Gojjam damot media

Gojjam damot media ማህበራዊ ፖለካዊ ኢኮኖሚያዊ እንዲሁም ወቅታዊ መረጃዎ ይዳሱ?

21/10/2024

በመንዝና ግሼ አውራጃ በሚገኙ ወረዳዎች፣ ቀበሌዎችና ጎጦች ጊዜያዊ ህዝባዊ አስተዳደር እየተመሰረተ ነው።

አማራ ከዘውዳዊ ውድቀት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የራሱን እድል በራሱ እየወሰነ ነው። ከብልፅግና ነጻ በሆኑ ቀጠናዎች ላይ ነፃነትን እያጣጣመና የአብይን ስርዓት መቃብር ለማፋጠን እየፈጠነ ነው።

ከወያኔ የአደረጃጀት ቀንበርም እራሱን እያላቀቀ ይገኛል። ጸረ አማራ አደረጃጀቶችን እያፈረሰ ከታች ወደ ላይ መንግስት እየገነባ ይገኛል።

በሚኖሩን ነጻ ቀጠናዎች ሁሉ ህዝባዊ አደረጃጀት ይቀጥላል።

እለታዊ የግንባር መረጃዎች በእየለቱ ታገኙበታላችሁ ስብሰክራብ ያድርጉት🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙌🙌🙌🙌🙌👍👍👍🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹
29/08/2024

እለታዊ የግንባር መረጃዎች በእየለቱ ታገኙበታላችሁ ስብሰክራብ ያድርጉት
🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙏🙌🙌🙌🙌🙌👍👍👍🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹🇪🇹

ኢትዮ ቲቪ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊ እና ወቅታዊ መረጃዎች በእየለቱ የሚደረሱበት ቻናል ነው ሰብክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑን

21/07/2024

በጎንደር ምን አይነት ምትሃተኛ ነው ቴዮድሮስ ብርጊድ በጋሻው ክፍለ ጦር የጥምር ሻለቃዎች እና ሌሎች አስር አለቃዎች ብልፅግና ላይ ድልን ተቀናጅተዋል ትናት እና ሌልቱን ዉጊያ ላይ ናቸው

06/08/2023

ሰበር የድል ዜና

ነበልባሉ ጀግና የአማራ ፋኖ ባህርዳርን ተቆጣጠረ

የአብይ አህመድ ሰራዊት ለማስለቀቅ ትናንት 10 ስዓት ጀምሮ ተኩስ የከፈተ ቢሆንም አሁን የእሳት እራት ሁኗል

በአርበኞ ዘመነ ካሴ የተመረው የጎጃም ፋኖ የፋሽስቱ አብይ ወታደር አይቀጡ ቅጣት ተቀጦ ሙት እና ቁስለኛ ሙርከኛ ሁኗል

በሌላ መረጃ በምዕራብ ጎጃም ዞን በፋኖ ቁጥጥር ስር የዋሉ ከተሞች የንግድ እንቅስቃሴ እንድትጀምሩ እና በሆቴሎች የሚከራ ማነኛውንም ሰው ጥብቅ ፍተሻ እድታደረጉ ደብቆ ያስመለጠ ካለ እርምጃ እነደሚወሰድበት አሳሰቦል

ድል ለተገፋው አማራ #ድል ለጀግናው አይበገሬዎች የአማራ ፋኖ

04/08/2023
ፍኖተ ሰላም  ከተማ
04/08/2023

ፍኖተ ሰላም ከተማ

የአማራ ህዝብ ትግል ከፍ ወዳለ ደረጃ መሸጋገርን አስመልከቶ የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫአስቸኳይ መግለጫሐምሌ/28/2015 ዓ.ምየአማራ ህዝብ በደምና አጥንቱ ባፀናት አገሩ ላለፉት 50 ዓመታት ስ...
04/08/2023

