ኪቢሽ - KMC

ኪቢሽ - KMC ለአሁናዊ ፈጣን መረጃዎች የኢትዮጵያውያን ታማኝ ምንጭ ነን !!

አሜሪካ ሰኞ ዕለት በየመን ሰአዳ በተሰኘው የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ላይ በፈፀመችው የአየር ድብደባ የአፍሪካውያን ስደተኛ ሟቾች ቁጥር ከመቶ እያለፈ መሆኑ ተሰምቷል። በቁጥር የበዙት ቁስለኞች...
29/04/2025

አሜሪካ ሰኞ ዕለት በየመን ሰአዳ በተሰኘው የስደተኞች መጠለያ ጣቢያ ላይ በፈፀመችው የአየር ድብደባ የአፍሪካውያን ስደተኛ ሟቾች ቁጥር ከመቶ እያለፈ መሆኑ ተሰምቷል። በቁጥር የበዙት ቁስለኞች ደግሞ ህክምና ላይ ናቸው።

ከነዚህ ውስጥ 22 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን በጥቃቱ መሞ ታ ቸውን እና ከ47 በላይ የሆኑት ደግሞ መቁሰላቸው ተረጋግጧል።

እስካሁን የኢትዮጵያ መንግስት ጉዳዩን በተመለከተ ያለው ነገር የለም። ነፍስ ይማር እያልን መክረም ስራችን ሆኗል።

Address

Hawassa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ኪቢሽ - KMC posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to ኪቢሽ - KMC:

Share