Afar Mass Media Agency

Afar Mass Media Agency Afar Mass Media Agency is a newly established regional Media which disseminates news, documentary and various programs.

Afar Mass Media Agency (AFAR TV) is a young media owned by The Afar National Regional State under the Federal Government of Ethiopia, and it is based in Samara, Capital City of Afar Region.

የጭፍራ ወረዳ ያለማውን  እንሰሳት መኖ በወረዳው በድርቅ ለተጋለጡ ቀበሌዎች ስርጭት አደረገ።    ሰመራ ፣ ሰኔ  25/2017 (አፋ.ብ.መ.ድ)በአፋር ክልል አውሲ ረሱ  የጭፍራ ወረዳ ያለማው...
02/07/2025

የጭፍራ ወረዳ ያለማውን እንሰሳት መኖ በወረዳው በድርቅ ለተጋለጡ ቀበሌዎች ስርጭት አደረገ።

ሰመራ ፣ ሰኔ 25/2017 (አፋ.ብ.መ.ድ)

በአፋር ክልል አውሲ ረሱ የጭፍራ ወረዳ ያለማውን እንሰሳት መኖ በወረዳው በድርቅ ለተጋለጡ ቀበሌዎች ስርጭት አድርጓል ።

የጭፍራ ወረዳ ዋና አስተዳደር አቶ አሊ አርባ እንደተናገሩት በወረዳው በተለያዩ ቀበሌዎች ላይ እየተስተዋለ ያለው ድርቅ በእንሰሳት ላይ አስከፊ ጉዳት እንዳያደርስ በ19 ቀበሌ የመኖ ስርጭት ማድረጋቸውን ገልጿል

በመቀጠል የጭፍራ ወረዳ እርሻና ተፈጥሮ ሀብት ልማት ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ ወግሪስ ሀፋ እንደተናገሩት በወረዳው ላይ በተለያዩ ፕሮጀክቶች የተለያዩ ቀበሌዎቹ ላይ የመኖ ልማት ስራዎች እየተከናወነ እንደሚገኝ አንስተው ይህም በወረዳው ያለውን እንሰሳት ለድርቅ እንዳይገለጥ የማይናቅ አስተዋጽኦ ማድረጉን ገልጸዋል

በመጨረሻም ይህን ድጋፍ የተረከቡት የቀበሌ ሊቀመንበሮችም እንደተናገሩት በዝናብ እጦት ምክንያት እየተከሰተ ባለው ድርቅ ምክንያት አርብቶ አደሩ ለግጦሽ ፍለጋ ከቦታ ቦታ እየሄዱ እንደነበረ አንስተው ድጋፍ ይህን ችግር እንደሚቀርፍ ተናግረዋል

በመጨረሻም አመራሮች በወረደው ስር ያሉ ቀበሌዎች ላይ እየተከናወኑ ያሉ የልማት ስራዎችን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል

Cududuk Taturta Qunxaaneyti Labbat Ayfaafayih Taddiira Asaakih Ayro Samara Logyal Geytimah Yan Cajji Macammad Cusen Laah...
02/07/2025

Cududuk Taturta Qunxaaneyti Labbat Ayfaafayih Taddiira Asaakih Ayro Samara Logyal Geytimah Yan Cajji Macammad Cusen Laahi Aydorra Kee Canti Gurrumaacasoh Fanteenat Gufne Aben.

Ta Gufnel Efedrik Sayyo Kee Ayyuntiinoh Caagidah Malaakak Quunxaaneyti Luddal Ciggilta Malaakah Tan Gifti Muna Acmaday, Qafar Rakaakayak Ciggiila Presdantih Bilhadal Ayyuntiinoh Caagidah Koobahiseena Kee Qunxaaneyta Kee Qaada Biirok Naharsi Saqal Gifta Caamid Dulay Kee Saq Kee Kullumti Biiroh Saqal Gifta Ibraahim Macammad Edde Anuk Caagida Wagita Xagar Edde Yangaloonu Xiqen.

Cududuk Taturta Qunxaaneyti Labbat Ayfaafayih Taddiira Gexisak Geytimah Yan Qunxaaneyti Qafar Rakaakayal LEEMAT Xalootih Taddeeral Akkuk Geytimtah Tan Taama Kee Qafar Ayyunti Leh Yan Laahi Canih Gadda Ken Aysexeexeguk Ta Gufnel Baxaa Baxsa Le Qafar Qaadah Maaqo Keenih Xayyoysoonu Xiqen.

