
10/08/2025
እባካቹሁ አረብ ሀገር በጅዳ ያላችሁ የኢትዮጵያ ልጆች ድረሱልን ሼር🙏
ከስር በፎቶ የምትመለከቷት ልጅ ያልፍልኛል ብላ በባህር አቋርጣ ሳውዲ ገባች 4 አመት እየሰራች እናቷን ታስታምም ነበር።
በመሀል ግን እሷ ታመመች ህክምና እየተከታተለች ድንገት ደውላ ማረፏን ጓደኛዋ ነገረችን ሀዘኑን ለእናት ነገረቻት እናት በሀዘን በጣም ታማ ልጄን ፈልጋችሁ አምጡልኝ እያለች ቀን ሌሊት ታለቅሳለች እባካችሁ ደጋግ ኢትዮጵያኖች በአረብ ሀገር በጅዳ ያላቹሁ ይህንን ፎቶ ተመልክታቹሁ ተባበሩን አድራሻው የሆስፒታሉ የሚነግረን ጠፋ ጅዳ እንደሆነ ብቻ ነው የምናውቀው እርዱን አስከሬኗን ወደአገሯ ለማምጣት በእግዚአብሄር ስም ተባበሩን
የሟች ስም ብርቄ ደርበው ሀይሉ እናት ተሰቃየች ቤተሰቦቿ 0912605467 0911691231 ደውሉልን አደራ።