Melaku Abraham

Melaku Abraham ወድ ኦርቶዶክሳውያን ወደ ቴሌግራማችን ተቀላቀሉ።
መንፈሳዊ ወንድማማችነትን እናሳድግ

አልዋሻም ነው የምትሉኝ?👇👇👇Here are some of the weakest currencies in the world in 2025, based on their value compared to the US ...
14/05/2025

አልዋሻም ነው የምትሉኝ?
👇👇👇
Here are some of the weakest currencies in the world in 2025, based on their value compared to the US dollar. These currencies have high exchange rates, meaning it takes a lot of their units to equal 1 USD.

1. Iranian Rial (IRR) – Over 400,000 IRR equals 1 USD. Affected by international sanctions and inflation.

2. Vietnamese D**g (VND) – Around 25,000 VND equals 1 USD. High denomination but stable internally.

3. Sierra Leonean Leone (SLL) – Over 20,000 SLL equals 1 USD. Economic instability and inflation.

4. Lao Kip (LAK) – Around 20,000 LAK equals 1 USD. Weak due to low foreign reserves and inflation.

5. Indonesian Rupiah (IDR) – Around 16,000 IDR equals 1 USD. Affected by historical inflation.

6. Uzbekistani Som (UZS) – Over 12,000 UZS equals 1 USD. Devaluation and inflation have weakened it.

7. Guinean Franc (GNF) – Over 8,500 GNF equals 1 USD. Weak due to economic challenges.

8. Paraguayan Guarani (PYG) – Around 7,300 PYG equals 1 USD. Low value but relatively stable.

9. Congolese Franc (CDF) – Around 2,700 CDF equals 1 USD. Affected by instability and weak economy.

10. Ugandan Shilling (UGX) – Around 3,800 UGX equals 1 USD. Moderate inflation and reliance on agriculture.

“ ቤተ ክርስቲያን ሀኪም ቤት እንጂ ፍርድ ቤት አይደለችም” ስለዚህ:-ነፍሰ ገዳ ዪም፤አመንዝ ራውም፤ዘፋኙም ፤ቀማኛውም ፤ወታደሩም ፤ካህኑም ፤ሹመኛውም ፤ ጻድቁም ፤ኃጥኡምሁሉንም በህይወት እያ...
14/05/2025

“ ቤተ ክርስቲያን ሀኪም ቤት እንጂ ፍርድ ቤት አይደለችም”
ስለዚህ:-
ነፍሰ ገዳ ዪም፤
አመንዝ ራውም፤
ዘፋኙም ፤
ቀማኛውም ፤
ወታደሩም ፤
ካህኑም ፤
ሹመኛውም ፤
ጻድቁም ፤
ኃጥኡም
ሁሉንም በህይወት እያሉ ወደ ቤቷ ትጠራለች ሲሞ ቱ መደ አፅማቸውን ተቀብላ ታሳርፋለች አስከትላም
“ አዕርፍ እግዚኦ ነፍሰ…..እገሌ ”
“ አቤቱ የእገሌን ነፍስ አሳርፍ “
ብላ ትጸልያለች።

ለምን ቢባል የእርሷ ድርሻ መጸለይ

ማጽደቅና መኵነን የእግዚአብሔር ድርሻ ነውና🥰

08/05/2025

ሦስት ነገሮች ያስደንቁኛል፦ "አባቱ የማይቀድመው ልጅ ፤ እናቱን የፈጠረ ልጅ ፤ የፈጠራትን የወለደች እናት”

ራሱን ለጠቆመ 1ሺ ዶላር ይከፈለዋል የትራምፕ አስተዳደር ወደ ትውልድ አገራቸው ለሚመለሱ ለእያንዳንዱ ሰነድ አልባ ስደተኞች ለጉዞ የሚሆን 1,000 ዶላር እንደሚሰጥ ተናግሯል ። የሀገር ውስጥ...
05/05/2025

ራሱን ለጠቆመ 1ሺ ዶላር ይከፈለዋል

የትራምፕ አስተዳደር ወደ ትውልድ አገራቸው ለሚመለሱ ለእያንዳንዱ ሰነድ አልባ ስደተኞች ለጉዞ የሚሆን 1,000 ዶላር እንደሚሰጥ ተናግሯል ።

የሀገር ውስጥ ደህንነት ፀሐፊ ክሪስቲ ኖም እዚህ በህገ ወጥ መንገድ ከሆናችሁ እራስን ማፈናቀል ምርጡ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ብዙ ወጪ ቆጣቢ መንገድ ነው ሲሉ ተናግረዋል ።

በፈቃዳቸው ለሚባረሩ ሰዎች የሚሰጠው 1000$ አበል እና የአየር ትራንስፖርት ዋጋ በግዴታ ከምናባርረው ዋጋ ያነሰ ነው ብሏል ኤጀንሲው። ህጋዊ ሰነድ የሌለውን ሰው በቁጥጥር ስር የማዋል እና የማስወጣት አማካይ ወጪው በአሁኑ ጊዜ 17,000 ዶላር ነው ብለዋል
..
ስለዚህ አያዋጣንም ራሳችሁን ጠቁሙ 1000ሺ ዶላር እንሰጣለን ብለዋል

ምን አላችሁ ?
05/05/2025

ምን አላችሁ ?

