Kembata TV

Kembata TV "በሁሉም፤ ከሁሉም ተመራጭ!!"

 የስካይ የመንገድ ሥራ ተቋራጭ ማኅበር ዋና ሥራ አስጂያጅ አቶ ነጅበል መሀመድ ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 10,777 ብር አበርክተዋል። ሁላችንም ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሒሳ...
16/07/2025


የስካይ የመንገድ ሥራ ተቋራጭ ማኅበር ዋና ሥራ አስጂያጅ አቶ ነጅበል መሀመድ ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 10,777 ብር አበርክተዋል።

ሁላችንም ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች የድርሻችንን እያበረከትን ታሪክ እንሥራ፤ እናኑር ዐሻራ!!

• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000702856292
SWIFT code: CBETETAA
• አዋሽ ባንክ - 013201588434000
SWIFT code: AWINETAA
• ዳሽን ባንክ - 5351865591021
SWIFT code: DASHETAA

------------------
በተጨማሪም

በቴሌግራም: https://t.me/KembataTelevision

በፌስቡክ: https://www.facebook.com/share/161AHqus1c/

በዩቱብ: https://youtube.com/?si=8XWuS98JRIlvDDrgg
ይከታተሉን።

 የአንጋጫ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ማርቆስ ማሞ ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 6,800 ብር አበርክተዋል። ሁላችንም ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች የድርሻችንን ...
16/07/2025


የአንጋጫ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ማርቆስ ማሞ ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 6,800 ብር አበርክተዋል።

ሁላችንም ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች የድርሻችንን እያበረከትን ታሪክ እንሥራ፤ እናኑር ዐሻራ!!

• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000702856292
SWIFT code: CBETETAA
• አዋሽ ባንክ - 013201588434000
SWIFT code: AWINETAA
• ዳሽን ባንክ - 5351865591021
SWIFT code: DASHETAA

------------------
በተጨማሪም

በቴሌግራም: https://t.me/KembataTelevision

በፌስቡክ: https://www.facebook.com/share/161AHqus1c/

በዩቱብ: https://youtube.com/?si=8XWuS98JRIlvDDrgg
ይከታተሉን።

የአንጋጫ ወረዳ አስተዳደር አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት እና መላው አመራሮች በግላቸው ካደረጉት የገንዘብ መዋጮ በተጨማሪ በዛሬው ዕለት ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 57,777.70 ...
16/07/2025

የአንጋጫ ወረዳ አስተዳደር አስተባባሪ ኮሚቴ አባላት እና መላው አመራሮች በግላቸው ካደረጉት የገንዘብ መዋጮ በተጨማሪ በዛሬው ዕለት ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 57,777.70 ብር አበርክተዋል።

በአንጋጫ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ክቡር አቶ ማርቆስ ማሞ የተመራ የወረዳው አመራሮች በሀምበሪቾ 777 የቱሪስት መስኅብ ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት እየተሳተፉ ያሉ ሠራተኞችን ስፍራው ድረስ በመገኘት አበረታተዋል።

የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ማርቆስ ማሞ እንዳሉት የአንጋጫ ወረዳ አመራሮች በሀምበሪቾ 777 የቱሪስት መስኅብ ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክትን እንደ መዋቅር ቀዳሚ በመሆን በሥራው እየተሳተፉ ያሉ አካላት ለማበረታታ መምጣታቸውን ገልፀው አመራሩ በግሉ ካደረገው የገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ በዛሬው ዕለት ብቻ 57,777.70 ብር ማበርከታቸውንም ተናግረዋል።

የአንጋጫ ወረዳ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት

------------------
በተጨማሪም

በቴሌግራም: https://t.me/KembataTelevision

በፌስቡክ: https://www.facebook.com/share/161AHqus1c/

በዩቱብ: https://youtube.com/?si=8XWuS98JRIlvDDrgg
ይከታተሉን።

 የአዲሎ ዙሪያ ወረዳ ዋና የመንግሥት ተጠሪ አቶ ታደገ ደስታ ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 5,777 ብር አበርክተዋል። ሁላችንም ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች የድርሻች...
16/07/2025


የአዲሎ ዙሪያ ወረዳ ዋና የመንግሥት ተጠሪ አቶ ታደገ ደስታ ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 5,777 ብር አበርክተዋል።

ሁላችንም ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች የድርሻችንን እያበረከትን ታሪክ እንሥራ፤ እናኑር ዐሻራ!!

• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000702856292
SWIFT code: CBETETAA
• አዋሽ ባንክ - 013201588434000
SWIFT code: AWINETAA
• ዳሽን ባንክ - 5351865591021
SWIFT code: DASHETAA

------------------
በተጨማሪም

በቴሌግራም: https://t.me/KembataTelevision

በፌስቡክ: https://www.facebook.com/share/161AHqus1c/

በዩቱብ: https://youtube.com/?si=8XWuS98JRIlvDDrgg
ይከታተሉን።

ርዕሰ መስተዳድር  እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮን የሥራ ዘርፎች ሪፎርም  ለማድረግ በቀረቡ ጥናቶች ላይ ከቢሮው አመራሮች ጋር እየተወያዩ ነው።የማዕከላዊ ኢትዮጵ...
16/07/2025

ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮን የሥራ ዘርፎች ሪፎርም ለማድረግ በቀረቡ ጥናቶች ላይ ከቢሮው አመራሮች ጋር እየተወያዩ ነው።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ቢሮን የሥራ ዘርፎች ሪፎርም ለማድረግ በቀረቡ ጥናቶች ላይ ከቢሮው አመራሮች ጋር እየተወያዩ ይገኛል።

ጥናቶቹ ከተሞችንና ከተሜነትን በዘመነ መንገድ በመምራት፣ የልማትና የመልካም አስተዳደር እንቅስቃሴዎችን በማሳለጥ የኅብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማሻሻል የሚያስችሉ ስለመሆናቸው ተገልጿል።

ጥናቶቹ በከተሞች የፈርጅ ሽግግሮችን፣ በከተማ ተቋማዊ አደረጃጃትና አሠራሮች ማሻሻያዎችን እና በከተሞች ከመሬት ጋር የተያያዙ ሕገ-ወጥነቶችን በመከላከል ዙሪያ ያተኮሩ ሲሆን ሰነዶቹ ቀርበው ውይይት እየተካሄደ ስለመሆኑ የክልሉ መንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ዘግቧል።

 አቶ ክብሩ ግርማ ከደቡብ አፍሪካ ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 50ሺ ብር አበርክተዋል። ሁላችንም ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች የድርሻችንን እያበረከትን ታሪክ እንሥራ...
16/07/2025


አቶ ክብሩ ግርማ ከደቡብ አፍሪካ ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 50ሺ ብር አበርክተዋል።

ሁላችንም ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች የድርሻችንን እያበረከትን ታሪክ እንሥራ፤ እናኑር ዐሻራ!!

• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000702856292
SWIFT code: CBETETAA
• አዋሽ ባንክ - 013201588434000
SWIFT code: AWINETAA
• ዳሽን ባንክ - 5351865591021
SWIFT code: DASHETAA

------------------
በተጨማሪም

በቴሌግራም: https://t.me/KembataTelevision

በፌስቡክ: https://www.facebook.com/share/161AHqus1c/

በዩቱብ: https://youtube.com/?si=8XWuS98JRIlvDDrgg
ይከታተሉን።

የምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ መልዕክት፥የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክልት ርዕሰ መስተዳድር፣ የማኅበራዊ ክስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ 12ኛ ክፍል ሀገር ...
15/07/2025

የምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ መልዕክት፥

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክልት ርዕሰ መስተዳድር፣ የማኅበራዊ ክስተር አስተባባሪና የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ አንተነህ ፈቃዱ 12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በሠላም መጠናቀቁን ተከትሎ የምስጋና መልዕክት አስተላልፈዋል።

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ/ም ሲሰጥ መቆየቱ ይታወቃል።
በወረቀት የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች 1ኛ ዙር እና የማህበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች 2ኛ ዙር ተፈትነዋል፡፡

ክልሉ ውስጥ ባሉ ሦስቱ ዩኒቨርሲቲዎች፣ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጆች፣ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች በዘጠኝ ማዕከላት በኮምፒውተር የተፈጥሮ ሳይንስ ተማሪዎች በሁለት ዙር እንዲሁም የማኅበራዊ ሳይንስ ተማሪዎች በሁለት ዙር ተፈትነዋል፡፡

የዘመኑ ሀገር አቀፍ ፈተና በሠላም የተጠናቀቀ ሲሆን ኦንላይን የተፈተኑ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ከክልላችን አጠቃላይ ተማሪዎች 19 በመቶ ናቸው፡፡ ከአምናው አንጻር በኦንላይን የተፈተኑ ተማሪዎች ቁጥር በከፍተኛ መጠን ጨምሯል፡፡
የሀገር አቀፍ ፈተናው በስኬት እንዲጠናቀቅ የባለድርሻ አካላት አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነበር፡፡ በተለይም የሦስቱ ዩኒቨርሲቲዎች ፕሬዝዳንቶች፣ የሥራ ኃላፊዎች እና ሠራተኞች ሌትተቀን በመሥራት በትጋት ላበረከታችሁት የላቀ አስተዋጽኦ ምስጋናዬን በራሴና በክልሉ ትምህርት ቢሮ ስም አቀርባለሁ።