የአማራ ህዝብ ትግል ከፍ ወዳለ ደረጃ መሸጋገርን አስመልከቶ የተሰጠ አስቸኳይ መግለጫ

አስቸኳይ መግለጫ
ሐምሌ/28/2015 ዓ.ም

የአማራ ህዝብ በደምና አጥንቱ ባፀናት አገሩ ላለፉት 50 ዓመታት ስርዓት ወለድ በሆነ ችግር በማንነቱ ሲጨፈጨፍ፣ ሲፈናቀል፣ ሲሰደድና በሴራ ከአገሪቱ ፖለቲካ እንዲገለል በማደረገ ከምጣኔ ሀብታዊና ማህበራዊ ጥቅሞች ውጭ ሆኖ ቆይቷል። ይባስ ብሎ ላለፉት አመታት በለውጥ ስም የኢትዮጵያን መንበረ ዙፋን የተቆጣጠረውና በጥላቻ ያደገው የዘረኛው ህዎሓት የብኩር ልጅ ኦህዴድ/ኦነግ በስልጠና፣በትጥቅና በስንቅ ባደራጃቸው ገዳይ ኃይሎቹ አማራውን ያለርህራሄ በጥይትና በገጀራ በመጨፍጨፍ የዘር ማጥፋት ፈፅመዋል። ሀብት ንብረቱን ዘርፈውና አውድመው ከሚኖርበት አካባቢ በማፈናቀል የዘር ማፅዳት ፈፅመዋል፤ ቅድመ አያቶቹ ባቀኗት ከተማ አዲስ አበባ እንዳይገባ ከልክለዋል፣ በኢትዮጵያ ሰማይ ስር ተዘዋውሮ እንዳይሰራ መንገድ ላይ እያገቱ ዘርፈዋል፣ ገድለዋል።

አሁን አሁን ደግሞ ከመዝረፉና መግደሉ ባሻገር ህፃናትን ሁሉ ሳይቀር እያገቱ "ማስለቀቂያ" በሚል ዘዴ ከድሃ የአማራ እናቶች መቀነት በሚሊዬንስ ገንዘብ ይቀበላሉ፤ የአማራ ባለሃብቶች የባንክ አካውንቶችን አግደዋል። አርሶ አደሩ በጉልበቱ ዘርቶ እንዳይቅም በተጠና መንገድ የአፈር ማዳበሪያ በመከልከል ማሳው ጦም እንዲያድር አድርገዋል።

ይህ ሀሉ አልበቃ ያለው ፋሽስቱ የኦህዴድ/ኦነግ ስርዓት ላለፋት አራት ወራት "ህግ ማስከበር" በሚል ሽፋን በአማራ ክፍለሀገር በመከላከያ ስም የተደራጀ የአንድ ዘር ታጣቂ ሰራዊት በማዝመት የዕምነት ተቋማትን አውድሟል፣ ሴቶችን ደፍሯል፣ ንፁሃንን ገድሏል፣ አሁንም ስፍር ቁጥር የሌለው ሰራዊት ወደ አካባቢው እያስገባ ይገኛል።

የዚህ ሁሉ በደል ባለቤት የሆነው የአማራ ህዝብ የጀመረውን የህልውና ትግል ከፍ ወዳለ ደረጃ በማደረስ ከሐምሌ 24/2015 ዓ.ም ጀምሮ ከተሞችን ከፋሽስቱ ኦህዴድ/ኦነግ ብልፅግና መዋቅር በክንዱ ነፃ እያዎጣ ከተሞችን እየተቆጣጠረ ይገኛል።

በተለይም በጎጃም፣ በጎንደር፣ በወሎና በሸዋ አብዛኛውን ከተሞች ፋኖ ከህዝቡ ጋር በመቀናጀት የአሽከሩን ብአዴን ብልፅግና መዋቅር በመበጣጠስ በአስገራሚ ፍጥነት እና ብቃት እየተቆጣጠራቸው ይገኛል።

በመሆኑም የአማራ ህዝባዊ ግንባር የሚከተለውን ጥሪ ያስተላልፋል፦

1ኛ) የአማራ ህዝብ በጀግኖች ልጆቹ የጀመረውን የገዥውን ስርዓት መዋቅር እየበጣጠሰ ከተሞችን የመቆጣጠር ጎዞውን አጠናክሮ እንዲቀጥል፤

