Kominikeeshinii Mootummaa Aanaa Baateeባቲ ወረዳ መንግስት ኮምዩኒኬሽን

  • Home
  • Ethiopia
  • Bati
  • Kominikeeshinii Mootummaa Aanaa Baateeባቲ ወረዳ መንግስት ኮምዩኒኬሽን

Kominikeeshinii Mootummaa Aanaa Baateeባቲ ወረዳ መንግስት ኮምዩኒኬሽን Odeeffannoo sochii misoomaa aanaa keenyaa fi ta'iinsoota adda addaa ittiin isiniif tamsaasna. Like f

"በክልሉ በተወሰደ ህግን የማስከበር ተግባር ድል ተመዝግቧል" የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያበክልሉ በተወሰደ ህግን የማስከበር ተግባር ድል ተመዝግቧል ሲል የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ...
11/10/2025

"በክልሉ በተወሰደ ህግን የማስከበር ተግባር ድል ተመዝግቧል" የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ

በክልሉ በተወሰደ ህግን የማስከበር ተግባር ድል ተመዝግቧል ሲል የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ገለጸ።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እንደገለጸው፦ ከመስከረም 25/2018 ዓ.ም ጀምሮ የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የአድማ መከላከል ፖሊስ እንዲሁም ሌሎች የክልሉ የጸጥታ ኃይሎች ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ጋር በጋራ በወሰዱት ህግ የማስከበር ዘመቻ ድልን ተቀናጅተዋል።

በዚህም በሰሜን ወሎ ዞን፦ ጋሸና፣ መርሳ ከተማ ዋድላና ሀብሩ ወረዳ እንዲሁም በደቡብ ወሎ ዞን፦ ወረኢሉ፣ ከላላ፣ ወረባቦ፣ ቦረና፣ ተንታ፣ ኩታበር ወረዳዎች እና በመካነ ሰላም ከተማ።

በጎጃም ቀጠና፦ በአዊ ባንጃ ወረዳ፣ በደምበጫ፣ በገርጨጭ እና በእንጅባራ የገጠር ቀበሌዎች እንዲሁም በማዕከላዊ፣ በሰሜን እና በደቡብ ጎንደር ዞኖች።

በሰሜን ሸዋ ዞን ታጥቀው የህዝብን ሰላምና ደኅንነት በሚነሱና በሚዘርፉ ህገ-ወጥ ቡድኖች ላይ ህጋዊ እርምጃ ከተወሰደባቸው አካባቢዎች ተጠቃሾች ሲሆኑ በዚህም በበርካታ ህገ-ወጥ ታጣቂዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ የተወሰደባቸው ሲሆን በርካቶችም ቁስለኛና ምርኮኛ ሆነዋል ብሏል።

በርካታ የጦር መሳሪያዎች፣ ተሽከርካሪዎች እና ሌሎች ህገ-ወጥ ቡድኖች የሚጠቀሙባቸው ቁሳቁሶች መማረካቸውንም አክሏል።

የአማራን ህዝብ ሰላምና ደኅንነት ለማስጠበቅ ጥምር ጦሩ የሚያካሂደውን ህግ የማስከበር ተግባር አጠናክሮ እንደሚቀጥል ነው የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያስታወቀው።

Amhara Communications

10/10/2025

"ummanii qe'ee isaanii irraa buqqa'an gara qe'ee isaaniitti deebi'ani akka jiraatan simachuuf qophiidha,"

itti aanaa bulchaa olaanaa fi Hogganaan qajeelcha Nageenyaa fi tika ummataa Godina Walqaayiit xagade Setiit Humaraa Koloneel Damaqee Zawduu.

