ዮፍታሔ መጻሕፍት መደብር Yoftahie Bookstore

ዮፍታሔ መጻሕፍት መደብር Yoftahie Bookstore Yoftahie book shop locate at the center of Bahir Dar city .kebele 04 ቋሪት(ደንገል) ሁለገብ የገበያ ማዕከል

ዮፍታሔ ማለት እግዚአብሔር ይከፍታል ማለት ሲሆን እንድገናም የአገራችን ታላቁና ታዋቂው ባለቅኔ፣ ደራሲ፣ ጸሐፊ ተውኔት ቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሤን ለማስታወስ የተሰየመ ነው። እኛም የተለያዩ መጻሕፍትን፣ መጽሔትና ጋዜጣን በችርቻሮና በጅምላ ማቅረብና መሸጥ ነው። የተመሠረተውም በ2004 ዓመተ ምህረት ነው። ዓላማችን ንባብን ማስፋፋት እና መጽሐፍ በእያንዳንዱ ሰው እጅ ገብቶ እንዲነበብ ማድረግ ነው።

መንፈሳዊ እና ዓለማዊ መጻሕፍት መጻሕፍትን እንወዳጅ!                        አድራሻችን👇ባሕር ዳር ቀበሌ 04 ቋሪት (ደንገል) ሁለገብ የገበያ ማዕከል ያገኙናል፡፡+25191800...
10/10/2025

መንፈሳዊ እና ዓለማዊ መጻሕፍት

መጻሕፍትን እንወዳጅ!

አድራሻችን👇
ባሕር ዳር ቀበሌ 04 ቋሪት (ደንገል) ሁለገብ የገበያ ማዕከል ያገኙናል፡፡
+251918004191 +251902093535
Contact -
https://t.me/yoftahiebooks
ዮፍታሔ መጻሕፍት መደብር Yoftahie Bookstore

ርዕስ : የአክሊሉ ማስታወሻደራሲ : አክሊሉ ሀብተወልድዘውግ : Memoir/ማስታወሻRating : TBAይህ ማስታወሻ ጸሐፈ ትዕዛዙ በደርግ እስር እያሉ ፅፈውት በኃላ ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨር...
10/10/2025

ርዕስ : የአክሊሉ ማስታወሻ
ደራሲ : አክሊሉ ሀብተወልድ
ዘውግ : Memoir/ማስታወሻ
Rating : TBA

ይህ ማስታወሻ ጸሐፈ ትዕዛዙ በደርግ እስር እያሉ ፅፈውት በኃላ ላይ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ያሳተመላቸው ነው። መጋቢት 5 ቀን 1904 ዓ/ም ሸዋ ቡልጋ የተወለዱት አክሊሉ ሀብተወልድ የአብነት ትምህርት በቤተክርስቲያን አጥንተዋል።የተማሩባቸው ዩኒቨርሲቲዎችም አለም አቀፍ እውቅና የተቸሩ ነበሩ። አክሊሉ ሀብተወልድ በግብፅ አገር በሚገኘው አሌክሣንድሪያ በተባለው ከተማ የፈረንሣይ ሊሴ (Lycee) የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በፊሎዞፊ ባካሎሬአቸውን ካገኙ በኋላ፤ የዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ለመቀጠል ወደ ፓሪስ ሄዱ፡፡በፓሪስ ዝናው እጅግ በታወቀው የሶርቦን (Sorbonne) ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት በመማር ከሦስት ዓመታት በኋላ በሊሳንስ (በኤል.ኤል.ቢ.ዲግሪ) ተመረቁ፡፡ ከአክሊሉ ጓደኞች አብዛኛዎቹ በዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከተቀበሉ በኋላ፤ በቀጥታ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ በዚያን ጊዜ የትምህርት ሚኒስትር የነበሩት ብላቴን ጌታ ሣህሌ ፀዳሉ ከአዲስ አበባ ቴሌግራም እየላኩ አስገደዷቸው፡፡በዚህ ጊዜ አክሊሉ ሀብተወልድ ከእነዚህ ጓደኞቻቸው ተነጥለው የትምህርት ሚኒስትሩን ትዕዛዝ አሻፈረኝ በማለት፤ በፖለቲካ ሣይንስና በኤኮኖሚ መስክ ትምህርታቸውን ለመቀጠል ፓሪስ ለመቆየት ወሰኑ፡፡በዚህም መሠረት ከኢትዮጵያ መንግሥት የሚሰጣቸውን የመኖሪያ ስኮላርሽፕ የትምህርት ሚኒስትሩን ፈቃድ አልፈጸመም በማለት ቢያቋርጡባቸውም፤ በፓሪስ በአንድ ጠበቃ ቢሮ አንዳንድ ሥራዎች በትርፍ ጊዚያቸው እየሠሩ ያሰቡትን ትምህርት ለመቀጠል ቻሉ፡፡