2ኛ) የአማራ ህዝብ የጀመረውን በክንዱ ነፃ የመውጣት ጉዞ ለማደናቀፍ በኩሊው ብአዴን በኩል ሐምሌ 27/2015 ዓ.ም ከምሽቱ 1 ሰዓት ጀምሮ ክልሉ ከቁጥጥራቸው ስር እንደወጣ በይፋ በመግለፅ ተጨማሪ የስርዓቱ ገዳይ ኃይል እንዲገባና ንፁሃንን እንዲጨፈጭፍ ፈቅደዋል። ክልሉም በወታደራዊ አገዛዝ ስር እንዲዎድቅ አዝዘዋል። ስለሆነም:- በአማራ ክልልም ይሁን ከክልሉ ውጭ የሚገኝ ማንኛውም ታጣቂ ፋኖ፣ የአማራ ልዮ ኃይል፣ የአማራ ፖሊስ፣ አድማ ብተና፣ ምልስ የሰራዊቱ አባላት፣ የሚሊሻ አባላትና ሌሎችም በሙሉ ከዛሬ ጀምሮ በክልሉ ያለው የስርዓቱ መዋቅር መፍረሱን በመረዳት ከአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ጎን እንድትሰለፉና ታሪካዊ ኃላፊነታችሁን ትዎጡ ዘንድ ግንባሩ ጥብቅ ጥሪ ያደርጋል።

3ኛ) የመከላከያ ሰራዊት አባላት በሙሉ የኦህዴድ/ኦነግ ፋሽስቱ ስርዓት ለግል ጥቅሙና ስልጣኑ ሲል ትናንት በእር በርስ ጦርነት በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ጓዶቻችሁን አስጨፍጭፏል፣ የተጨፈጨፉ ጓዶቻቸሁ አስክሬን በወግ ተሰብስቦ ለአፈር ሳይበቃ ከገዳዮቻችሁ ጋር "በሰላም ስምምነት ስም" ክህደት ፍፅሞባችኋል። ዛሬ ደግሞ ይባስ ብሎ በክፉ ቀን ያበላ፣ ያጠጣችሁንና የሸሸጋችሁትን ህዝብ እንድትዎጉ ተገዳችኋል። ትዕዛዙን ባለመቀበል እየከዳችሁ ከአማራ ኃይሎች ጎን እንድትሰለፉ ጥሪ እናቀርባለን።

4ኛ) በአገዛዙ ስቃይና መከራ ውስጥ የምትገኝው ሰፊው የኢትዮጵያ ህዝብ ከአማራ ህዝብ የህልውና ትግል ጎን እንድትቆም ጥሪ ቀርቧል።

5ኛ) በስተመጨረሻም የአማራና የኢትዮጵያ ህዝብ ዘብ የሆንከው ጀግናው የአማራ ፋኖ ከህዝብህ ጋር የጀመርከውን የነፃነት ጉዞ አጠናክረህ እንድትቀጥል ጥሪ እያቀረብን የአማራ ህዝባዊ ግንባር በቀጣይ ሁለት ቀናት ውስጥ ላልተወሰነ ጊዜ የማቆይ ኮማንድ ፖስት የሚያቋቁም መሆኑን ይገልፅል።

ኮማንድ ፖስቱ በመላው የአማራ ከተሞች የሚተገበር ሆኖ የአማራን የህልውና የነፃነት ትግሉን ማቀጣጠልና ነፃ የወጡትን የአማራ የቀበሌ፣ የወረዳ፣ የዞን አውራጃዎችንና ከተሞችን በሚቋቋመው ኮማንድ ፖስት በተመደቡ የአማራ የትግል አካላት እንዲተዳደሩና ህዝቡም አካባቢውን እንዲጠብቅ ደንብ ተዘጋጅቷል። በተጨማሪም ስለንብረትና እስረኛ አጠባበቅን በተመለከተ በኮማንድ ፖስቱ ተካቶ ደንቡ ይፋ ይሆናል።

