን ሰብስበው የፖለቲካ ጥያቀዎች እንድላወሱ በመፍቀዱ መንግስት የመጀመሪያውን ነጥብ እንዲጥል አድርጓል።

አሁንም በተመሳሳይ ባልሰለጠነ መንገድ በምንም መመዘኛ የማይዛመድ ነገር፣ ተራ ግለሰቦችን(ባለሀብት ተብየዎችን) ሰብስቦ የመልስ ምት (attacking against person) ለማድረግ መሞከር፣ አስፈላጊ አይደለም። ይባስ ብለዉ ግለሰብን ለማጥቃት ignorant ሰብስቦ “የክልሉ ትግል ወቅት ዬት ነበሩ” እያስባለ፣ በይፋዊ ማህበራዊ ሚዲያ ገጻቸው ማስተላለፉ፣ አንድ መንግስት ነኝ ባይ ዘንድ የማይጠበቅ፤ ለህዝባችንም የማይመጥን ተግባር ሆኖ አግኝቻለሁ።

በትግል ወቅትማ የት ነበሩ ከተባባለ ማን ምን ሲያደርግ ነበር በምለዉ ለብዙዎች ዘንድ ብዙ መልስ ስለምኖር አያስከድም። እንዶዉም ያኔ “ቻቡሎ” (Gobba gosa gaadhitanni no) ዘፈን ትዝ ይለኛል። ያኔ ግን አሁን ስልጣን የተቆጣጠረው ሃይል ዬት ነበር ብባል አብዛኛው የደኢህዴን ደጃፍ ስመላለስ የነበረ መሆኑን መዘንጋት አያስፈልግም።

የሕግ የበላይነት ይረጋገጥ በሲዳማ ሰማይ ስር ::በሲዳማ ክልል የሕግ የበላይነት ሳይሆን የማፊያዎች እና የግለሰቦች የበላይነት ነግሰዋል ያልነው በምክንያት ነው ::ሲቀጥል በሲዳማ ክልል ላይ ...
18/02/2025

የሕግ የበላይነት ይረጋገጥ በሲዳማ ሰማይ ስር ::

በሲዳማ ክልል የሕግ የበላይነት ሳይሆን የማፊያዎች እና የግለሰቦች የበላይነት ነግሰዋል ያልነው በምክንያት ነው ::

ሲቀጥል በሲዳማ ክልል ላይ ኢ-ፍታሓዊ የስልጣን ክፍፍል እና ኢ-ፍታሓዊ የሀብት ክፍፍል ቢሎም ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ሚዛን በማልጋ እና በአላታ(በደስታ ሌዳሞ እና በአብርሃም ማርሻሎ ) ጎሳ እጂ ስለዎደቀ የጠሉትን በውሸት ወንጀል ክሲ ለአመታት ያለ ፍርድ እና ያለ ፍትህ በግዞት ቤት ውስጥ ይጥሉሃል ሀይ የሚል አካል የላቸውም ::

በሲዳማ ክልል ያለ ፍርድ በፖለቲካ አመታት ያስራሉ፤ በኋላም "ነጻ" ተብሎ ይለቀቃል። ከግፍ ላሰቃዩበት የሚጠየቅ አካልም ሰውም ይሁን ለተበዳይ የሚሰጥ ካሳ የለም። በግፍ በግለሰቦች ፈቃድ ታስረህ በህለሰቦች በጎ ፈቃድ ትፈታለህ::ይህ የተለመደ ተራ ቁማር ነው ::

ይህ ሁኔታ ካልተቀየረ የግፍ ጽዋ እንደ አዙሪት ዞሮ ለሁሉም ይደርሳል። ለዚህ ነው ኢፍትሐዊነትና ግፍን ሁሉም መቃወም ያለበት።
አሁንም ትዉልድን በግፍ እና በውሸት ዎንጀል ክስ አንድም ሰው መታሰር የለበትም ::
ማስታወሻ ለፌዴራል መንግስት በተደጋጋሚ በሲዳማ ምሁራንን እና ለነጌ ተስፋ የሚጣልባቸው ተራማጅ አስተሳሰብ ባለቤቶች በግለሰቦች ስልጣን በማናለብኝነት የሚደረግ ግፍና ሰቆቃ ይብቃ ይቁም::‼️
በመፈታታችሁ ተደስቻለሁ፤ እንኳን ለበታችሁ በቃችሁ!!