መስከረም 26 /1/2018 አም ባቲ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን የባቲ ወረዳ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የ2025 የ3 ተኛ ና 4ተኛ ኳርተር  በUNDP  (PSF)የገንዘብ ድጋፍ የወረዳ...
06/10/2025

መስከረም 26 /1/2018 አም
ባቲ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን

የባቲ ወረዳ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት የ2025 የ3 ተኛ ና 4ተኛ ኳርተር በUNDP (PSF)የገንዘብ ድጋፍ የወረዳውን ፍትህ ጽ/ቤት የአንደኛ ፎቅ ግንባታን ለማሰራት ውስን የጨረታ መክፈቻ ስነስርአትን ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ማካሄዱ ተገለፀ።

የባቲ ወረዳ ገ/ኢ /ልፅ/ቤት በUNDP ፕሮጀክት ድጋፍ የወረዳውን ፍትህ ጽ/ቤት የአንደኛ ፎቅ ግንባታን ለማስጀመር ውስን የጨረታ ሰነድን ተጫራቾች እና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በወረዳው ገንዘብ ጽ/ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ግልፅ በሆነ ስነስርአት የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት እንዲከፈት ተደርጓል ።

በጨረታው የመክፈቻ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የወረዳው ፋይናንስ ጽ/ቤት የግዥ ስራ ሂደት ቡድን መሪ አቶ አደም መሀመድ ግልፀኝነትና ፍትሃዊነትን መሠረት ያደረገ አሰራርን በመዘርጋት ከችግሮች የፀዳ ስራዎችን መስራታችንን አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ ተናግረዋል ።

ይህ አይነቱ የጨረታ አሰራር ለተጫራቹም ሆነ ለመንግስት ግልፀኝነትን እና ተአማኒነትን ከመፈጠሩ ባሻአገር አላግባብ ሊወጡ የሚችሉ የህዝብና የመንግስት ሃብትን የሚታደግ ነው ብለዋል።

አጫራች የኮሚቴ አባላት የጨረታ ሳጥኑን በተጫራቾች ፊት በመክፈት ፓስታዎችን በመቅደድ ያስገቡትን ዋጋ በመለየት ሁሉም ባለበት አሸናፊውን ተጫራች እንዲለይ አድርገዋል ።

የሚዲያ ይዘት ማበልጸግ ዝግጅትና ስርጭት

01/10/2025

Aanaa Baateetti Miseensonni ABO Guyyuurraa harka kennachaa jiraachuun ibsame.

I/G Waajjira Milishaa bulchiinsa Aanaa Baatee Obbo Anwaar Mahammad Akka ibasnitti, Hidhattoonni maaxaa turan guyyaa guyyaaniin galaa jiru, kan haftanis kottaa harka diriirsinee sin eegna jedhaniiru,
obbo Anwaar akka jedhanitti Kaleessa Abduu Husee dhufeera har'a immoo Ahimad Hasan dhufeera, warri haftan isaan irraa baradhaa hawaasa keessaniif nagaa buusaa jedhaniiru.

Nageenyi caaliidha!

30/09/2025

AANAA BAATEETTI ARJOOMNI DHIGAA TAASIFANE

Nageenyi Injifataadha! Aanaa Baateetti Miseensa ABO Shanee kan ture, Abduu Huusee (Doktor) nageenya ummata keenyaa  buus...
30/09/2025

Nageenyi Injifataadha!

Aanaa Baateetti Miseensa ABO Shanee kan ture, Abduu Huusee (Doktor) nageenya ummata keenyaa buusuuf jecha filannoo isa dhumaa murteessee gara araaraa dhufeera.

Gootummaan akkisi, gootni yeroo lolus,
yeroo galus.
hin sodaatu!
በባቲ ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ ከነበሩት የሸኔ አባል አብዱ ሁሴን ሰላምን በመምረጥ ወደ እርቅ መቷል!