እሑድ፡ ዳግም ትንሣኤ በመ/ር ጌታቸው በቀለየሰሙነ ትንሣኤ መጨረሻው ስምንተኛው ቀን ወይም ኹለተኛው እሑድ “ዳግም ትንሣኤ” ይባላል፡፡  ሰሙነ ሕማማትና ሰሙነ ትንሣኤን እንድናከብር ቀደም ሲል...
26/04/2025

እሑድ፡ ዳግም ትንሣኤ
በመ/ር ጌታቸው በቀለ
የሰሙነ ትንሣኤ መጨረሻው ስምንተኛው ቀን ወይም ኹለተኛው እሑድ “ዳግም ትንሣኤ” ይባላል፡፡
ሰሙነ ሕማማትና ሰሙነ ትንሣኤን እንድናከብር ቀደም ሲል በዲዲስቅልያ ኋላም በፍትሐ ነገሥት ታዝዟል፡፡ “እስመ ሰሙነ ዐብይ ሰሙነ ሕማማት እንተ ትተልዋሄ ሰሙነ ትንሣኤ ወዘይትፈቀድ ከመ ናእምር እስመ ዘሐመ ናሁ ትንሣአ” ሲል ይገኛል፡፡ /ፍትሐ ነገሥት አንቀጽ ፲፱/፡፡ የሰሙነ ትንሣኤ መጨረሻው ስምንተኛው ቀን ዳግም ትንሣኤ ነው፡፡ ይኸው ዕለት ዳግም ትንሣኤ፣ “ፈጸምነ”፣ “አግብኦተ ግብር” በመባል ይጠራል፡፡
ዳግም ትንሣኤ ለምን ተባለ?
ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተነሣው አንድ ጊዜ ነው ዳግም ትንሣኤ ለምን ተባለ? መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሰው ልጆች ኃጢአት በመስቀል ላይ ተሰቅሎ የሞተው አንድ ጊዜ ብቻ እንደመኾኑ መጠን ሞትን ድል አድርጎ የተነሣውም እንዲሁ አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ ስለ ክርስቶስ ሞትና ትንሣኤ በየዘመኑ የተነሡ ነቢያት ሁሉ በትንቢታቸው የተናገሩት፤ ክርስቶስ አንድ ጊዜ ብቻ ሞቶ እንደሚነሣ እንጂ፤ ክርስቶስ ኹለተኛ ሞትና ትንሣኤ እንዳለው የሚያመለክት ቃል ፈጽሞ አልተናገሩም፡፡
ዳግም ትንሣኤ የተባለበት ምክንያት በአከባበር በሥርዐት የመጀመሪያውን ትንሣኤ ስለሚመስል ነው፡፡ የትንሣኤ ዕለት የሚባለው ቃለ እግዚአብሔር ሳይለወጥ በሙሉ በዚህ ቀን ይደገማል፡፡ በ/ዮሐ. ፳÷፲፱—፳፪/፡፡ እንደተጻፈው በመጀመሪያው የትንሣኤው ዕለት እሑድ ማታ ዐሥሩ ደቀ መዛሙርት አይሁድን ፈርተው፣ ደጅ ዘግተው ተሰብስበው በነበሩበት ቦታ ጌታችን ለቅዱሳን ሐዋርያት በዝግ በር ገብቶ በመካከላቸው ተገኝቶ “ሰላም ለሁላችሁ ይሁን” ብሎ ትንሣኤውን ሲገልጽላቸው፤ ሐዋርያው ቶማስ አልተገኘም ነበር፡፡ ቶማስ ከሔደበት ሲመጣ ጌታችን እንደተነሣ እና እንደተገለጸላቸው በደስታ ሲነግሩት “በኋላ እናንተ ዐየን ብላችሁ ልትመሰክሩ፣ ልታስተምሩ፣ እኔ ግን “ሰምቼአለሁ” ብዬ ልመሰክር፣ ላስተምር? አይሆንም እኔም ካላየሁ አላምንም” በማለቱ የሰውን ሁሉ፤ ይልቁንም የመረጣቸው ወዳጆቹን የልብ ሐሳብ ምክንያቱን ለይቶ የሚያውቀው፣....

24/04/2025

"ቤዛ" የሚለው ቃል ትርጉሞችን እንደየአረዳዳችሁ ጻፉ።

21/04/2025

Address

Hossana
0000

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Melaku Abraham posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share