Ethio media network

Ethio media network Ethiopia media network

20/08/2025

አዲስ አበባ ነሐሴ 14 ቀን 2017 ዓ.ም
የፌደራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ማሳሰቢያ!...
***
የተፈቀደው አዲሱ የደመወዝ ስኬል ይሄን ይመስላል የሚሉ ሃሰተኛ መረጃዎች በሶሻል ሚዲያ እየተለጠፉ ይገኛል።

እነዚህን የመንግስት ሰራተኞች የደመወዝ ስኬል በሚል በአንዳንድ በማህበራዊ ሚዲያዎች አሁን ላይ የሚናፈሱ አሳሳች መረጃዎች ሀሰተኛ መሆናቸውን ኮሚሽኑ ይገልፃል።

በሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን አማካይነት ብቻ የሚለቀቁ መረጃዎች በመንግስትና በተቋሙ የሚተገበሩ መረጃዎች መሆኑን መገንዘብ ጥሩ ነው።
የፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ

23/05/2025
አሜሪካ “ #የኢትዮጵያ መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚያካሂደውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” ስትል ጠየቀችበኢትዮጵያ  #የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 201...
23/05/2025

አሜሪካ “ #የኢትዮጵያ መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚያካሂደውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” ስትል ጠየቀች

በኢትዮጵያ #የአሜሪካን አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ዛሬ ግንቦት 15 ቀን 2017 ዓ.ም ባስተላለፉት መልዕክት “የፌደሬል መንግስት በዜጎቹ ላይ የሚፈጽመውን የድሮን ጥቃት በአስቸኳይ እንዲያቆም” ጠየቁ፤ በሀገሪቱ ላሉ ችግሮችም የመፍትሔ ያብጅ ብለዋል።

አምባሳደሩ በመልዕክታቸው “ኢትዮጵያ ተጨማሪ የግጭት አመት እያሳለፈች መሆኗን” በማስታወስ፣ “ግጭቶቹ በሁሉም ኢትዮጵያውያን ላይ የሚያሳድረውን ተጽእኖ ማሰላሰል ወሳኝ ነው” ብለዋል።

“ለኢትዮጵያ የእርስ በርስ ግጭቶች ዘላቂ መፍትሄዎችን ለማምጣት ለህዝቦቿ ቅድሚያ ትኩረት መስጠት ያሻል” ያሉት አምባሳደሩ “የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቤታቸው እንዲመለሱ በማድረግ፣ ህጻናት ትምህርታቸውን እንዲከታተሉና የጤና አገልግሎት እንዲያገኙ በማድረግ እንዲሁም የትጥቅ ትግል አካል ተደርጎ በመተግበር ላይ የሚገኘውን ህገ ወጥ አሰራሮች ሊወገዱ ይገባል” ሲሉ አስታውቀዋል።

“ዩናይትድ ስቴትስ የ #ፋኖ ሃይሎች ተጨባጭ እና ሰላማዊ ግብ ያላቸው ጉዳዮችን የእንዲያቀርቡ ትጠይቃለች” ያሉት አምባሳደሩ “በ #ኦሮሚያ የሚካሄደውን ጦርነት ለማስቆም የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት (ኦነሰ) የተጀመረውን ድርድር እንዲያስቀጥል” አሳስበዋል።

“ሰላም እና መረጋጋትን ለማስፈን መጣር ያለብን ግዜ አሁን ነው” ሲሉም መዕክታቸውነ ቋጭተዋል።

================
Addis Standard Amharic

solve the question
13/04/2025

solve the question

26/03/2025
01/02/2025
24/01/2025
16/01/2025

ለፌደራል መንግስት ቁጥር 1 ጥላቱ የኦሮሙማው መንግስት ነው::b/c
አሁን ላለንበት ፍጅት መነሻ ነዋዋ‼️

Address

South Wollo
Dessie

Telephone

+251922884259

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio media network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ethio media network:

Share