መስከረም 20/2018።

"  አርቆ ማሰብ አልቆ መስራት !!በሚል መሪ ሃሳብ የወረዳው ሴክተር መስሪያቤቶች ለባለሙያዎች በየጽፈት ቤታቸው ውይይት እያካሄዱ ነው።በባቲ ወረዳ አስተዳደር የሚገኙ ሁሉም ሴክተር መስሪያ ቤ...
29/09/2025

" አርቆ ማሰብ አልቆ መስራት !!በሚል መሪ ሃሳብ የወረዳው ሴክተር መስሪያቤቶች ለባለሙያዎች በየጽፈት ቤታቸው ውይይት እያካሄዱ ነው።

በባቲ ወረዳ አስተዳደር የሚገኙ ሁሉም ሴክተር መስሪያ ቤቶች በየጽ/ቤታቸው ለባለሙያዎቻቸው የ2017 ዓ, ም የስራ አፈፃፀም ግምገማ ና የ2018 ዓ, ም እቅድ ኦሬንቴሽን እየገመገሙ መሆኑ ተገለፀ ።

በባቲ ወረዳ አስተዳደር የሚገኙ ሴክተር መስሪያ ቤቶች "አርቆ ማሰብ አልቆ መስራት " በሚል መሪ ቃል የ2017 ዓ, ም የስራ አፈፃፀም ግምገማ ና የ2018 ዓ,ም እቅድ ኦሬንቴሽን መድረክ የጽ/ቤት ጠቅላላ ባለሙያዎች በተገኙበት እየገመገሙ ነው።

በየጽ/ቤቱ የሚካሄደውን ግምገማ ና ውይይት የዞን መስኖና ቆላማ አካባቢ መምሪያ ሃላፊ አቶ አህመድ ጅብሪል የወረዳው ብልፅግና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ሰይድ ዘይኑ ባካሄዱት ሱፐር ቪዘዥን ተዘዋውረው ተመልክተዋል ።

በየ ጽ/ቤቱ ተዘዋውረው ምልከታ ያካሄዱት ሃላፊዎች ሁሉም ሴክተር መስሪያ ቤቶች በተቀመጠው አቅጣጫ መሰረት ከባለሙያዎቻቸው ጋር ውይይቱን እያካሄዱ መሆኑን ማረጋገጥ መቻላቸውን ተናግረዋል ።

የግምገማ ውይይት የሚያካሂዱት ሴክተር መስሪያ ቤቶች በ2017 አም በየሂደቱ የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ባለሙያዎች የእውቅና ሰርቲፊኬት እደሚሰጡ ታውቋል።

የሚዲያ ይዘት ማበልጸግ ዝግጅትና ስርጭት

በባቲ ወረዳ አስተዳደር ለ2 ቀናት ሲካሄድ የቆየው የ2017 ዓ.ም የፓርቲና የመንግስት ስራዎች አፈጻጸም ግምገማና እና የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ ትውውቅ መድረክ ተጠናቀቀ ።"አርቆ ማየት ...
28/09/2025

በባቲ ወረዳ አስተዳደር ለ2 ቀናት ሲካሄድ የቆየው የ2017 ዓ.ም የፓርቲና የመንግስት ስራዎች አፈጻጸም ግምገማና እና የ2018 በጀት ዓመት የእቅድ ትውውቅ መድረክ ተጠናቀቀ ።

"አርቆ ማየት አልቆ መስራት" በሚል መሪ ቃል በወረዳው አስተዳደር ሲካሄድ የቆየው የ2018 በጀት ዓመት የፓርቲና የመንግስት ስራዎች የአሻጋሪ ዕድገትና የዘላቂ ልማት ዕቅድ ኦረንቴሽን መድረክ ተጠናቋል ።

የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ አብዱ እዳሉት የበጀት አመቱን የስራ አፈፃፀም በጥንካሬ የተገኙ ውጤቶችንና ልምዶችን በመውሰድ የታዮ ክፍተቶችን ፈጥኖ በማረምና የተሻለ አቅም በመያዝ በቀጣይ በጀት አመት ወረዳችንን ወደ ተሻለ ደረጃ ለማድረስ የምንፈፅማቸውን ተግባራት ቅንጅት በመፍጠር ና አልቆ በመስራት የተሻለ ውጤታማ ስራን ማስመዝገብ ይጠበቅብናል ብለዋል።

የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ስኬታማ እንዲሆን አመራሩ ከመቼውም ጊዜ በላይ ከፍ ባለ ና በላቀ የተነሳሽነት ወኔ እና ሞራል ወደ ስራ መግባት አንዳለበት አሳስበዋል።

የወረዳው ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሃላፊ አቶሰይድ ዘይኑ በበጀት አመቱ በወረዳው በርካታ ተግባራትን ውጤታማ በሆነ መልኩ በመፈፀም ወረዳ አስተዳደሩ የተሻለ ደረጃ ላይ እንዲሆን በማድረግ በኩል የተቋማት የስራ አፈፃፀምና የቀበሌ አመራሩ ተግባራትን አቀናጅቶ በመምራትና በመስራት ውጤታማ መሆን እንደቻለ ገልፀው በቀጣይ ከነበረው በላይ አቅምን አልቆና አሳድጎ በመስራት ወረዳችንን በሁሉም የልማት ዘርፎች ማስጠራት ይገባል ብለዋል።

በ2017 በጀት ዓመት እያደገ የመጣው የመፈጸም አቅም፣ የሥራ ተነሳሽነት እና ግለት በ2018 በጀት ዓመት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል። ካለፈው ዓመት በተሻለ በጥራት፣ በዕውቀት፣ በፈጠራ እና በጥበብ "አንድ ቀንን እንደ አምስት ቀን በመቁጠር እንሠራለን" ብለዋል።

የ ዞን መስኖና ቆላማ አካባቢዎች መምሪያ ሃላፊ አቶ አህመድ ሲራጅ እንደገለፁት ያሰብነውን የእድገት ግስጋሴ ለማሳካት በኢኮኖሚ ተገዳዳሪና በልማት ተፈላጊ ሀገር ለመገንባት የዘላቂና የልማት እቅዱን በትኩረት በልዩ ትኩረት ና ተነሳስሽነት መተግበር ይገባል ብለዋል።

የአመራሩ ና የባለሙያው የመናበብ ፣የመተጋገዝና የመደጋገፍ አሰራርን አጠናክረን በመቀጠል የተቀመጠውን የቁጭት እቅድ በተግባር በመፈፀም የወረዳውን ሁለንተናዊ ልማት ከመቼውም ጊዜ በላይ አልቆ ማስቀጠል ይገባል ብለዋል።

የወረዳውም ሆነ የቀበሌው አመራር እዲሁም የወረዳው ሲቪል ሰርቫንት በአሻጋሪ እድገትና የዘላቂ ልማት ዕቅዱ የተቀመጡ ግቦች እንዲሳኩ ያሉ አቅሞችን ሁሉ አሟጦ በመጠቀም ና እንቅፋቶችን አሸንፎ መውጣት ይገባዋል ብለዋል።

የ2018 በጀት አመት ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎች የሆኑት በሁለንተናዊ የልማት ስራ ከሌሎች ወረዳዎች ጋር ተወዳዳሪ ማድረግ፣የአረንጓዴ አሻራ፣ ሁሉን አቀፍ የልማት ስራዎች አልቆ መፈፀም ፣ የሥራ ዕድል ፈጠራ፣ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት፣ የጸጥታ ሥራዎችን ፣እና የኑሮ ውድነትን ማረጋጋት የመሳሰሉ የመንግሥትና የፓርቲ ሥራዎች በትኩረት እንደሚፈፀሙ ተገልጿል።

በመጨረሻም በ2017 የተሻለ አፈፃፀም ላስመዘገቡ ተቋሞች ፣ ቀበሌዎች እና አመራሮች የእውቅና ሰርቲፊኬትና የዋንጫ ሽልማት በማበርከት ና ለሁሉም ቀበሌ አመራሮች የ2018 የጎርጎራ ቃልኪዳን ሰነድን በመፈራረም ተጠናቋል ።

የሚዲያ ይዘት ማበልፀግ ዝግጅትና ስርጭት

Bul/ S/Oromoo Aanaa Baateetti "Fageessanii Ilaaluu, Guddisanii Hojjechuu" dhaadannoo jedhuun, waltajjiin Gamaggama Raaww...
27/09/2025

Bul/ S/Oromoo Aanaa Baateetti "Fageessanii Ilaaluu, Guddisanii Hojjechuu" dhaadannoo jedhuun, waltajjiin Gamaggama Raawwii hojii Paartiifi Moorummaa bara 2017fi Orrenteeshiniin karoora bara 2018 Adeemsifamaa jira.