አክሊሉ የተባበሩት መንግስታት ሲመሰረት የሴኩሪቲ ካውንስል ያስፈልጋል ብለው ከአሜሪካኖች ጋር ሙግት ገጥመው ነበር። በሙግቱ አሜሪካኖቹ ቢናደዱን ሃሳቡ ግን ተቀባይነት አገኘ። ጸሃፌ ትእዛዝ አክሊሉ በ19 አመታቸው ከሊግ ኦፍ ኔሽን ስብሰባ ላይ ተገኙ 19 አመት አስቡት። ገና ከዩኒቨርሲቲ መመረቃቸው ነበር ። ሆኖም በሳል ነበሩና የተባበሩት መንግስታት ሳይመሰረት ሊግ ኦፍ ኔሽን ይባል ነበርና በጉባኤው ላይ ሃገራቸውን ወከሉ። 17 አመት በአውሮፓ የኖሩት አክሊሉ በወቅቱ ከነበሩት ምሁራን የሚጠቀሱ ነበሩ።በ 1920 ዎቹ ጀምራ ጣሊያን ኢትዮጲያን ለመውረር የምታደርገውን ጥድፍያ ለመመከት ከተማሪነቱ ጀምሮ ለሀገሩ ነፃነት ገና በወጣትነቱ ብዙ ደክሟል፡፡ በ 1928 ዓ/ም ጣሊያን የአድዋን ውርደቷን ለመመለስ ዓይኗን በጨው ታጥባ ለቅኝ ግዛት ከሰሜን ወደ መሃል ኢትዮጲያ ዘለቀች፡፡ያኔ አክሊሉ ሀብተወልድ በወቅቱ የዓለም ልዕለ ሀያል የነበረችው ፈረንሳይ እንድታሸማግል ብዙ ጥረዋል፡፡በጀኔባም የኢትዮጵያ ድምፅ ሆነው የጣሊያንን ሴራ አጋልጠዋል፡፡ የፈረንሳይን ወዳጆች እንግሊዝን እና አሜሪካን ከጣሊያን በተቃራኒ እንዲቆሙ የዲፕሎማሲ ሚናቸውን ተወጥተዋል፡፡በ 1933 የነ ፅሀፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ሀብተወልድ ፣ድምፅ ተሰምቶ እንግሊዝ ጦሯን በጣሊያን ላይ ሰበቀች፡፡አርበኞች ከእንግሊዞች ጋር ሆነውም ጣሊያን በመጣችበት መንገድ አንገቷን ደፍታ እንድትመለስ አደረጉ፡፡፡

