09/04/2026
ዝምታችን ይብቃ
መስማት የተሳናቸው ሴቶች እርዳታ ለመጠየቅ መጮህ ስለማይችሉ ደፋሪዎች ይህንን ድክመት እንደ ምቹ አጋጣሚ ስንቶቹ ይጠቀሙበታል?!
በደል ሲደርስባቸው ለፖሊስ ወይም ለቤተሰብ በዝርዝር ለማስረዳት የምልክት ቋንቋ አስተርጓሚ በመታጣቱ እውነቱ ተቀብሮ ስንቶቹ ይቀራል?!
የሚመለከታቸው አካላት ይህንን አሳሳቢ ጉዳይ ተገንዝበው ጥብቅና አስቸኳይ እርምጃ እንዲወስዱ በ5 ሚሊዮን መስማት የተሳናቸው ወገኖቻችን ስም አደራ እንላለን።
ፍትህ ለመኪያ እና መሰሎቿ!!