Chabod Evangelical Family Association CEFA

Chabod Evangelical Family Association CEFA “በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።”
— ዮሐንስ 3፥1

  👉ዉስጥ ላሉት አንዳንድ ለፍት አገልጋዮች📡📢📢🎤
21/10/2025

👉ዉስጥ ላሉት አንዳንድ ለፍት አገልጋዮች📡📢📢🎤

‎ ‎‎    (በያዕቆብ ጥላሁን_ጃክ)‎          ነሃሴ 30/2017   ዳግም የተፖሰተ!‎‎እኔ'ስ ስንኳ በዚህች የዕውቀት አድማሴ ድሮ ሰይጣንን የሆኔ 'ሆረር አይነት፣ጥርሱ የረዘመ፣ፀጉሩ...
05/09/2025



‎ (በያዕቆብ ጥላሁን_ጃክ)
‎ ነሃሴ 30/2017 ዳግም የተፖሰተ!

‎እኔ'ስ ስንኳ በዚህች የዕውቀት አድማሴ ድሮ ሰይጣንን የሆኔ 'ሆረር አይነት፣ጥርሱ የረዘመ፣ፀጉሩን ያጨበሬሬ ያጎፌሬ፣ጥፍሮቹ ምናምን ረጃጅም ፣የዓይኖች ትልቅነት የሰማይ ስባሪ የሚያካክሉ አይነት፣ተኋላው ጭራ ምናምን ያለው እና ጽማም ምናምን ሳመሳስል ከርሚያለሁ😭የክሳራ ጊዜ😭'
‎ሌላው ደግሞ መኖሪያው 'አመድ ምናምን ያለበት፣ትላልቅ ወንዞች ውስጥ(ነሪ,ማኪ,አብነት,ኦምቤት,ሳላ,ፖሽት,ሱላብ,ኩልፎ,ገንዳይሶ😂)፣ምንጮች ውስጥ፣መቃብር ውስጥ፣ጭፈራ ቤት ምናምን፣ደም ውስጥ ምናምን፣ኦና ቤት ውስጥ(የይስ ቱፍ ቱፌ ጋይስ አርትካ😎) እና ጫካ በረሃ ውስጥ የምኖር ይመስለኝ ነበር😭....(እሱንም አለማወቅ ክሳራ ነው ኦንድም )!.....ሰይጣን ግን መኖሪያው በሁሉም ስፍራ ነው።ደግሞም ግዑዝ ሳይሆን ነው።መፅሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል
‎👉“እርሱ ግን ዘወር ብሎ ጴጥሮስን፦ ወደ ኋላዬ ሂድ፥ ፤ የሰውን እንጂ የእግዚአብሔርን #አታስብምና ዕንቅፋት ሆነህብኛል አለው።”
‎— ማቴዎስ 16፥23
‎አየህ ጎበዝ በዚህ ክፍል ላይ እኮ ኢየሱስ ጰጥሮስን አይደለም ሰይጣን ያለው።የጰጥሮስ ሃሳብ ለካ ሰይጣን ሆኖ ኖሯልና😭.....
‎👉“እራትም ሲበሉ ዲያብሎስ በስምዖን ልጅ በአስቆሮቱ በይሁዳ ልብ አሳልፎ እንዲሰጠው #አሳብ ካገባ በኋላ፥” ዮሐንስ 13፥2
‎✍️ስለዚህ በእያንዳንዳችን ቤት ሰይጣን አለ።ክፉ ሃሳብ ስናመነጭ ሰይጣን ነው።አንዲት የ20ብር ስኒ ስሰበር ተነስተን ሃምሳ ክፉ ቃል ክፉ ሃሳብ Rise የምናደርግ ከሆኔ ሰይጣኑን ከቤታችን እንገስፅ።ከምስትህ ጋር በሃሳብ ሳትስማማ ቀርተህ መንገጭላዋን ምናምን አቅጣጫውን አስተህ ላይ አራት ክሎ ያለውን ጠቅላይ ምኒስተሩን'ይሄ ማንግስት ዳሞ' ብለህ መውቀስ ከጀመርክ ቱማ ሰይጣን አለብህ።
‎✍️ክፉ ሓሳቦች በሙሉ ሰይጣን ናቸዉ።
‎✍️ሰይጣን ለኢየሱስ ክርስቶስ ከ40ቀን ጦሙ በኋላ ያመጣለት ፈተና የ ጽሁፍ ሳይሆን oral question ነው።ይህ ማለት ክፉኛ የሃሳብ ፈተና።ክርስቶስም የበከለውን የሃሳብ ሙግት በተቀደሰው ቃሉ አጠራውና ህድ አንተ ሰይጣን አለው።(ሾካካ በለው ቱማ😎)
‎ስለዚህ በቢሮኣችን፣ በሚንሰራበት መስሪያ ቤት ፣በአገልግሎት መስኮቻችን፣በኑሮኣችን ውስጥ እና በማህበራዊ ኑሮኣችን ውስጥ ማንኛውም የተመረዙ ሃሳቦች፣ክፋት የሞሉ እይታዎች በሙሉ ከሰይጣን ናቸዉ።ከእውነት የራቀ በውሸት የተሞከሻሼ ከትርጉም ባዳ የሆኔ የሃሳብ መንጋ ሰይጣኖች ናቸዉ እግዚአብሔር ይገስፃቸው።ምስትህን በጥፍ ብለህ 'ሰይጣን እኮ አሳሰተኝ አትበል' አንተ ራስህ ሰይጣን ሆነህ ከሰይጣን ጋር ተባበርክ እንጅ😍...
‎✍️ይሁዳ ኢየሱስን ይሸጥ ዘንድ በልቡ እኮ ክፉ ሃሳብ ስላደረ እንጅ ስንት ዓመት ከክርስቶስ ጋር የኖሬ የሃዋርያቶች አባል ነበር'ኮ😎.....
‎👉“ሰይጣንም ከአሥራ ሁለቱ ቍጥር አንዱ በነበረው የአስቆሮቱ በሚባለው በይሁዳ ገባ፤”
‎— ሉቃስ 22፥3
‎እግዚአብሔር ክፉ ሃሳቦቻችንን ይገስፀው።