በዓለም መንግሥታት ማኅበር የኢትዮጵያ ዋና ፀሐፊ
በጦርነቱ ዋዜማ ኢትዮጵያ በዓለም መንግሥታት ማኅበር ሽንጎ ጣልያን በግፍ ልትወራት መነሳቷን እና በማኅበሩ የጋራ ደህንነት ዋስትና መሠረት አባላት አገሮች መሃል ገብተው ጣልያንን እንዲያስታግሱ በምትከራከርበት ጊዜ አክሊሉ በፈረንሳይ አገር ውስጥ ተማሪ ሆነው ሳሉ ለሀገራቸው የሚያደርጉትን ትግል በመመልከት ንጉሠ ነገሥቱ፤ በዠኔቭ የኢትዮጵያ ልዑካን መሪ ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም ሥር ዋና ፀሐፊ አደረጓቸው። ፊታውራሪው ያንጊዜ በፈረንሳይ፣ በብሪታንያ እና በዠኔቭ የኢትዮጵያ ዋና ልዑክ ነበሩ። ጦርነቱ በይፋ ከመጀመሩ በፊት ወደ ዠኔቭ እየሄዱ በኢትዮጵያ ስም ከጣልያን ጋር በዓለም መንግሥታት ማኅበር ሽንጎ ይሟገቱ የነበሩት አነዚህ ሁለቱ ስዎች ነበሩ። ፊታውራሪ ተክለ ሐዋርያት ወደ ሀገራቸው ሲመለሱና ብላቴንጌታ ወልደ ማርያም በፓሪስ የኢትዮጵያ አምባሳዶር ሲሆኑ አክሊሉ የ"ፕሬስ አታሼ” ሆነው እንዲሠሩ ንጉሠ ነገሥቱ ቢያዟቸውም አምባሳደሩ “እምቢ ብለው አላስገባም አሉኝ። ቢሆንም እውጭ ሆቴል ቁጭ ብዬ እንደ ፕሬስ አታሼ ሆኜ ሥሠራ ነበር” ይላሉ። መስከረም 10 ቀን 1967 ዓ.ም ለደርግ የምርመራ ኮሚሽን 'ዓለም በቃኝ' እስር ቤት ሆነው በላኩት የታሪክ ማስተወሻቸው ላይ በዚሁ ሥራ አፈ ቀላጤ ሆነው ለጋዜጠኞች ማብራሪያ እና ቃለ ምልልስ በመስጠት የኢትዮጵያን አቋም እና የተሰነዘረባትን ግፈኛ ድርጊት ማስተዋወቃቸውን ቀጠሉ።ለመሆኑ ብላቴንጌታ ወልደ ማርያም ለምን ይሆን አክሊሉን አላስገባም ያሉት። ምናልባት ንጉሠ ነገሥቱ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ “ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ ” በተሰኘው ሁለተኛ መጽሐፋቸው ላይ “በፓሪስ የኛ ሚኒስቴር የነበረውብላቴን ጌታ ወልደማርያም አየለ እኛን ከድቶ ለጣልያኖች በገባ ጊዜ በዓለም መንግሥታት ማኅበር የኢትዮጵያ ጸሐፊ አቶ አክሊሉ ሀብተወልድ በፓሪስ የኢትዮጵያ ጊዜያዊ ጉዳይ አስፈጻሚ ሆኖ አገልግሎናል።” ብለው ያሠፈሩት ምክንያቱን ይጠቁም ይሆናል።