ድል ለአማራ ህዝብ
ሐምሌ/28/2015 ዓ.ም
የአማራ ህዝባዊ ግንባር

04/08/2023

ሰበር የድል ዜና ሉማሚ ላይ እሰከ አሰስ ገሰሱ የመጣው የአብይ ወታደር የጎጃም ፋኖ በሚገባው ቋንቋ አናጋግሮ መልሶታል

በርካታ የአብይ ወታደር እጅ ሰጧል በረካታው ፍርጥጧል ሙትና ቁስለኛ ሲሆን አንድ ሎጀስቴክ የጫነ ኦራል በፋኖ እጅ ገብቷል

ደብረ ማርቆስን ለመቆጣጠር ያሰፈሰፈው የአብይ ወታደር ወደ መጣበት ተመልሷል

04/08/2023

ፍኖተሰላምን በቁጥጥር ስር ያዋለው የአማራ ፋኖ ኮማንድ ፖስት ማቋቋሙን አስታወቀ!
ፋኖ የሚከተሉትን ደንቦች አፅድቆ ወደ ስራ ገብቷል:-
የህዝባዊ ኃይል ፋኖ የአቋም መግለጫ!
▪፩. በከተማችን ምንም አይነት ስርዓት የለሽነት ማየት አንፈልግም። አጋጣሚውን ተጠቅሞ የህዝብን ንብረትም ሆነ ህዝብን ሲነካ የተገኜ፣ ሌላ ተልዕኮ ተሰጥቶት እንደተንቀሳቀሰ እንደተላከ ታውቆ፣ ከወራሪው ጠላት በከፋ ታይቶ፣ የማያዳግም እርምጃ ይወሰድበታል።
▪፪. እንደ ከተማችን፣ መንግሥት ነኝ ሲል የነበረው የወራሪው መንግስት ተወካይ ቡድን በይፋ እንደፈረሰ ይታወቅ። ስለሆነም ለከተማችን ህዝብ መድረክ ተዘጋጅቶ፣ ህዝቡ የሚሆነውን እና የሚበጀውን ጠቁሞ፣ በህዝብ ድምፅ፣ ጊዜያዊ አስተዳደር ኮሚቴ በቅርቡ እንዲመረጥ እንሻለን፤ የሚጠበቅብንም እናደርጋለን።
▪፫. በማወቅም ይሁን ባለማወቅ በቀድሞው የወራሪ ስርዓት የፀጥታ መዋቅር ዉስጥ ሲያገለግል የነበረ ማንኛውም አካል፣ ላልተወሰነ ጊዜ፣ የጦር መሳሪያ ይዞ መንቀሳቀስ አይችልም።
▪፬. አሁንም ድረስ፣ ባለማወቅ እና ለቀድሞው ስርዓት ሹመኞች ታምኖ ለመሞት፣ ከእኛ በተቃራኒው የቆማችሁ እና የዞኑን ህንፃ ከባችሁ የቆማችሁ ሚሊሾች፣ በምንም ምክናያት ከእናንተ ጋር ደም መፋሰስ አንፈልግም። ስለሆነም ቆም ብላችሁ አስቡና ሳይረፍድ ወደ ህዝባችሁ እንድትወግኑ እናሳውቃለን። ሚሊሾቹን የሚቀርብ ወገን መልዕክቱን ያድርስልን።
▪፭. ከቀበሌ እስከ ዞን ድረስ በቀድሞው ወራሪ ስርዓት በአመራርነት ስታገለግሉ የነበራችሁ አካላት፣ እንደ ምርኮኛ ባህላችን እና ወጋችን በሚፈቅደው ልክ እንክብካቤ ይደረግላችኋል። በለመደው ግብሩ ከጀርባ ለመውጋት ሲሳብ የተገኜ ምርኮኛ ግን የማያዳግም እርምጃ ይወሰድበታል።

ሰበር አሁን ሸር አድርጉ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ  የመከላከያ ሀይል በበርካታ  መኪና ተጭኖ እየገባ ነው ሁሉም ተዘጋጁ በረ ዝጉ በትኑት
04/08/2023

ሰበር አሁን ሸር አድርጉ
ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ የመከላከያ ሀይል በበርካታ መኪና ተጭኖ እየገባ ነው ሁሉም ተዘጋጁ በረ ዝጉ በትኑት

04/08/2023

ጎጃም ያላችሁ መረጃ inbox አድረሱን

Address

Bahir Dar

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gojjam damot media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Gojjam damot media:

Share