02/09/2025

🙋🙋
1 ቆሮንቶስ 1 (1 Corinthians)
23፤ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥
24፤ ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው።
ቆላስይስ 2 (Colossians)
2፤ ልባቸው እንዲጸናና፥ በፍቅርም ተባብረው በማስተዋል ወደሚገኝበት ወደ መረዳት ባለ ጠግነት ሁሉ እንዲደርሱ የእግዚአብሔርንም ምሥጢር እርሱንም ክርስቶስን እንዲያውቁ እጋደላለሁ።ዕንባቆም 2 (Habakkuk)
14፤ ውኃ ባሕርን እንደሚከድን ምድር የእግዚአብሔርን ክብር በማወቅ ትሞላለችና።
FROM GIRUM ABERA
Date 24/12/2017 Sawla city Gospel Service
የአባቴ ብሩካን ለመንድር ወንገል ምሽን በርትተን እንጸልይ የቀረን ጥቅት ቀናት ናቸዉ ጳጉመን ጨምሮ ቢያንስ 30 ቀናቶች ብቻ ስለዝህ እንበርታ እንዘጋጅ የወንገሉ ባለበት በኃይል ይረዳናል👋👋💚💚💚🙋

22/08/2025

“የሚያውኩአችሁ ይቆረጡ።”
— ገላትያ 5፥12

21/08/2025

ሐዋ ሥራ1-9
👉ሳዉል ደቀ መዛሙርትን እያሰረ ከተበተኑበት ለማምጣትና እንድገደሉ ለማድረግ ደብዳቤ ከሊቀ ካህናቱ ወስዶ ጉዞ ወደ ደማስቆ ጀመረ። ደማስቆ ከተማ ልደርስ ስል ደቀ መዛሙርቶች ኃይልን እስክቀበሉ እየሩሳሌም እንድቆዩ ስላዘዜ ም2፥1 ላይ መንፈስ ቅዱስ ከወረደ በኃላ ኃይልን ስለተቀበሉ የሰዎች መዳንና ተአምራቶች መቀጠል ስጀምሩ በሙቀቱ ምክንያት እየሩሳሌም እንዳይቆዩ ስፈልግ ም7 ላይ
ሐዋሪያቶችን እና እንደኔ ፊልጵስዩስ ያሉ የወንገል ልብ ያላቸዉን በትኖ ወንገል እስከ ምድር ዳርቻ እንድደርስ አስቦ ስደት በሊቀ ካህናቶች በኩል ስሆን ዝም አለ ጭራሽ እየሱስ ትንሳኤዉን ስላላመኑ በእስጥፋኖስ በኩል ወንገል እንድሰሙ እስክገደል እርሱን አስጨከኔ አጀገኔ። ሐዋ. ሥራ7፥51-58
51፤ እናንተ አንገተ ደንዳኖች ልባችሁና ጆሮአችሁም ያልተገረዘ፥ እናንተ ሁልጊዜ መንፈስ ቅዱስን ትቃወማላችሁ፤ አባቶቻችሁ እንደ ተቃወሙት እናንተ ደግሞ።
52-53፤ ከነቢያትስ አባቶቻችሁ ያላሳደዱት ማን ነው? የጻድቁንም መምጣት አስቀድሞ የተናገሩትን ገደሉአቸው፤ በመላእክት ሥርዓት ሕግን ተቀብላችሁ ያልጠበቃችሁት እናንተም አሁን እርሱን አሳልፋችሁ ሰጣችሁት ገደላችሁትም።
54፤ ይህንም በሰሙ ጊዜ በልባቸው በጣም ተቈጡ ጥርሳቸውንም አፋጩበት።
55፤ መንፈስ ቅዱስንም ተሞልቶ ወደ ሰማይ ትኵር ብሎ ሲመለከት የእግዚአብሔርን ክብር ኢየሱስንም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አየና።
56፤ እነሆ፥ ሰማያት ተከፍተው የሰው ልጅም በእግዚአብሔር ቀኝ ቆሞ አያለሁ፡ አለ።
57፤ በታላቅ ድምፅም እየጮኹ ጆሮአቸውን ደፈኑ፥ በአንድ ልብ ሆነውም ወደ እርሱ ሮጡ፥
58፤ ከከተማም ወደ ውጭ አውጥተው ወገሩት።
🎤
