Afar Mass Media Agency

Afar Mass Media Agency Afar Mass Media Agency is a newly established regional Media which disseminates news, documentary and various programs.

Afar Mass Media Agency (AFAR TV) is a young media owned by The Afar National Regional State under the Federal Government of Ethiopia, and it is based in Samara, Capital City of Afar Region.

18/09/2025

Mille Soolo Barnaamij

18/09/2025

Asqassabe Karawadak Qokol Sooloh Barnaamij

18/09/2025

Qunxa Garabluk 08 01 2018 Barti Xaagu

18/09/2025

አማረኛ ዜና ማታ 1:30 መስከረም 08/2018

አፋር የልማት ጮራ እየፈነጠቀበት ያለ የልማት አርበኞች ምድር ነው - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገንሰመራ፣ መስከረም 8፣ 2018 (አፋ.ብ.መ.ድ) አፋር የልማት ጮራ እየፈነጠቀበት ያለ የ...
18/09/2025

አፋር የልማት ጮራ እየፈነጠቀበት ያለ የልማት አርበኞች ምድር ነው - ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

ሰመራ፣ መስከረም 8፣ 2018 (አፋ.ብ.መ.ድ)

አፋር የልማት ጮራ እየፈነጠቀበት ያለ የልማት አርበኞች ምድር ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን በማስመልከት በአፋር ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ሕዝባዊ የድጋፍና የደስታ መግለጫ ሰልፎች ተካሂደዋል፡፡

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በክልሉ የተካሄዱትን ሰልፎች አስመልክተው በማኅበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥ የኢትዮጵያ ምድረ ቀደምትነት የምስክር ማህተም በሆነው አፋር ዛሬም የኢትዮጵያ ሰንደቅ በድል ሰልፍ ከፍ ብሎ ውሏል ብለዋል።

የአፋር መሬቱም ሰውም ለሀገር ሉዓላዊነት ዋጋ የከፈለ ጀግና ሆኖ ብቻ ሳይሆን የልማት ጮራ እየፈነጠቀበት ያለ የልማት አርበኞች ምድር መሆኑን አውስተዋል።

የታላቁ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ለኢትዮጵያ ልማት ለሚተጋው ለአፋር ሕዝብ ተጨማሪ ሃብት እና ወኔ ይሆነዋልም ነው ያሉት።

የአፋር ሕዝብ ለልማትና ለሰላም የወገነና የኢትዮጵያን ብሩህ ዘመን ዕውን ለማድረግ ያለመ መሆኑን በድጋፍ ሰልፉ ላይ በተስተጋባው ድምጽ ተረድነተናል ብለዋል፡፡

.M.C

Mille Magaalal Asqassaabe Karawwadih Dooqaysoh Farcih Mille Magaalah Xiinisso kee Mille Daqaarih Ummatta Abte Qokol Sool...
18/09/2025

Mille Magaalal Asqassaabe Karawwadih Dooqaysoh Farcih Mille Magaalah Xiinisso kee Mille Daqaarih Ummatta Abte Qokol Soolo .(Taswiir)

Afar Mass Media Agency

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ በአፍሪካውያን ዘንድ ዳግም መነቃቃትን የፈጠረ ታላቅ ድል ነው -የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርሰመራ፤መስከረም 8/2018(አፋ.ብ.መ.ድ)የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ...
18/09/2025

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ በአፍሪካውያን ዘንድ ዳግም መነቃቃትን የፈጠረ ታላቅ ድል ነው -የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

ሰመራ፤መስከረም 8/2018(አፋ.ብ.መ.ድ)

የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የይቻላል መንፈስን ከቃል ወደ ተግባር በመቀየር በአፍሪካውያን ዘንድ ዳግም መነቃቃትን የፈጠረ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ገለጹ።

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በወቅታዊ የውጭ ግንኙነት ተግባራት ዙሪያ ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል።

አምባሳደር ነብያት በመግለጫቸው፤ የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መመረቅ የዓለምን ማህበረሰብና የዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃንን ትኩረት የሳበ ነው ብለዋል።

የግድቡ መጠናቀቅ የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ስኬት የታየበት መሆኑን የገለፁት አምባሳደር ነብያት፤ በአፍሪካውያን ዘንድ ዳግም መነቃቃትን የፈጠረ ታላቅ ድል መሆኑን ተናግረዋል።

ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የይቻላል መንፈስ ከቃል ወደ ተግባር የተቀየረበት መሆኑን በማንሳት፥ ኢትዮጵያ ፕሮጀክቶችን ጀምሮ የመጨረስ ውጤታማ የፕሮጀክት አመራር ልምዷን ለሌሎች የምታካፍልበት መሆኑንም ገልጸዋል።

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ ኢትዮጵያ በአፍሪካና በቀጣናው የምትጫወተውን ዲፕሎማሲያዊ ሚና የሚያሳድግ ነው ብለዋል።

አምባሳደር ነብያት በመግለጫቸው ኢትዮጵያ በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ እና በአፍሪካ ካሪቢያን ሀገራት ማህበረሰብ ስብሰባ ላይ ውጤታማ ስራዎችን ማከናወኗንም አውስተዋል።

በቀጣይ በሚካሄደው 80ኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ ኢትዮጵያ ንቁ ተሳትፎ እንደምታደርግም ጠቁመዋል።

ኢትዮጵያ የዓለም የስርዓተ ምግብ ጉባኤን ጨምሮ በአዲስ አበባ በተደረጉ ዓለም አቀፍ ሁነቶች የተገኙ ውጤቶችን ቀምራ እንደምታቀርብም ነው የጠቀሱት።

ከተመድ ጠቅላላ ጉባኤ በተጓዳኝ አጋርነትን የሚያጠናክሩ ውይይቶችን እንደምታደርግ ጠቁመዋል።

#ኢ.ዜ.አ

18/09/2025

Qunxa-Garabluk 08, 2018 Loqo Xaagu

18/09/2025

የህዳሴ ግድቡ ህዝባዊ ድጋፍ ሰልፍ

Fanti Rasuk Yallo Daqaarih Ayyunti Abbay Karawadih Dooqaysoh Farcattah Qokol Soolo Gexsen.Afar Mass Media Agency
18/09/2025

Fanti Rasuk Yallo Daqaarih Ayyunti Abbay Karawadih Dooqaysoh Farcattah Qokol Soolo Gexsen.

Afar Mass Media Agency

Mille Magaalal Asqassaabe Karawwadih Dooqaysoh Farcih Ummatta Qokol Soolo Gexisak Geytinta Samara,Qunxa-Garabluk 08, 201...
18/09/2025

Mille Magaalal Asqassaabe Karawwadih Dooqaysoh Farcih Ummatta Qokol Soolo Gexisak Geytinta

Samara,Qunxa-Garabluk 08, 2018,(AFMMA)

Awsi Rasuk Mille Magaalah Xiinisso kee Dariifah Ayyunti Asqassaabe Karawwadih Dooqaysoh Farcih Qokol Soolo Gexisak Maacise .

Tama Qomol Soolol Rakaakayay,Rasuuy, kee Mille Magaalah Xiinissooy Millek Barri Daqaarih Miraaciinu kee Inkih Tan Ayyunti Exxaaxiiy Tonnah Qasa Badih Qafarih Xaylo Edde Tengele .

tama Sooloh Aracal "Ni Karawwad Baaxoh Lino Kacanuuy Nek Abini Baxxaqqa" inta Itro Edde Anuk Mangoh Itrooral Gexsak Maacisen .

Missossem :- Acmad Maqar

Afar Mass Media Agency

Baracle Daqaaral Nabah Yan Ityoppiyak asaqasaabe karawwadih Dooqaysoh Farcih Qokol Soolo Gexisak Geytiman.Samara,Qunxa-G...
18/09/2025

Baracle Daqaaral Nabah Yan Ityoppiyak asaqasaabe karawwadih Dooqaysoh Farcih Qokol Soolo Gexisak Geytiman.

Samara,Qunxa-Garabluk 08, 2018,(AFMMA)

Kilbatti Rasuk Barcale Daqaaral Ityoppiyak Nabah Yan asaqasaabe qarawwad Dooqaysoh loonuh Yanin Farcih Ummatta Qokol Soole Gexisak Geytinta .

Ta Qokol soolot Rakaakay Miraaciinuuy,Rasu Kee Barcale Daqaarih Miraaciinu Kee Barcale Daqaarih Ayyunti Edde Yengeleh Geytima .

Karawwad Ninni Duddaay Afarikak Afarikah Amo Fayyal xissiimte Numma Ni karawwad Ni Agatiinaane kee Inkitinaane Astaay tonnah kalah Tan Itrooral Gexsitak Geytima.

Missossem: Macammad Cuseen

Afar Mass Media Agency

Address

Afar Region
Logya
7240

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Afar Mass Media Agency posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share