22/10/2025
**እጁ በደም የተጨማለቀው የሻቢያ ቅጥረኛ**
ጃዋር መሓመድ በመጣበት መገድ ሁሉ የንጹሃንን ደ*ም እያፈሰሰ ለዘመናት የብዙ ምስኪን ኢትዮጵያዊያን ደ*ም እንደ መሰዋትነት በማቅረብ ከጥንት ጀምሮ ከታሪካዊ ጠላቶች ጋር ሲሰራ የኖር እና አሁንም እየሰራ ያለ ሰው ነው።
እታገልለታለሁ የሚለውን የኦሮሞ ማህበረሰብ ለሊት ከኋላ ሆኖ እያስወጋ ቀን ቀን ደግሞ አይኑን በጨው ታጥቦ የኦሮሞ ታጋይ ነኝ በማለት ኦሮሞን ሲያዋርድ ይውላ።
ጃዋር መሓመድ የሻቢያ ቅጥረኛ መሆኑን ሁሉም ሊረዳው ይገባል ከየትኛው ጎራ ተሰልፎ ሀገርን ለመበጥበጥ እየሰራ እንደሆን በግልጽ የሚታይ ሁኔታ ነው።