👉የእግዚአብሔር ዓላማ፦ ኤፌሶን 1፥10፤ በዘመን ፍጻሜ ይደረግ ዘንድ ያለው አሳቡም በሰማይና በምድር ያለውን ሁሉ በክርስቶስ ለመጠቅለል ነው።
👉የእየሱስ ክርስቶስም ዓላማ፦ሐዋሪያቶችን ጨምሮ በስሙ ያመኑት ሁሉ እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ምስክሮች እንድሆኑ ስለሆኔ ሐዋ.ሥራ1፥8፤ ነገር ግን መንፈስ ቅዱስ በእናንተ ላይ በወረደ ጊዜ ኃይልን ትቀበላላችሁ፥ በኢየሩሳሌምም በይሁዳም ሁሉ በሰማርያም እስከ ምድር ዳርም ድረስ ምስክሮቼ ትሆናላችሁ፡ አለ። ስለዝህ ወንገል በአራቱም አቅጣጫ በኃይል እንድቀጥል ደቀ መዛሙርቶች እስክበተኑ ለእስጥፍ በድንጋይ እየተወገረም እየሱስ በአብ ቀኝ መሆኑን እንድመሰክርላቸዉ ኃይሉን ከገለጠ በኃላ እሱም ሞተ ቀበሩት ነገር ግን ማሳደዱን ላለመተዉ ሳዉል ደቀ መዛሙርትን እያሰረ ከተበተኑበት ለማምጣትና እንድገደሉ ለማድረግ ደብዳቤ ከሊቀ ካህናቱ ወስዶ ጉዞ ጀምሮ ወደ ደማስቆ ከተማ ልደርስ ስል ክርስቶስ የወንገል ዓላማዉ እንዳይቋረጥና እራሱን ሳዉልን ስሙን ምሸከም፣ለወንገል መከራ የምቀበል፣ለብዙ አህዛብ እስከ አይሁድ ወንገል በእርሱ ለመድረስ ፈልጎ ተገለጠለት ምዕራፍ ዘጠኝ ላይ። እየሱስ ክርስቶስ ለወንገሉ ይጠነቀቃል ለወንገል በተቃራኒዉ ምነሳዉን አንተ ምታሳድደኝ ማነህ ይላል።
🎤ለኃይማኖት ወግናችሁ ወንገል እንዳይሰበክ የምትከለክሉ ሰዎች ልንገራችዉ ወንገል በኃይል ይቀጥላል እናንተ ግን ምትጋፈጡት ከተናጋሪዉ ጋር ሳይሆን ከእየሱስ ጋር ነዉ።
፨ የወንገል አገልጋዮችን ማሳደድ እየሱስ ክርስቶስን ማሳደድ ነዉ፦ 📢
From Girma Abera Semayawi Zega

21/08/2025

Jesus is Lord 💪

19/08/2025

ሰላም ሰላም ቅዱሳንና የካቦድ አምልኮ ህብረት ቤተሰቦች እንደምን አላችሁ❓ ከአለም ጉድ አዉጥቶን የሰማይን ዜግነት ለሐሰጠን ክርስቶስ ኢየሱስ ከዘላለም እስከ ለዘላለም ክብር ይሁን🙏 ዉድ የካቦድ ቤተሰቦች ከመስከረም 23-25/2018 ዓ/ም በኣሪ ዞን ለሚኖረን የወንጌል አገለግሎት ዝግጅት የወሰድነው የቤት ስራ ምን ደረጃ ላይ ይገኛል?
አስተያየታችሁንና አገለግሎታችሁን በዚህ የቴሌግራም ግሩፕ ላይ ማስቀመጥ ትችላላችሁ። በየግላችንም ለአገልግሎቱ ድጋፍ ለማዋጣት ቃል የገባነዉን #200 የ እትዮጵያን ብር በተነጋገርነው መሰረት በዚህ በእነ አካዉንት 1000530236475 Yihun Tadele Lalo አስገብታችሁ በማድረግ ቴሌግራሙ ላይ እንድትለጥፉ በጌታ ስም አሳስባለሁ🙏
👉በስተመጨረሻ በያላችሁበት ቦታ ስለወንጌል አገለግሎቱና ስለ ሃገራችን ኢትዮጵያ በታማኙ ጌታ ፊት በጸሎታችን እየቀረብን እንቆይ 🙏🙏

Address

Jinka

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Chabod Evangelical Family Association CEFA posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share