ከነፃነት በኋላም ኤርትራን ለማዋሃድ ፅሀፊ ትዕዛዝ አክሊሉ ብዙ ወጥተዋል፡፡በመጨረሻም ተሳክቶላቸው፣በ 1942 ዓ/ም ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር ለመዋሃድ ይሁንታዋን ቸረች፡፡ ጉዳዮ ዓለም ዓቀፍ ተቀባይነትም አገኘ፡፡በ 1953 ዓ/ም በነ ጀኔራል መንግስቱ ንዋይ በተመራው መፈንቀለ መንግሥት ራስ አበበ አረጋይን ጨምሮ ሌሎች ሹማምንቶች ተረሸኑ፡፡ በተረሸኑ ሚኒስትሮች የሚሾም ሲፈለግ ለአክሊሉ የጠቅላይ ሚኒስትርነት ሹመት በጃንሆይ ተቸራቸው፡፡ አክሊሉ ሀብተወልድ የቀድሞው የአፍሪካ አንድነት ድርጅት ፣የአሁኑ የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን እንዲመሰረት ትልቁን ሀላፊነት ከኢትዮጵያ ተቀብለው የአንበሳውን ድርሻ ተወጥተዋል፡፡በተለይ የህብረቱ መቀመጫ አዲስ አበባ እንዲሆን የህብረቱን ህንጻ በአጭር ጊዜ ውስጥ አስገንብተው ለአገልግሎት እንዲውል ያደረጉ ባለውለታ ናቸው፡፡ትልቁን የማማከር ስራም በመስራት ህብረቱ እንዲጠነክር የማይዘነጋ ስራ ሰርተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስተር ፀሀፊ ትዛዝ አክሊሉ ሀብተውልድ የኢትዮጲያ አየር መንገድ መስራች እና እቅድ አውጭ ናቸው። አየር መንገድ እንደሚያስፈልገን አስበው ከአሜሪካ ጋር በመተባበር 1945 የኢትዮጲያን አየር መንገድ ስራ እንዲጀምር አድርገዋል።የእንግሊዝ መንግስት ያቀረበውን ድርድር ውድቅ አድርገው የራሳችን ብሔራዊ ባንክ ባለቤት እንድንሆን አድርገዋል እንግሊዞች ብለውት የነበረው :- ባንኩ መቀመጫውን በለንደን ይሆናል የባንኩ አስተዳደሮች በእንግሊዙዋ ንግስት ይመረጣል ኢትዮጲያ ወርቁዋን ትልካለች ከዛ እዛው ተመርቶ ይላክላችኃል ነበር ያሉት አክሊሉ ሀብተወልድ ግን " እኛ የራሳችንን ባንክ አዚሁ አዲስ አበባ እንዲሆን ነው ምንፈልገው ንግስቲቱ በኛ ባንክ ሰራተኞች መራጭ ማን አደረጋቸው እኛ የናንተ ቅኝ ተገዥዎች አይደለንም "ብለው ተከራክረው በማሸነፍ ኢትዮጲያን የራሱዋ ገንዘብ አምራች ሀገር አድርገዋታል። ጣሊያን ኢትዮጲያ ላይ ባደረሰችው ወረራ ካሳ ልትከፍለን ይገባል ብለው በመከራከር በዛን ዘመን ጥቁሮች እንደሰው በማይታዩበት ጊዜ በአውሮፓ የአለም መሪዎች ስብሰባ ላይ እሳቸው ብቻ ጥቁር በስብሰባው ላይ ተገኝተው ስለካሳው ተከራክረው አምስት ሚሊየን ዶላር ብለውት የነበረውን ካሳ ሀያ አንስት ሚሊየን ዶላር እንዲሆን አስደርገውታል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተወልድ እስከ አብዮቱ አጋማሽ 1966 ዓ/ም ድረስ በጠቅላይ ሚኒስትርነት አገልግለዋል፡፡ መስከረም 2 ቀን 1967 ጃንሆይን ጨምሮ፣ሌሎች ሹማምንቶችም ወደ ወህኒ ሲወርዱ ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉም አብረው ወደ እስር ተወረወሩ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተወልድ የኤርትራ ጉዳይ መስመር እንዲይዝ እና በሌሎች የሀገር ጉዳዮች ላይ ያበረከቱት አስተዋፅኦ ታይቶ ይቅርታ እንዲደረግላቸው እና ለሀገራቸው ተጨማሪ ነገር እንዲሰሩ ጠይቀው ነበር፡፡ ነገር ግን ደርግ አልራራም፡፡ይቅርታውን አልተቀበለም፡፡ የኋላ ኋላ እንደሚገደሉ ሲያውቁ ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተወልድ ለደርግ ሹመኞች ይሄን ተናገሩ" እኛን በመግደል ኢትዮጲያን ከድህነቷ የምታወጧት ከሆነ ድርጊታችሁን እንደ ታላቅ በረከት በፀጋ እንቀበላለን"፡፡ ህዳር 14 ቀን1967 ዓ/ም ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተወልድን ጨምሮ 60 ዎችንም የጃንሆይ ሹማምንት ያለምንም ፍርድ ደረግ በገፍ ረሸናቸው፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተወልድ በተማሪነታቸው ጀምሮ ለሀገራቸው እንደኖሩ፣ በ 63 ዓመታቸው በጥይት ተገደሉ፡፡

