MaBizplus

MaBizplus marketing and com Engaged on Marketing conceltancy , Marketing research, training, PR, Ad, event organize.

ግእዝ ባንክ ከአንበሳ ባንክ ጋር እንዲዋሀድ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ሰጠበምስረታ ሂደት ላይ የነበረው ግእዝ ባንክ አክሲዮን ማኅበር፣ ከአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ጋር እንዲዋሃድ የኢትዮጵያ ብሔ...
31/08/2025

ግእዝ ባንክ ከአንበሳ ባንክ ጋር እንዲዋሀድ ብሔራዊ ባንክ ፈቃድ ሰጠ

በምስረታ ሂደት ላይ የነበረው ግእዝ ባንክ አክሲዮን ማኅበር፣ ከአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ጋር እንዲዋሃድ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ነሐሴ 19 ቀን 2017 ዓ.ም. ፈቃድ መስጠቱ ተጠቁሟል።

ይህ ውሳኔ የተሰጠው የአንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የአክሲዮን ማኅበር አባላት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት መሆኑን ባንኩ አስታውቋል።

በውህደቱ ምክንያት የግእዝ ባንክ መስራች አባላት በፈቃደኝነት ወደ አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ ቤተሰብ እንዲቀላቀሉ ዕድል ተሰጥቷቸዋል።

ባንኮቹ በሰጡት መግለጫ፣ ውህደቱ የአክሲዮን ባለቤቶችን እሴቶችና እምነቶች የሚያሳይ ነው ብለዋል፡፡

በተጨማሪም፤ ይህ ውህደት አዳዲስ እድሎችን ከመፍጠር በተጨማሪ፣ ለደንበኞች የሚሰጡትን የፋይናንስ አገልግሎቶች ተደራሽነትና ጥራት እንደሚያሳድግ ያላቸውን እምነት ገልጸዋል።

-Capital-

Address

Sudan Street
Debra Markos

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when MaBizplus posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to MaBizplus:

Share