Hotel and Turizm sidaama

Hotel and Turizm sidaama all movement of hotel and tourism at sidaama &Promote Hawassa beauty city and sidaama . let promote our culture. Stay passion

Hospitality is not just service, it is creating unforgettable experiences. Tourism is not just travel, it is connecting cultures.

ኃይሌ ሆቴል ሻሸመኔ ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ !   | ኃይሌ ሆቴል ሻሸመኔ ታድሶና ሚሰጣቸውን አገልግሎቶች አሳድጎ ፤አስፍቶና ፤አዘምኖ በድጋሚ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡ የ ኃይሌ እና...
30/08/2025

ኃይሌ ሆቴል ሻሸመኔ ዳግም አገልግሎት መስጠት ጀመረ !

| ኃይሌ ሆቴል ሻሸመኔ ታድሶና ሚሰጣቸውን አገልግሎቶች አሳድጎ ፤አስፍቶና ፤አዘምኖ በድጋሚ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ፡፡

የ ኃይሌ እና ዓለም ኢንተርናሽናል ኃ/የተ/የግ/ማህበር አካል የሆነው ኃይሌ ሆቴሎች እና ሪዞርቶች ግሩፕ ባለ ሶስት ኮኮብ ሆቴል በሻሸመኔ ከተማ ዳግም ግንባታውንና የማስፋፊያ ስራውን አጠናቆ ነሀሴ 24 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል።

ኃይሌ ሆቴል ሻሽመኔ ማስፋፊያውን ሁለት አመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ የተጠናቀቀ ሲሆን
✓ ከ 40 ወደ 84 የእንግዳ ማረፊያ ክፍሎች
✓ የተለያዩ ባሮችና ዘመናዊ ሬስቶራንቶች
✓ የመዋኛ ገንዳ
✓ የስፖ (የሳውና እና ስቲም)
✓ ጂምናዚየም
✓ ለተለያዩ ዝግጅቶችና ስብሰባ የሚሆኑ 3 አዳራሾች
✓ ከፍተኛ ፍጥነት ያለው የበይነ መረብ(ኢንተርኔት) አገልግሎቶች ላይ ማሻሻያ ጨምሮ ስራ ጀመረ።

ሆቴሉ ለ 210 የአካባቢው ነዋሪዎች የስራ እድል የፈጠረ ሲሆን በቀጣይ አገልግሎቱን እያሰፋ 300 ለሚሆኑ ዜጎች ቋሚ
የስራ እድልን ይፈጥራል።

የኃይሌ ሆቴሎችና ሪዞርቶች ግሩኘ ማኔጂንግ ዳይሬክተር አቶ ጋዲሳ ግርማ የተሰማቸውን ደስታ ገልፀው ለግንባታውም ከ600 ሚሊዬን ብር በላይ እንደወጣና የኃይሌ ሆቴሎችና ሪዞርቶች መገለጫ የሆነውን በይቻላል መንፈስ የተገነባ የስራ ባህልንና የአገልግሎት ልህቀትን ደንበኞቻቸው በሻሸመኔም እንደሚያገኙ ተናግረዋል።

በይቻላል መርህ የተገነባ አገልግሎት በሁሉም ቦታ!
ኃይሌ ሆቴሎችና ሪዞርቶች ግሩኘ
#ሻሸመኔ

30/08/2025

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Daniel Fetera, Wondu Mihiret, Botany Boge, Astarekegn Ale, Dawit Dereje Gobbaro, የመተከሉ ሞሳድ ነኝ, Melke Ye Mesfi Liji, Awuraja Latamo

💔😭 ወጣቱ ልደቱ አየነው (አቢ) ሞተ፣ የፍትህ ጥያቄበአዲስ አበባ፣ በተለምዶ 22 በመባል በሚታወቀው አካባቢ በሚገኘው 22 VIP ላውንጅ ውስጥ በጋርድነት ይሰራ የነበረው ወጣት ልደቱ አየነው...
17/08/2025

💔😭 ወጣቱ ልደቱ አየነው (አቢ) ሞተ፣

የፍትህ ጥያቄ

በአዲስ አበባ፣ በተለምዶ 22 በመባል በሚታወቀው አካባቢ በሚገኘው 22 VIP ላውንጅ ውስጥ በጋርድነት ይሰራ የነበረው ወጣት ልደቱ አየነው (አቢ) ህይወቱ ማለፉ ተሰምቷል።

የሟች ወጣት አስክሬን ለምርመራ የተወሰደ ሲሆን

ውጤቱ ከ15 ቀናት በኋላ ይፋ እንደሚሆን ይጠበቃል።

አሁን ላይ አስክሬኑ ወደ ትውልድ ከተማው ቁጫ፣ ሰላምበር ከተማ አስተዳደር መግባቱ የተገለጸ ሲሆን የቀብር ስነስርዓቱም ዛሬ በሰላምበር ከተማ እንደሚፈጸም ተነግሯል።

ይህ ዘግናኝ ድርጊት በርካቶችን ያስደነገጠ ሲሆን፣

ለወጣት ልደቱ ፍትህ እንዲሰጥ
ጥያቄዎች እየቀረቡ ይገኛል።

ለቤተሰቦቹ እና ለወዳጅ ዘመዶቹ
መጽናናትን እንመኛለን።

ነፍስ ይማር!