የክልላችን ፕሬዝዳንት ሀገር አቀፍ ፈተና በማስጀመር እና ተማሪዎችን በማነሳሳት አርአያ የሆነ ተግባር በመፈጻማቸው የላቀ ምስጋና ይገባቸዋል።

ከክልል እስከ ወረዳ እና ከተማ አስተዳደደር ያሉ የሠላምና ጸጥታ፣ የፖሊስ፣ የትራንስፖርትና መንገድ ልማት፣ የንግድና ገበያ ልማት አመራሮችና ባለሙያዎች ለፈተናው ስኬት አስተዋጾአችሁ ከፍተኛ በመሆኑ ላቅ ያለ ምስጋና ይገባችኋል።
የኤሌክትሪክ አቅርቦት አስተማማኝ እንዲሆን በክልላችን ፕሬዝዳንት ልዩ አማካሪ የተመራው እና የኤሌክትሪክ አገልግሎት ከፍተኛ ኃላፊዎችን ያካተተውን ቡድን እንዲሁም የኤሌክትሪክ ባለሙያዎችን እጅግ እናመሰግናለን።

በተመሳሳይ የኢትዮ ቴሌኮም በኦላይን ለተሰጠው ፈተና ፈጣን ኔትዎርክ በማቅረብ ላበረከተው አስተዋጽኦ ምስጋና እናቀርባለን።
ከትምህርት ቢሮ እስከ ትምህርት ጽ/ቤት ያሉ ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች እንዲሁም 2ኛ ደረጃ ትምርህት ቤት አመራሮችና መምህራን ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ፈተና ድረስ ለወራት በትጋት ላበረከታችሁት አስተዋጽኦ ክብር እና ምስጋና ይገባችኋል።

የዞን፣ ልዩ ወረዳ እና ወረዳ ዋና አስተዳዳሪዎች እና አመራሮች ለሰጡት አመራር እጅግ እናመሰግናለን።

ሀገር አቀፍ እና ክልላዊ የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ተቋማት ተከታታይነት ያለው መረጃና መልዕክት በማሰራጨት ፈተናው በስኬት እንዲጠናቀቅ ለነበራችሁ የጎላ ሚና ምስጋና ይገባችኋል።

በመጨረሻም የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች መልካም ውጤት እንዲሆንላቸው እንመኛለን።

ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ/ም

Central Ethiopia Region Bureau of Education-ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ትምህርት ቢሮ

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገነቡ የመስኖ ተቋማት በግብርና ሚኒስቴር የተቀመጠውን የጥራት ደረጃ እንዲያሟሉ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ።የክልሉ ግብርና ቢሮ በተሳትፎዊ ግብርና እ...
15/07/2025

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የሚገነቡ የመስኖ ተቋማት በግብርና ሚኒስቴር የተቀመጠውን የጥራት ደረጃ እንዲያሟሉ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ።

የክልሉ ግብርና ቢሮ በተሳትፎዊ ግብርና እና የአየር ንብረት ሽግግር ፕሮግራም አስተባባሪነት ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን በሁለት የመስኖ ተቋማት ላይ የቀረበውን የጥናት ሰነድ ገምግሟል።

የግምገማው ዋና ትኩረትም የፕሮጀክቶቹ ቴክኒካዊ ብቃት እና የማኅበረሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሆነ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ግብርና ቢሮ የተሳትፏዊ ግብርና እና የአየር ንብረት ሽግግር ፕሮግራም ሥራ አስኪያጅ አቶ ምራ መሐመድ አስረድተዋል።

የጥናቱ ዓላማ ሊያጋጥሙ የሚችሉ ችግሮችን በመቀነስ የተሻለ አፈጻጸም ማስመዝገብ መሆኑንም ጠቁመዋል።

ሁለቱ የመስኖ ተቋማት በክልሉ በሀዲያ ዞን ምዕራብ ባደዋቾ ወረዳ እና በከምባታ ዞን ቃጫ ቢራ ወረዳ እንደሚገነቡም ሥራ አስኪያጁ ተናግረዋል።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመስኖ ተቋማት ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ሙጉሮ በበኩላቸው ተቋማቱ ሲገነቡ የሚኖራቸውን ከፍተኛ ጠቀሜታ አስረድተዋል።

ጥናቱ የተዘጋጀው በክልሉ ግብርና ቢሮ እና በመስኖ ልማትና ተቋማት አስተዳደር ኤጀንሲ መካከል በተደረገው ስምምነት መሠረት በኤጀንሲው ከፍተኛ ባለሙያዎች መሆኑ ተጠቅሷል።