22/12/2024
Hayi Sidaama🤔🤔, Hay ilama🤔🤔,Hay yanna🤔🤔,
27/08/2024

Hayi Sidaama🤔🤔, Hay ilama🤔🤔,Hay yanna🤔🤔,

27/08/2024

Hayi Sidaama🤔🤔, Hay ilama🤔🤔,Hay yanna🤔🤔

የሲዳማ ብ/ክ መንግስት ህግና ስርዓትን ባልተከተለ መንገድ ወጣቶችን ማሳደድ እና ማስፈራራት እንዲያቆሙ ጥሪ አደረጉ ፤==================================በአሜረካን ሀገር የ...
18/10/2023

የሲዳማ ብ/ክ መንግስት ህግና ስርዓትን ባልተከተለ መንገድ ወጣቶችን ማሳደድ እና ማስፈራራት እንዲያቆሙ ጥሪ አደረጉ ፤
==================================

በአሜረካን ሀገር የሚኖሩት ትውልደ ኢትዮያዊ ታጋይና የሰብአዊ መብት ተሟጋች እና ተመራማሪ የሆኑት አቶ ሳሙኤል ሱካሬ የሲዳማ ብ/ክ መንግስት ህግና ስርዓትን ባልተከተለ መንገድ ወጣቶችን ማሳደድ እና ማስፈራራታቸውን አውግዟል።

በክልሉ ላለፉት ሶስት ኣመታት የተንሰራፋውን ብልጽግና ውስጥ የተሸሸጉ የቀድሞ ደኢህዴናውያን የዘረጉትን መዋቅራዊ ሌብነት እና ብልሹ አሰራር ማስተካከል አቅቶት በታሪክ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ሰልፍ ወጥቶ በአደባባይ ጥፋቱን ያመነው አስተዳደር ወንጀል ያልሰሩትን ባንጸባረቁት የሀሳብ ልዩነት ምክኒያት ብቻ በደል እየፈጸመባቸው ይገኛል። ይህ ለከት የለሌው አምባገነናዊ አፈናና ማንአለብኝነት መቆም አለበት።

በእርግጥ "መንግስት" ወንጀል የሰሩ አካላትን በህግ አግባብ ህግ ፊት አቅርቦ በህጋዊ መንገድ መዳኘትና በህግ አግባብ መቅጣት ያለ ነው።

ጥያቄው ግን ወንጀለኛው ማነው ነው?

በአደባባይ በብልጽግና ስብሰባ በህዝብ ተሌቪዢን “በጎሰኝነት እና በሙስና ይጠረጠራል” ተብሎ በራሱ በብልጽግና ከፍተኛ ባለስልጣን የተወነጀለው ተጠርጣሪ ?

ገበሬው ዘርቶ ለራሱም ሆነ ለሌላው አምርቶ እንዳያቀርብ ምርጥ ዘር እና ማዳበሪያ የሸጡ አስተዳደሮች?

ሌብነታቸው እንዳይደረስባቸው የክልሉን ፋይናስ ዳታቤዝ ዲስክ እና ሚሞሪ የሰረቁ ያጠፉና ያሰረቁ?

ቅጥር ለመፈጸም በየመስሪያ ቤቱ ጉቦ የሚሰበስቡ አካላት?

ህዝባቸውን ለማገልገል አመታትን ለፍተው ተምረው አገራቸውን ለማገልገል መስፈርት አሟልተው የተቀጠሩ ሜድካል ዶክተሮችን በህገወጥ መንገድ ከሥራቸው በማባረር ሀገርቷንም ይሁን ህዝቡን የጎዱ ወንጀለኞች?

የለሌን ነገር ፈጥሮ አሸባሪዎች አሉ ብሎ ልዩ ሃይሎችን ሰብስቦ ሀገር ለማሸበር ድራማ የሰራው አካል ነው ወንጀለኛ?
አዎ ማነው ወንጀለኛ??

18/10/2023
18/10/2023

Address

Awassa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Kaayyo Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Kaayyo Media:

Share