💔

🌴🌴🌴

We Must have Sea outlet !!!! for our sovereignty, because we deserve it.የኢትዮጵያ ታርካዊ ጠላቶች ለሆዳቸው ያደሩ መዋርተኞች ይወድማሉ ኢትዮጵያ ለዘ...
15/08/2025

We Must have Sea outlet !!!!
for our sovereignty, because we deserve it.
የኢትዮጵያ ታርካዊ ጠላቶች ለሆዳቸው ያደሩ መዋርተኞች ይወድማሉ ኢትዮጵያ ለዘላለም ትኖራለች ክብር ለኢትዮጵያ ባንድራ ክብር ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት ክብር ለኢትዮጵያ አየር ኃይል በርቱ የኢትዮጵያ ሕዝብ ከእናንቴ ጋር ነው::

ከተማ ለሚለው ቃል የተሟላ ትርጉም = ሐዋሳ...! ባህልን ሳትለቅ ስልጡንነትንና  ዘመናዊነትን ያጌጠችው የአኩሪ ባህል  ታሪክና እሴት ባለቤቷ :- የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ዋና ከተማዋ ሐዋሳ :...
12/08/2025

ከተማ ለሚለው ቃል የተሟላ ትርጉም = ሐዋሳ...!
ባህልን ሳትለቅ ስልጡንነትንና ዘመናዊነትን ያጌጠችው
የአኩሪ ባህል ታሪክና እሴት ባለቤቷ :-
የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ዋና ከተማዋ ሐዋሳ :-
የታቦር ተራራን ከፍታ ተንተርሳ :-
የሐዋሳ ሐይቅን ውበት ተላብሳ :-
ልምላሜ ፅዳት ውበትና አረንጓዴነትን የተጎናፀፈች :-
የተፈጥሮና ሰው ስራሽ መስህቦች መገኛ :-
ለኑሮ ተስማሚ ተመራጭና ተወዳዳሪ የቱሪዝም መዳረሻ ከተማ:-
የኢንቨስትመንትና የንግድ ማዕከል :-
ምቹ የትምህርትና የጤና መሰረተ ልማት የተሟላላት :-
የሰለጠነ የሰው ኃይል በብዛትና በጥራት የሚገኝባት :_
ሰፊ የስራና የሙያ አማራጭ ያላት :-
አስተዳደራዊ ቅልጥፍና መለያዋ የሆነ :-
ምቹ መሰረተ ልማት ዘመናዊ መጓጓዣ ፅዳትና ውበት ፕላን መር :-የመሬት አጠቃቀም ፈጣን የግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ስርዓት = ስማርት ሲቲ የሚያደርጋት የተረጋጋ ኢኮኖሚ :_
የሰከነ ፖለቲካ የተሳሰረ ማህበራዊ ግንኙነት የሚስተዋልባት :-
አስተማማኝ ሰላም የሰፈነባት
ፍቅር ወንድማማችነት አንድነት የውበት ካባ የደረቡላት ምርጥዬ ከተማ ናት ሐዋሳ።
ታዲያ ይህ ሁሉ ተደማምሮ ከተማዋን ከመላው የኢትዮጵያ ከተሞች ተወዳዳሪና አሸናፊ ከተማ አድርጓታል።
ባለፉት ተመሳሳይ መድረኮች የነቃ ተሳትፎ በማድረግ በአሸናፊነት አስር የሚጠጉ ዋንጫዎችን በማንሳት ታሪክ ሰርታ አልፋለች።

ሁሉም በአንድ ቋት ወደሚገኝባት የከተማና የከተሜነት መገለጫ እራሱ ትርጉሙ ወደ ሆነችው ውቢቷ ሐዋሳ ይምጡ፣ ይኑሩ፣ ይስሩ፣ ይሸምቱ፣ ይነግዱ ያትርፉ፣ ይዝናኑ...!







09/08/2025

Big shout out to my newest top fans! Engida Erda, Gemechis Etana, Ake Akililu, Fkire Awera, Adane Wei, Zerihun Teshome, Taju Ye Kassa Lij, Dave Karte Garo

06/08/2025

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Biru W Gujo, Mabrate Mengistu

02/08/2025

Shout out to my newest followers! Excited to have you onboard! Desta Henok Eyasu, Mesfin John, Mengistu Abate, Yisihak Siyoum, Bishaw Asaye, Sesay Feleke

አሳዛኝ ዜና የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር የሆኑት አቶ ዳውድ ሙሜ ዛሬ ጠዋት 2:00 ሰዓት በአዳማ ከተማ ችግኝ ተክለው 3:00 ሰዓት ላይ በፈጣን መንገድ እየተመለሱ እያለ ባገጠ...
31/07/2025

አሳዛኝ ዜና
የኦሮሚያ ቱሪዝም ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር የሆኑት አቶ ዳውድ ሙሜ ዛሬ ጠዋት 2:00 ሰዓት በአዳማ ከተማ ችግኝ ተክለው 3:00 ሰዓት ላይ በፈጣን መንገድ እየተመለሱ እያለ ባገጠማቸው የመኪና አደጋ ህይወታቸው ሊያልፍ ችሏል።

አቶ ዳውድ 2:00 ሰዓት ላይ ችግኝ ተከላው ወቅት ከጋዜጠኞች ጋር ቃለ መጠይቅ አድርገው ነበር ! ነብስ ይማር

Address

Hawassa Sidaama
Awassa
BEZABIH

Telephone

+251917961453

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hotel and Turizm sidaama posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Hotel and Turizm sidaama:

Share