Reviewer : A Freelance Staff editor at Think Ethiopia

ለልጆቸዎ መማሪያ እና ማስተማሪያ
10/10/2025

ለልጆቸዎ መማሪያ እና ማስተማሪያ

ሰሎሞን ደሬሳ በዉቀቱ ስዩም ነብይ መኮነን እና ሌሎችምየተለዩ ገጣሚያን ሥራዎች አስገብተናል።መጻሕፍትን እንወዳጅ!                        አድራሻችን👇ባሕር ዳር ቀበሌ 04 ቋሪት ...
09/10/2025

ሰሎሞን ደሬሳ በዉቀቱ ስዩም ነብይ መኮነን እና ሌሎችም
የተለዩ ገጣሚያን ሥራዎች አስገብተናል።

መጻሕፍትን እንወዳጅ!

አድራሻችን👇
ባሕር ዳር ቀበሌ 04 ቋሪት (ደንገል) ሁለገብ የገበያ ማዕከል ያገኙናል፡፡
+251918004191 +251902093535
Contact -
https://t.me/yoftahiebooks
ዮፍታሔ መጻሕፍት መደብር Yoftahie Bookstore

ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም      ኪዳንና ትምህርተ ኅቡአትጸሎተ ሃይማኖትና አቡነ ዘበሰማያት ከዮሴፍ ታሪክ ጋር አንድምታ ትርጓሜ #አዘጋጅ መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ መምህር ሐረገ ወይን ሐዲስ ...
08/10/2025

ውዳሴ ማርያምና ቅዳሴ ማርያም
ኪዳንና ትምህርተ ኅቡአት
ጸሎተ ሃይማኖትና አቡነ ዘበሰማያት ከዮሴፍ ታሪክ ጋር
አንድምታ ትርጓሜ
#አዘጋጅ መጋቤ ብሉይ ወሐዲስ መምህር ሐረገ ወይን ሐዲስ
( የብሉያትና የሐዲሳት የሊቃውንት ምስክር መምህር)


መጻሕፍትን እንወዳጅ!

አድራሻችን👇
ባሕር ዳር ቀበሌ 04 ቋሪት (ደንገል) ሁለገብ የገበያ ማዕከል ያገኙናል፡፡
+251918004191 +251902093535
Contact -
https://t.me/yoftahiebooks
ዮፍታሔ መጻሕፍት መደብር Yoftahie Bookstore

ጋፋት የሕብረተሰብ ትምህርት
07/10/2025

ጋፋት የሕብረተሰብ ትምህርት

የመጽሐፍ ምረቃ ጥሪ ደራሲ፦ አስቴር ሙሉ(ዶ/ር) የመጽሐፉ ርእስ፦ ሀገረሰባዊ ትውን ጥበባትቦታ ፦ ፔዳ ግቢ ዋናው አዳራሸ ቀን ፦ አርብ መስከረም 30/2018 ዓ.ም ሰዓት ፦ 8:00      ...
06/10/2025

የመጽሐፍ ምረቃ ጥሪ
ደራሲ፦ አስቴር ሙሉ(ዶ/ር)
የመጽሐፉ ርእስ፦ ሀገረሰባዊ ትውን ጥበባት
ቦታ ፦ ፔዳ ግቢ ዋናው አዳራሸ
ቀን ፦ አርብ መስከረም 30/2018 ዓ.ም
ሰዓት ፦ 8:00
ሐሳብ አቅራቢዎች
✅ ደራሲ አንዱዓለም አባተ (ዶ/ር)
✅ የታሪክ ተመራማሪ እና ጋዜጠኛ ጥበቡ በለጠ
✅ የሙዚቃ ባለሙያ ሠርፀ ፍሬ ስብሐት
✅ መምህርና ተመራማሪ አንተነህ ዐወቀ (ዶ/ር)
✅ መምህርና ተመራማሪ ሰሎሞን ተሾመ (ዶ/ር)
Bahir dar university

ዮፍታሔ መጻሕፍት መደብር Yoftahie Bookstore

መጻሕፍትን እንወዳጅ!