Fulbaana 17 2018 Komunikeeshinii Aanaa Baatee.

Bul/Aanaa Baateetti waltajjiin gamaggama raawwii hojii bara 2017fi orrenteeshinii karoora bara 2018 adeemsifamaa jira.

Waltajjii kana irratti raawwii gama paartiitiin jiru Aadde Hawwaa mahammad I/g Gurmaayina Paartii damee Baatee sanada dhiheessitee jirti. Raawwii gama mootummaatiin jiru Immoo Bulchiinsa irraa Obbo Umar Abduutii sanadni dhiyaateera.

Akka gabaasa sanadichaatti hojiileen ciminaan kaafaman:
Hojiileen misoomaa kan akka humna ibsaa, jallisii, karaa, nageenya ollaa waliin jiru fi kanneen biroos kaafamaniiru. Akka hanqinaatti bu'aan barnoota irratti mul'ataa jiru irratti hojjetamuu akka qabu kaafameera.
Karoora gara fulduraa irratti Qonna ammayyeessuu, horsiisa ammayyeessuu, carraa hojii uumuu, bu'uuraalee misoomaa guutuu, barnootaafi nageenyarratti hojjechuun akka gocha ijootti kaafamaniiru.

Gamaggama kana kan durasan Obbo Ahimad Jibril I/G Jallisii fi naannawa Gammoojjii Qajeelcha Saba Oromoo, obbo Mahammad Abduu Bulchaa duree aanaa Baateefi Obbo Sayid Zeynuu I/G Paartii Badhaadhinaa Damee Baateeti.

Waltajjichi Gaggeessitoota aanaa, gaggeessitoota gandaa, Supparvaayizaroota manneen barnootaa fi abbootii adeemsaa waajjiraalee gidduutti haala dammaqaa taheen adeemsifamuu kan eegale yeroo tahu waltajjiin Asheeta xiinqishiin bareede kuni guyyoota lamaaf itti fufee, dhuma irratti waajjiraalee raawwii bara darbeetiin adda duree tahaniif beekkamtiin ni kennama jedhamee eeggama.

"  አርቆ ማሰብ አልቆ መስራት !!!በባቲ ወረዳ አስተዳደር የ2017 ዓ, ም  የስራ አፈፃፀም ግምገማ ና የ2018 ዓ, ም እቅድ ኦሬንቴሽን መድረክ መካሄድ መጀመሩ ተገለፀ ። በባቲ ወረዳ  ...
27/09/2025

" አርቆ ማሰብ አልቆ መስራት !!!

በባቲ ወረዳ አስተዳደር የ2017 ዓ, ም የስራ አፈፃፀም ግምገማ ና የ2018 ዓ, ም እቅድ ኦሬንቴሽን መድረክ መካሄድ መጀመሩ ተገለፀ ።

በባቲ ወረዳ አስተዳደር "አርቆ ማሰብ አልቆ መስራት " በሚል መሪ ቃል የፓርቲና የመንግስት የ2017 ዓ, ም የስራ አፈፃፀም ግምገማ ና የ2018 ዓ,ም እቅድ ኦሬንቴሽን መድረክ በወረዳው አፈጉባኤ አዳራሽ ተጀምሯል።

