26/09/2025
#ኢየሱስ ክርስቶስም አለ:-
በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።
የዮሐንስ ወንጌል 16 : 33
የዚህ ሕግ መጽሐፍ ከአፍህ አይለይ፥ ነገር ግን የተጻፈበትን ሁሉ ትጠብቅና ታደርግ ዘንድ በቀንም በሌሊትም አስበው፤ የዚያን ጊዜም መንገድህ ይቀናልሃል ይከናወንልሃልም።
መጽሓፈ ኢያሱ 1÷1
Hossana
Be the first to know and let us send you an email when Habte posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.