26/10/2025
የሹመት መረጃ ፤
የአብክመ ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ አረጋ ከበደ ከጥቅምት 15/2018 ዓ.ም ጀምሮ ለተለያዩ የክልል ተቋማት አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል ።
ሹመት የተሰጣቸው አመራሮች የአመራር ብቃት፣ የስራ ልምድ፣ የትምህርት ዝግጅት እና ስነ ምግባራቸውን መሰረት በማድረግ ነው።
በዚህም መሰረት :-
1. ዶ/ር አማኑኤል ፈረደ ፡ በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የአስተዳደር ክላስተር አስተባባሪ
2. አቶ ደረጀ ማንደፍሮ ዳመነ፡ የግብርና ቢሮ ኃላፊ
3. አቶ ጥላሁን ወርቅነህ ተክሌ፡ የትምህርት ቢሮ ኃላፊ
4. አቶ አታላይ ጥላሁን፡ የገንዘብ ቢሮ ኃላፊ
5. ዶ/ር ዳኝነት ፈንታ መኮነን፡ የውሃና ኢነርጂ ቢሮ ኃላፊ
6. ዶ/ር ጋሻው ሙጨ ፡ እንስሳትና ዓሳ ሀብት ልማት ቢሮ ኃላፊ
7. ዶ/ር ሞላ መልካሙ፡ የከተማና መሰረተ ልማት ቢሮ ኃላፊ
8. ዶ/ር መንገሻ ፈንታው፡ የገቢዎች ቢሮ ኃላፊ
9. አቶ አባይ መንግስቴ፡ የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ
10. አቶ አሰፋ ሲሳይ ተሾመ፡ የኮንስትራክሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር
11. ዶ/ር ማተቤ ታፈረ፡ የአማራ ስቴት ዩኒቨርስቲ ፕሬዚዳንት
12. አቶ እሱባለው መሰለ ፀጋየ፡ የአማራ ስቴት ዩኒቨርስቲ ምክትል ፕሬዚዳንት
13. አቶ እርዚቅ ኢሳ፡ በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የርዕሰ መስተዳደር ህዝብ ግንኙነት አማካሪ
14. አቶ ይትባረክ አወቀ፡ በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የርዕሰ መስተዳድሩ ልዩ አማካሪ
15. ዶ/ር ዘላለም ልጃለም፡ በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የርዕሰ መስተዳደሩ ፀጥታ ጉዳዮች አማካሪ
16. ዶ/ር ፈንታየ ጥበቡ፡ በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የርዕሰ መስተዳድሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ
17. ዶ/ር ወልደትንሳኤ መኮነን ፈለቀ፡ በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የአብክመ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ አማካሪ
18. ዶ/ር ሰይድ እሸቴ፡ በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የመሬት ቢሮ አማካሪ
19. አቶ አብይ አበባው ተስፋሁን፡ በቢሮ ኃላፊ ደረጃ የርዕሰ መስተዳድሩ ስትራቴጂክ ዘርፍ አማካሪ
20. ዶ/ር ምትኩ አለማየሁ፡ የፕላን ኢንስቲቲዩት ዋና ዳይሬክተር
21. አቶ ወርቁ ያየህ፡ የህብረተሰብ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ
22. አቶ አዲስ በየነ፡ የባህል፣ ኪነ ጥበብና ዝክረ ታሪክ ጽ/ቤት ኃላፊ
23. አቶ አየልኝ መሳፍንት፡ የግብርና ቢሮ መስኖ ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
24. ወ/ሮ መሰሉ ብርሃኑ ካሳው፡ የግብርና ቢሮ ተፈጥሮ ሀብት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
25. ወ/ሮ እታገኝ አደመ ገላው፡ የግብርና ቢሮ ምግብ ዋስትና ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
26. አቶ ዘውዱ ማለደ፡ የመንገድ፣ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
27. አቶ ጋሻው ተቀባ፡ የባህል፣ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ የስፖርት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
28. አቶ ዘላለም አረጋ ፡ የሴ/ህ/ወጣቶች ቢሮ ወጣት ዘርፍ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
29. አቶ ነጋ ይስማው፡ እንስሳትና ዓሳ ሀብት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
30. ዶ/ር ለዓለም ጥላሁን ፡ የፕላንና ልማት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
31. ወ/ሮ ስመኝ ዋሴ፡ የስራና ክህሎት ቢሮ ምክትል ቢሮ ኃላፊ
32. አቶ ጋሻው እሸቱ፡ በምክትል ቢሮ ኃላፊ ደረጃ የርዕሰ መስተዳደሩ ህዝብ ግንኙነት ረዳት አማካሪ
33. ዶ/ር ተስፋሁን ተናኘ ፈሩህ፡ የፕላን ኢንስቲቲዩት ምክትል ዳይሬክተር
34. አቶ ገ/ማርያም ይርጋ፡ የባህል፣ ኪነ ጥበብ እና ዝክረ ታሪክ ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ
35. ወ/ሮ የሺ ካሴ፡ የባህል፣ ኪነ ጥበብና ዝክረ ታሪክ ጽ/ቤት ምክትል ኃላፊ በመሆን ሹመት ተሰጥተዋል ።