በሀዲያ እና በከምባታ ዞኖች የሚገነቡት እነዚህ ሁለት የመስኖ ተቋማት ከ170 ሔክታር በላይ መሬት በማልማት በዘርፉ ተጨባጭ ለውጥ ያስገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል።

በውይይት መድረኩ በግብርና ሚኒስቴር የአነስተኛ መስኖ የሥራ መሪ ኤሊያስ አወል፣ የተሳትፋዊ ግብርናና የአየር ንብረት ሽግግር ፕሮግራም ብሔራዊ ማናጀር አቶ ኑረዲን አሳሮን ጨምሮ መሐንዲሶች፣ የአካባቢ ጥበቃ ባለሙያዎች፣ የአግሪቢዝነስ እና የአግሮኖሚ ባለሙያዎች፣ የውኃ መሐንዲሶች እንዲሁም ከክልሉ የተውጣጡ የተለያዩ ባለድርሻ አካላት ተገኝተው በዕቅዱ ላይ ሰፊ ውይይት የተደረገ ሲሆን ግምገማው በነገው ዕለት እንደሚቀጥልም ተመላክቷል።

Central Ethiopia Region Bureau of Agriculture

ኢቢሲ የክልሉን ፀጋዎች ለተቀረው አለም በማስተዋወቅ ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር ) የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክ...
15/07/2025

ኢቢሲ የክልሉን ፀጋዎች ለተቀረው አለም በማስተዋወቅ ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል - ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )

የኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት ርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት በጋራ መሥራት የሚያስችላቸውን የሁለትዮሽ መግባቢያ የውል ስምምነት ተፈራረሙ።

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር )በዚሁ ጊዜ እንደገለጹት ኢቢሲ የክልሉን ፀጋዎች ለተቀረው አለም በማስተዋወቅ ረገድ የጎላ ሚና ይኖረዋል።

የብዝኅነት ማሳያ የሆነው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሲመሠረት በርካታ ፈተናዎችን በጽናት ተሻግሮ ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ ኢቢሲ የሕዝቦችን አንድነት እና ትስስር ማጠናከር የሚያስችል ዘገባ እንዲሠራ መልካም አጋጣሚ ይፈጥራል በማለት አብራርተዋል።

ኢቢሲ በአጭር ጊዜ እራሱን በቴክኖሎጂ አበልፅጎ የመረጃ ምንጭ እየሆነ ነው ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ የሚዲያ አድማሱን በክልሎች ማስፋቱ ሊበረታታ ይገባል ብለዋል።

የኢቢሲ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ታደሰ በበኩላቸው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከተመሠረተ አጭር ጊዜ ቢሆንም እያከናወናቸው ያላቸው የልማት ሥራዎች ውጤታማ ናቸው ብለዋል።

ክልሉ በለውጥ ጎዳና ላይ ነው ያሉት አቶ ጌትነት ያጋጠሙትን ችግሮች እየፈታ በአመራር ቁርጠኝነት የህዝብ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥ ላይ ትኩረት አድርጓል ብለዋል።

ኢቢሲ በክልሎች እያስገነባቸው ያሉትን ስቱዲዮዎች በማጠናቀቅ የቴክኖሎጂ ግብአት በማሟላት የመረጃ ተደራሽነቱን እያሰፋ ይሄዳል ብለዋል።

የሆሳዕና ስቱዲዮ በአጭር ጊዜ ውስጥ ሥራ እንዲጀምር በትኩረት ይሠራል ሲሉም አቶ ጌትነት አስታውቀዋል።

Central Ethiopia Regional Government Communication Affairs bureau

 የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ዋና የመንግሥት ተጠሪ አቶ አድማሱ ወልዴ ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 4,777 ብር አበርክተዋል። ሁላችንም ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች ...
15/07/2025


የሺንሽቾ ከተማ አስተዳደር ዋና የመንግሥት ተጠሪ አቶ አድማሱ ወልዴ ለሀምበሪቾ 777 ተጨማሪ ሥራዎች ፕሮጀክት 4,777 ብር አበርክተዋል።

ሁላችንም ከታች በተጠቀሱት የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች የድርሻችንን እያበረከትን ታሪክ እንሥራ፤ እናኑር ዐሻራ!!

• የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ - 1000702856292
SWIFT code: CBETETAA
• አዋሽ ባንክ - 013201588434000
SWIFT code: AWINETAA
• ዳሽን ባንክ - 5351865591021
SWIFT code: DASHETAA

------------------
በተጨማሪም

በቴሌግራም: https://t.me/KembataTelevision

በፌስቡክ: https://www.facebook.com/share/161AHqus1c/

በዩቱብ: https://youtube.com/?si=8XWuS98JRIlvDDrgg
ይከታተሉን።

Address


Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Kembata TV posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share