
25/07/2025
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀዲያ ዞን "ከመስፈንጠር ከፍታ፤ ወደ ላቀ እምርታ"-በሚል መሪ ሀሳብ የ2017 ዓ.ም አፈጻጸም ግምገማና የአመራር ማጠቃለያ ምዘና መድረክ በመካሄድ ላይ ነው።
ሆሳዕና፡ ሐምሌ 18/2017 ዓ.ም በሀዲያ ዞን "ከመስፈንጠር ከፍታ፤ ወደ ላቀ እምርታ" - በሚል መሪ ቃል የ2017 ዓ.ም አፈጻጸም ግምገማና የአመራር ማጠቃለያ ምዘና መድረክ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
አመራሩ የአስተሳሰብና የተግባር አንድነትን በመጠበቅ የ2017 ዓ.ም አፈጻጸም ግምገማና የአመራር ማጠቃለያ ምዘና መድረክ በመካሄድ ላይ ሲሆን፤
በመድረኩም የሀዲያ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ማቴዎስ አኒዮ፣ የሀዲያ ዞን የመንግስት ዋና ተጠሪና የዞኑ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ሽጉጤ፣ የዞኑ አስተባባሪዎች፣ የዞኑ አመራር ፑል አባላት፣ የየመዋቅሩ አስተባባሪዎች እየተሳተፉ ይገኛል።
በሰለሞን ወልዴ