
22/06/2025
አሜሪካ የኢራን የኒውክሌር ተቋማትን በቦምብ ደበደበች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥቃቱ በሶስት የኒውክለር ተቋማት ላይ የተፈጸመ ነው ።
በተራሮች መካከል የሚገኝውና ግዙፉ ፎርዶው የኒውክሌር ተቋም ደግሞ ዋነኛው ሰለባ ነው።
የቦንብ ድብደባው በተሳካ ሁኔታ መፈጸሙን የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ አረጋግጠዋል።
ኢራን የሰላም አማራጭ የማትከተል ከሆነ ጥቃቱ ይቀጥላል ሲሉም ትራምፕ ዝተዋል።
አሜሪካ በእስራኤል እና ኢራን ግጭት በሁለት ሳምንት ጊዜ ውስጥ አቋሜን አሳውቃለሁ ካለች ዛሬ ሶስተኛ ቀኗ ነበር።
ፈጣን እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!