Gojjam damot media

Gojjam damot media ማህበራዊ ፖለካዊ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም ወቅታዊ መረጃዎ ይዳሱ?

10/06/2026

ብልፅግና የፖለቲካ ተፎካካሪዎችን አቅፊ እየሰራሁ ነው ለማለት ያልተወዳደሩ እና በአማራ ክልል በጦርነት እየታመሰ ባለበት ወቅት በወረዳ ደረጃ ወክለው እንዲገቡ እየወተወታቸው መሆኑ ተሰምቷል

የፍኖተ ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል  ሰራተኞች የተቃውሞ ሰልፍ ወጡ👉የሆስፒታሉ ስራተኞች ሰልፍ የወጡበት አገዛዙ በሆስፒታሉ ስም ፕሮፓጋንዳ መስራቱ ያቁም👉 በሆስፒታሉ ውስጥ ሙሉ መድኃኒት አቅርቦት...
08/06/2026

የፍኖተ ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል ሰራተኞች የተቃውሞ ሰልፍ ወጡ

👉የሆስፒታሉ ስራተኞች ሰልፍ የወጡበት አገዛዙ በሆስፒታሉ ስም ፕሮፓጋንዳ መስራቱ ያቁም

👉 በሆስፒታሉ ውስጥ ሙሉ መድኃኒት አቅርቦት ሳያሟል ህዝቡ በመድሃኒት ችግር ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ በነጋዴዎች እየተበዘበዘ ነው

👉ሆስፒታል በፌዴራል ደረጃ 5ሚሊዮን ብር ተሸላሚ ሆኑ ገንዘቡ ለሆስፒታሉ አገልግሎት ሳይውል ለፖለቲካ ማሳለጫ እየተደረገ ነው

የሆስፒታሉ ሰራተኞች የህይወት አድን ስራ የሊሌት ስራቸው ጨምሮ በመስራት የአምስት ወር ዲዩቲ ክፍያ አልተከፈለም በሚል በዛሬ እለት ሰኔ 1/10/2018 ሁሉም የሆስፒታሉ ስራተኞች የተቃውሞ ድምፅ በሆስፒታሉ ቅጥር ግቢ ውስጥ አቅርበዋል

ከአመራሩ የተሰሙ መረጃዎች በቀጣይ አጣርተን እንመጣለን

👉

08/06/2026

ሰበር ሰበር መረጃ

ፍኖተ ሰላም ጠቅላላ ሆስፒታል ከባድ ተቃውሞ ተነስቷል ዝርዝር መረጃዎችን አሰባስበን እንመጣለን

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ /አፋብን/ 77ተኛ ክፍለ ጦር በፍኖተ ሰላም ከተማ አስደናቂ ኦፕሬሽን በማድረግ አጥቦ አይለብሰ ሚሊሻና አድማ በተን በ3 አቅጣጫ በደረገው ዉጊያ 27 የሚሊሻና እሰ...
02/06/2026

የአማራ ፋኖ ብሔራዊ ንቅናቄ /አፋብን/ 77ተኛ ክፍለ ጦር በፍኖተ ሰላም ከተማ አስደናቂ ኦፕሬሽን በማድረግ አጥቦ አይለብሰ ሚሊሻና አድማ በተን በ3 አቅጣጫ በደረገው ዉጊያ 27 የሚሊሻና እሰከወዲኛው ሲሽኝ 13ቱ ሆስፒታል ወድቋል 40በላይ የመከላከያ አባለት ሙትና ቁስለኛ ሲሆን አንድ ዙ 23 ከጥቅም ውጭ ሆኖ እየተገፋ ወደ ካንፕ ሲወስዱት የውስጥ የመረጃ ምንጮች ገልፀዋል

የፋኖ እርሳስ በከንቱ አትወድቅም የምንለው በምክንያት ነው

ፍኖተ ሰላም ከተማ በጥዋቱ አስከሬን እረክክብ ተጨናንቆ አርፍዷል በወገን በኩል 4 የቆሰሉ እና የተሰው ይገኛሉ ቁስለኞቹ አሁን ላይ እያገገሙ ይገኛሉ የጨረቃ ምርጫ በከንቱ ቀርቷል

ድል ሁሌም ለተገፋው ለአማራ ህዝብ ሞት ለሆዳሞች የብልጽግና ካድሪ እና አብይ

01/06/2026

እህ!... እንዴት ነው?
የሌባና የጅብ ጨለማ ይመቸዋል ነው ነገሩ

ምርጫ በወታደራዊ ሃይል እየተገደዱ እንዲመርጡ ተደርጓል አዲስ አበባ አሁን ላይ በዚህ መልኩ ነው በእናተ አካባቢ ያለው የምርጫ ሂደት አጋሩን
01/06/2026

ምርጫ በወታደራዊ ሃይል እየተገደዱ እንዲመርጡ ተደርጓል አዲስ አበባ አሁን ላይ በዚህ መልኩ ነው በእናተ አካባቢ ያለው የምርጫ ሂደት አጋሩን

የብልጽግና ጉድ ምርጫው ለማሸነፍ የተዘጋጀበት መንገድ ይህ ነው አንድ መስሪያ ቤት ተከምሮ የተገኘ  ነው
30/05/2026

የብልጽግና ጉድ ምርጫው ለማሸነፍ የተዘጋጀበት መንገድ ይህ ነው አንድ መስሪያ ቤት ተከምሮ የተገኘ ነው

23/05/2026

እውነታው ይህ ነው የተለወጠ አንዳችም ነገር የለም

08/05/2026

ወድ የፒጃችን ተከታዮች ለበርካታ ጊዜ መረጃ ሳናደረስ ቆይተናል አሁን ወደ ስራ ሰለተመለስን ማነኛውን መረጃ በinbox ማድረስ ትችላላችሁ

21/10/2024

በመንዝና ግሼ አውራጃ በሚገኙ ወረዳዎች፣ ቀበሌዎችና ጎጦች ጊዜያዊ ህዝባዊ አስተዳደር እየተመሰረተ ነው።

አማራ ከዘውዳዊ ውድቀት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የራሱን እድል በራሱ እየወሰነ ነው። ከብልፅግና ነጻ በሆኑ ቀጠናዎች ላይ ነፃነትን እያጣጣመና የአብይን ስርዓት መቃብር ለማፋጠን እየፈጠነ ነው።

ከወያኔ የአደረጃጀት ቀንበርም እራሱን እያላቀቀ ይገኛል። ጸረ አማራ አደረጃጀቶችን እያፈረሰ ከታች ወደ ላይ መንግስት እየገነባ ይገኛል።

በሚኖሩን ነጻ ቀጠናዎች ሁሉ ህዝባዊ አደረጃጀት ይቀጥላል።

Address

Bahir Dar

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gojjam damot media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Gojjam damot media:

Share