Zeynu aba xubale/ አባ ዡባሌ

Zeynu aba xubale/ አባ ዡባሌ Provides Latest informations and personal openions of latest poletical, social and economical situat

18/11/2025
‎ሙሽሮች የተሳተፉበት የአረንጓዴ አሻራ በአልቾ ውሪሮ ************‎በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን በምትገኘው የአልቾ ውሪሮ ወረዳ የተሞሸሩት አቶ ባህረዲን ኑሬ እና ሙንተሀ ሱል...
26/07/2025

‎ሙሽሮች የተሳተፉበት የአረንጓዴ አሻራ በአልቾ ውሪሮ
************

‎በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን በምትገኘው የአልቾ ውሪሮ ወረዳ የተሞሸሩት አቶ ባህረዲን ኑሬ እና ሙንተሀ ሱልጣን በሰርጋቸው እለት ችግኝ በመትከል አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።

ሙሽሮቹ ከሚዜዎቻቸው እና ከአጃቢዎቻቸው ጋር በጋራ በመሆን ነው አረንጓዴ አሻራቸውን በማሳረፍ ለአካባቢያቸው ምሳሊያዊ የሆነውን ተግባር መፈፀም የቻሉት።

በኢትዮጵያ ዘንድሮ 7.5 ቢሊዮን ችግኝ ለመትከል የተቀመጠውን ግብ ለማሳካት ሙሽሮቹ "እኛም ኃላፊነት አለብን" በማለት አረንጓዴ አሻራቸውን አሳርፈዋል።

"በመትከል ማንሰራራት" በ7ኛ ዓመት 700 ሚሊዮን ችግኞች በአንድ ጀምበር የፊታችን ሐሙስ - ሐምሌ 24 ቀን 2017 ዓ.ም በመላው አገሪቱ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን በጋራ ይተክላሉ።

በላሉ ኢታላ

#አረንጓዴዐሻራ #ኢቢሲ

11/07/2025
28/06/2025

በዓለም ገበያ ከተማ አስተዳደርና በዙሪያው ለሚገኙ የሙስሊም ጀመዓ ከዓለም ገበያ ከተማ አስተዳደር እስልምና ምክር ቤት(መጅሊስ) የተላለፈ መልዕክት

ነገ ማለትም ዕለተ እሁድ ልክ ከጧቱ 3ት ሰዓት ላይ በዓለም ገበያ ሁለ–ገብ ስቴዲየም ሶላተል እስቲስቃዕ ስለሚሰገድ በከተማውና በዙሪያው የሚገኘው ሙስሊም ማህበረሰብ በሙሉ በሰዓቱ ተገኝቶ ይሰግድ ዘንድ የከተማ አስተዳደሩ እስልምና ምክር ቤት (መጅሊስ) በአላህ ስም ጥሪዉን ያቀርባል።

መልዕክቱን የሰማ፣ ላልሰማው ማህበረሰብ በማሰማት የድርሻውን እንዲወጣ መጅሊሱ ያሳስባል።

የዓለም ገበያ ከተማ አስተዳደር እስልምና ምክር ቤት (መጅሊስ)! ሰኔ 21/2017

07/06/2025

Address

Siltie Zone, Worabe
Awassa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Zeynu aba xubale/ አባ ዡባሌ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Zeynu aba xubale/ አባ ዡባሌ:

Share