አድራሻችን👇
ባሕር ዳር ቀበሌ 04 ቋሪት (ደንገል) ሁለገብ የገበያ ማዕከል ያገኙናል፡፡
+251918004191 +251902093535
Contact -
https://t.me/yoftahiebooks

መጻሕፍትን እንወዳጅ!                        አድራሻችን👇ባሕር ዳር ቀበሌ 04 ቋሪት (ደንገል) ሁለገብ የገበያ ማዕከል ያገኙናል፡፡+251918004191   +251902093535...
05/10/2025

መጻሕፍትን እንወዳጅ!

አድራሻችን👇
ባሕር ዳር ቀበሌ 04 ቋሪት (ደንገል) ሁለገብ የገበያ ማዕከል ያገኙናል፡፡
+251918004191 +251902093535
Contact -
https://t.me/yoftahiebooks
ዮፍታሔ መጻሕፍት መደብር Yoftahie Bookstore

“ልጄ ሆይ ባለ መድኃኒትን ስማ ሕማምህን ቸል አትበል” መ.ሲራክ ፴፰፥፩በሚል መሪ ቃል የጣና ቅዱስ ቂርቆስ ፬ቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት በአይነቱ ልዩ የሆነ አጠቃላይ ሆስፒታል ...
05/10/2025

“ልጄ ሆይ ባለ መድኃኒትን ስማ ሕማምህን ቸል አትበል” መ.ሲራክ ፴፰፥፩

በሚል መሪ ቃል የጣና ቅዱስ ቂርቆስ ፬ቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት ምስክር ጉባኤ ቤት በአይነቱ ልዩ የሆነ አጠቃላይ ሆስፒታል ለመገንባት ተነስተናል። እርሶም ለዚህ ፕሮጀክት ከታች በተቀመጡት የባንክ አማራጮች አበርክቶ በማድረግ አሻራዎትን ያሳርፉ።

ጣና ቅዱስ ቂርቆስ የአባቶች እና የእናቶች አንድነት ገዳም የአራቱ ጉባኤያተ መጻሕፍት ምሥክር ጉባኤ ቤት

TANA KIRKOS GEDAM 4TU G/METSAHFIT

1000680619488 የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ

TANA KIDUS KIRKOS YE-ABATOCH ENA YE-ENATOCH ANDNET GEDAM YE-ARATU GUBAYAT METSAHIFT MISKIR GUBAE BET
219553568 አቢሲኒያ ባንክ
2011111181981013 አባይ ባንክ
0068829811701 አሐዱ ባንክ
5020827358011 ዳሸን ባንክ

ለበለጠ መረጃ በስልከ ቁጥር
+251 982333444
+251 983333444
+251 984333444 ይደውሉ።

ቀጥታ ከአሥመራ የመጣ መጻሕፍትን እንወዳጅ!                        አድራሻችን👇ባሕር ዳር ቀበሌ 04 ቋሪት (ደንገል) ሁለገብ የገበያ ማዕከል ያገኙናል፡፡+251918004191  ...
04/10/2025

ቀጥታ ከአሥመራ የመጣ

መጻሕፍትን እንወዳጅ!

አድራሻችን👇
ባሕር ዳር ቀበሌ 04 ቋሪት (ደንገል) ሁለገብ የገበያ ማዕከል ያገኙናል፡፡
+251918004191 +251902093535
Contact -
https://t.me/yoftahiebooks
ዮፍታሔ መጻሕፍት መደብር Yoftahie Bookstore

03/10/2025
03/10/2025

Address

St. Giorgis Road
Bahir Dar
6000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ዮፍታሔ መጻሕፍት መደብር Yoftahie Bookstore posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ዮፍታሔ መጻሕፍት መደብር Yoftahie Bookstore:

Share