SRTV አማርኛ

SRTV አማርኛ የሶማሊ ክልል መገናኛ ብዙሃን ኤጀንሲ
Reliable Media Service, With Your Language Preference! SRS Mass Media Agency
(1)

22/08/2025
22/08/2025

الحكومة الإثيوبية تطبق أنظمة حديثة للحد من الفساد
عربي SRTV _ جكجكا.
21 أغسطس 2025.

قال رئيس الوزراء، الدكتور آبي أحمد، إن جهودًا تُبذل للحد من الفساد، الذي يُعد تحديًا وطنيًا كبيرًا، عبر تطبيق أنظمة حديثة.
‎وأضاف الدكتور آبي أحمد، خلال مقابلة مع مؤسسة فانا ميديا كوربوريشن حول كتابه الجديد “دولة ميديمير”، أن الفساد يحدث عندما يستغل البعض سلطتهم لتحقيق مكاسب شخصية غير مشروعة بدلاً من تقديم الخدمات العامة بالشكل الصحيح، واصفًا هذه الممارسات بـ”الفساد التافه”، حيث يتقاضى موظفو الحكومة أجورًا مقابل خدماتهم، لكنهم يتجاهلون الثقة الممنوحة لهم.
‎وأشار إلى نوعين من الفساد: النوع الأول يُسمّى الفساد البسيط أو التافه، ويحدث عندما يحاول الأفراد استغلال وظائفهم أو سلطتهم لتحقيق مكاسب شخصية صغيرة، ويمكن القضاء عليه بسهولة إذا كان معزولًا ومنفردًا، لكنه يصبح أصعب عندما ينتشر أو يتشابك مع طبيعة العمل .
‎أما النوع الثاني فهو الفساد الجسيم، الذي يُنفذ بتنسيق بين أفراد أو جماعات باستخدام السلطة أو الإعلام أو القوة هذه الممارسات أصعب في المكافحة، لكنها تُعتبر شكلًا من أشكال الاحتيال الذي تتعامل معه الحكومة بمساواة ضمن سياساتها.
‎وأكد الدكتور آبي أحمد أن الحكومة نجحت بعد التغيير في القضاء على ممارسات الفساد المنسقة التي كانت تحدث سابقًا، وأنها تعمل على إنشاء أنظمة متقدمة للحد من الفساد البسيط، مثل الخدمات المصرفية عبر الهاتف المحمول والمعاملات الحديثة، بما في ذلك خدمة النافذه الواحدة في مركز ميسوب، لضمان الشفافية والكفاءة في تقديم الخدمات.

በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ሪፈራል ሆስፒታል ነፃ የጉልበትና የዳሌ አጥንት ቀዶ ህክምና አገልግሎት ተሰጠጅግጅጋ ፤ ( የሶመብኤ ነሀሴ 16/2017 ዓ.ም) በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ...
22/08/2025

በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ሪፈራል ሆስፒታል ነፃ የጉልበትና የዳሌ አጥንት ቀዶ ህክምና አገልግሎት ተሰጠ

ጅግጅጋ ፤ ( የሶመብኤ ነሀሴ 16/2017 ዓ.ም) በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ሪፈራል ሆስፒታል ከቱርክ የመጡ የህክምና ባለሞያዎች ነፃ የጉልበትና የዳሌ አጥንት ቀዶ ህክምና አገልግሎት መስጠታቸውን ተገልጿል ።

የቱርክ አለም አቀፍ የህክምና ዶክተሮች ቡድን በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ሪፈራል ሆስፒታል ለመጀመሪያ ጊዜ ለአንድ ሳምንት የቆየ ነፃ የጉልበትና የዳሌ አጥንት ቀዶ ህክምና አገልግሎቶችን ሰጥተዋል።

የሶማሊ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ በሆስፒታሉ በተሰጠው ነፃ የጉልበትና የዳሌ አጥንት ቀዶ ህክምና አገልግሎት ተጠቃሚ የሆኑ የህብረተሰብ ክፍሎችን ጎብኝተዋል።

ከቱርክ የመጡት የህክምና ባለሞያዎቹ ለ34 ህሙማን የጉልበትና የዳሌ አጥንት ቀዶ ህክምና አገልግሎት በመስጠት ከ20 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጣ የህክምና አገልግሎቶችን መስጠታቸውን ተገልጿል።

ለህክምና ቡድኑ በተዘጋጀው የሽኝትና የምስጋና መርሐግብር ላይ የተገኙት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ የቱርኪሽ አለም አቀፍ ዶክተሮች ቡድን በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ሪፈራል ሆስፒታል ለክልሉ ነዋሪዎች ለሰጡት የጉልበትና የዳሌ አጥንት ቀዶ ህክምና አገልግሎት ምስጋና አቅርበዋል።

የህክምና አገልግሎቱ ለህብረተሰቡ ካለው ጠቀሜታ አንፃር በቀጣይ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ያሉት ርዕሰ መስተዳድሩ የህክምና ባለሞያዎቹ በቀጣይ በሚያከናውኗቸው የህክምና አገልግሎቶች የክልሉ መንግስት አስፈላጊውን ትብብርና ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል።

የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ሪፈራል ሆስፒታል ስራ አስኪያጅ ዶ/ር አብዱላሂ ሁሴን የህክምና ባለሞያዎቹ በሆስፒታሉ የሰጡት የጉልበትና የዳሌ አጥንት ቀዶ ህክምና ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ከማድረጉም ባሻገር ለሆስፒታሉ ባለሞያዎች ልምድና የእውቀት ሽግግር ትልቅ ጠቀሜታ አለው ብለዋል።

የቱርኪሽ የህክምና ባለሞያዎች ቡድን ተወካይ የሆኑት አብዱላሀ ባልቺ በሆስፒታሉ በነበራቸው ነፃ የጉልበትና የዳሌ አጥንት ቀዶ ህክምና ዘመቻ ለ34 ህሙማን የቀዶ ህክምና እና ለ100 ሰዎችን የህክምና አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረጋቸውን ገልፀዋል።

በመርሐ-ግብሩ ላይ በጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ሼክ ሀሰን የበሬ ሪፈራል ሆስፒታል በተካሄደው የጉልበትና የዳሌ አጥንት ቀዶ ህክምና አገልግሎት ለተሳተፉ የቱርኪሽ የህክምና ዶክተሮች ዕውቅና ተሰጥቷቸዋል።

22/08/2025

የምሽት 12 ሰዓት የአማርኛ ዜና ነሀሴ 16/2017 ዓ.ም

21/08/2025

የምሽት 12 ሰዓት የአማርኛ ዜና ነሀሴ15/2017 ዓ.ም

20/08/2025

Address

Somali Region, Jigjiga City, Harar Kella.
Jijiga
SRTVAMHARICOFFICIAL

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when SRTV አማርኛ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to SRTV አማርኛ:

Share