Cajji Macammad Cusen Laahi Aydorra Kee Canti Gurimmacaysoh Egla Samara Logyi Magaalah Ayyuntah Laahi Can Qadaagal Xayyoysak Geytimaanah Yaniinim Kee Tahal Rakaakay Doolat Baxaa Baxsa Le Caddol Qokol Kee Fayu Keenih Acayuk Geytimaanah Yaniinim Qaddoysen.

02/07/2025

Waysu Alsak 25/2017 Loqo Xaagu

Naharsi Malaak Dr. Abiy Acmad Ummattah Awlaytiitih Malah Buxal Xayyoowak Yab Ablem Timixxige .Samara,Waysi-Alsak 25,2017...
02/07/2025

Naharsi Malaak Dr. Abiy Acmad Ummattah Awlaytiitih Malah Buxal Xayyoowak Yab Ablem Timixxige .

Samara,Waysi-Alsak 25,2017 (AFMMA )

Efederih Doolatak Naharsi Malaak Abiy Acmad (Dr) Beerih Ayro Waysuk 26,2017 Liggidah Ummattah Awlaytiitih Malah Buxal Xayyoowak Mala Buxa le Katuk Uguttu wayta Esseroorah Raddi Aceelem Qaddoosen.

Baxsa luk Naharsi Malaak Doolatak
2017 liggidak Ikraaroh Abbinoos Wagittaamal Mala Buxah Adoytiit Ugussu waytah tan Esseroorah Raddi kee Baxxaqsa Abele Axcuk Qambaalan.

Afar Mass Media Agency

  Saqal Massakaxxale Cajji Awwal Qarba Laqin alsak 01, 2017 ilaa Asaaku Waysuk 24, 2017 abe taamoomik dagoom Taswiiril.....
01/07/2025

Saqal Massakaxxale Cajji Awwal Qarba Laqin alsak 01, 2017 ilaa Asaaku Waysuk 24, 2017 abe taamoomik dagoom Taswiiril.......

Afar Mass Media Agency

"በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ሀሳብ በሠመራ ከተማ በተካሄደው የ2017 ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የስምሪት መርሀ-ግብር ማስጀመሪያ መድረክ (ፎቶዎች)...Afa...
01/07/2025

"በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ሀሳብ በሠመራ ከተማ በተካሄደው የ2017 ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የስምሪት መርሀ-ግብር ማስጀመሪያ መድረክ (ፎቶዎች)...

Afar Mass Media Agency

01/07/2025

Waysu Alsak 24/2017 Barti Xaagu

01/07/2025

አማረኛ ዜና ማታ 1:30 ሰኔ 24/2017

''በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ሀሳብ የ2017 ዓ.ም ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የስምሪት መርሀ-ግብር ማስጀመሪያ መድረክ ተካሄደ ።    ሰመራ ፣ ሰኔ  24/...
01/07/2025

''በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ሀሳብ የ2017 ዓ.ም ወሰን ተሻጋሪ የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት የስምሪት መርሀ-ግብር ማስጀመሪያ መድረክ ተካሄደ ።

ሰመራ ፣ ሰኔ 24/2017 (አፋ.ብ.መ.ድ)

የኢፌድሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ''በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ'' በሚል መሪ ሀሳብ የ2017 ዓ.ም ወሰን ተሻጋሪ የክረምት የወጣቶች የበጎ ፈቃድ አገልግሎት 4ኛ ዙር የስምሪት ማስጀመሪያ መርሀግብር መድረክ በሰመራ ከተማ ተካሂዷል ።

በእለቱም ተገኝተው ንገግር ያደረጉት የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር የሆኑት ሀጂ አወል አርባ እንዳሉት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ማህበራዊ ግንኙነት ሆነ በህዝቦች መካከል ያለውን ወንድማማችነት እና እህትማማችነትን ይበልጥ ለማጠናከር እንዲሁም ሰላም እና ህብረ- ብሄራዊ አንድነትን ለማጎልበት የሚያስችል እድል መፍጠር ያስቻለ መልካም ተግባር ነው ብለዋል

የኢፌድሪ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር የሆኑት ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ ወጣቶች በክረምት ብቻ ሳይሆን በማንኛውም ጊዜያት የዚህ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተሳታፊ በመሆን ሀገራችን ለምታከናውነው የተለያዩ የልማት ስራዎች ላይ ተሳታፊ መሆን ይገባቸዋል ብለዋል

በእለቱም የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታዎች፤ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች፤ የሀይማኖት አባቶች፤ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ወጣቶች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል

30/06/2025

Waysi Alsak 23/2017 Barti Xaagu

30/06/2025

አማረኛ ዜና ማታ 1:30 ሰኔ 23/2017

30/06/2025

Waysi Alsak 23/2017 Loqo Xaagu

Address

Afar Region
Logya
7240

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Afar Mass Media Agency posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share