በመድረኩ የዞን መስኖና ቆላማ አካባቢ መምሪያ ሃላፊ አቶ አህመድ ጅብሪል የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ መሀመድ አብዱ ና የወረዳው አመራሮች የየጽ/ቤቱ ቡድን መሪዎችና ሌሎች የቀበሌ ባለድርሻ አካላት ተገኝተዋል።

የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ ና የዞን መስኖና ቆላማ አካባቢ መምሪያ ሃላፊ ለተሳታፊዎች የእንኳን ደህና መጣችሁ የመክፈቻ ንግግር በማድረግ መልእክት አስተላልፈዋል።

የ2017 አም የፓርቲና የመንግስት ልማት አፈፃፀምን የሚዳስስ ሰነድ በወረዳው ብልፅግና ፓርቲ አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ ወ/ሮ ሃዋ መሀመድ እና በወረዳው አስተዳደር ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ኡመር አብዱ እንዲቀርብ ተደርጓል።

በቀረቡት የ2017 አም የፓርቲና የመንግስት የአፈፃፀም ሰነዶች ላይ በተሳታፊዎች ለ2ተከታታይ ቀናት ግምገማና ውይይት እንደሚካሄድበት ታውቋል።

Bulchiinsa Saba Oromoo Aanaa Baateetti Waajjirri Aadaafi Turiizimii gamaggama raawwii hojii  waajjirichaa kan bara 2017 ...
26/09/2025

Bulchiinsa Saba Oromoo Aanaa Baateetti Waajjirri Aadaafi Turiizimii gamaggama raawwii hojii waajjirichaa kan bara 2017 fi Karoora bara 2018 irratti gahe qabeessota waliin gaggeesse

Sagantaa kana Itti gaafatamtuun Waajjira aadaa fi turiizimii Aadde Hawwaa Umar sanada gabaabaa dhiheessuun akka ciminaatti: hojjiilee aadaa beeksisuu, hambaalee, beeksisuu, suphuufi afaan sabichaa guddisuu irratti tattaafataa jiran ibsitee jirti.

Gama hanqinaatiin immoo mindaan miseensota garee hawisoo xiqqaachuu, meeshaaleen muziiqaa guuttamuu dhabuufii gaggeessaan sadarkaan jiru dhimma afaaniifi aadaa jajjabeessuuf xiyyeeffannoon godhamu gadi bu'aa tahuu ibsitee jirti.

Saganticha irratti kana argaman itti Gaafatamaan Waajjira Komunikeeshinii aanaa Baatee obbo Ahimad Rattaa" Aadaan kan waajjira tokkoof qofa kennamu miti, hundi keenya irratti hojjechuufi deeggaruu qabna jedheera, itti dabaluun handhuura walloo bakka aadaan irraa burqedha, nus karaa komunikeeshiniin hawaasa keenya dammaqsuun aadaa duri hawaasni garfaaf waayyuu walitti bahee kabajaa ture: Tapha yeroo Arafaa kabajamaa ture bifa feestiivaalaatiin deebisnee ijaaruun aadaa keenyaaf ni dadammaqsina jedhaniiru.

Akkasumas miseensa koree dhaabbataa mana maree kan tahe obbo Nuuruu Abdallaa, "aadaan keenya eenyummaa keenya, kana immoo hojjechuufi agarsiisuuni kan mirkaneessinu waan taheef, waajjira kana waan isa barbaachisu deeggaruuf ni hojjenna kana malees waajjiraalee afaan sabichaatiin hin hojjenne irratti tarkaanfii ni fudhanna jedhaniiru,

Dhuma irratti istaafiin waajjirichaa raawwii hojii bara darbe, godhan keessatti sadarkaa lammaffaa bahuu isaaniitiin galata waliif ibsuun, sagantaa bashannanaatiin seeremoonichi goolabameera.

Fulbaana 16/2018 komunikeeshinii A/Baate

25/09/2025

Address

Bati

Opening Hours

09:00 - 17:00

Telephone

+251335530079

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Kominikeeshinii Mootummaa Aanaa Baateeባቲ ወረዳ መንግስት ኮምዩኒኬሽን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share