Alasa printing press

Alasa printing  press For you ,from you ,to you.

መቸም ነዞም መድህን ነፍሳት ዘይፈልጥ ሰብ የለን፤ ዕድመን ጥዕናን ክህቦም ንማህፀን።
24/12/2025

መቸም ነዞም መድህን ነፍሳት ዘይፈልጥ ሰብ የለን፤ ዕድመን ጥዕናን ክህቦም ንማህፀን።

ኩሉ በቢዓቅሙ ይደግፍ
21/12/2025

ኩሉ በቢዓቅሙ ይደግፍ

Welcome Haye wedi badre ONA JANY
18/12/2025

Welcome Haye wedi badre ONA JANY

Amazing celebration time,50 years presences of Don Bosco ,Tigray -Ethiopia ,
18/12/2025

Amazing celebration time,50 years presences of Don Bosco ,Tigray -Ethiopia ,

ኣብ ምርቃት እዚ ፕሮጀክት እስኪ የራክበና ንብል።ኣብ ከተማ ዓዲግራት ብልዕሊ ብር 427 ሚልዮን ብር  ናይ መእለይን መፃረይን ረሳሕ ፍሳስ ፕሮጀክት  ንምስራሕ  ናይ ቦታ ምርኽኻብ  ተሳሊጡ።...
02/10/2025

ኣብ ምርቃት እዚ ፕሮጀክት እስኪ የራክበና ንብል።

ኣብ ከተማ ዓዲግራት ብልዕሊ ብር 427 ሚልዮን ብር ናይ መእለይን መፃረይን ረሳሕ ፍሳስ ፕሮጀክት ንምስራሕ ናይ ቦታ ምርኽኻብ ተሳሊጡ።

ቢሮ ማይን ኢነርጅን ትግራይ ከምዝሓበሮ ሚኒስቴር ማይን ኢነርጅን ምስ ቢሮ ማይን ኢነርጅን ትግራይ ብምትሕብባር ካብ ባንኪ ዓለም ፕሮጀክት ግልጋሎት መስተ ማይን ሰነፅሬት ካልኣይ ከተማታት ትግራይ /suwssp ብዝተመወለ 427,501,521.58 ሚልዮን ብር በጀት ኣብ ከተማ ዓዲ ግራት መእለይን መፃረይን ረሳሕ ፈሳሲ/Fecal Sledge Treatment Plant/ ንምስራሕ ምስ DNC ኮንስትራክሸን ሓ/ዉ/ማ ን shodeb ኢንጅነሪንግ ሓ/ዝ/ሸ/ማ - ውዕል ከቲሙ ስራሕ ንምጅማር ምርኽኻብ ቦታ ተኻይዱ'ሎ።

ኣብቲ ርክክብ ፕሮጀክት ግልጋሎት መስተ ማይን ሰነፅሬት ካልኣይ ከተማታት ትግራይ /suwssp መተሓባበሪ ኣይተ ሰሎምን ኣበራ ፣ መካየዲ ስራሕ ቤት ፅሕፈት ግልጋሎት ማይ ከተማ ዓዲግራት ኣይተ ገዛኢ ኣስገዶም ፡ ናይ ከተማ ዓዲ ግራት ፕሮጀክት መተሓባበሪ መምህር መልዳይ ካሕሳይ ፣ ዉዕሊ ዝኣሰረ ዲኤንሲ ኮንስትራክሽን ሓ/ዝ/ዉ/ማ ስራሕ መካየዲ ዝኾኑ ኣይተ ዳዊት ግርማይ ን ርክክብ ኮሚቴ ቢሮ ማይን ኢነርጅን ትግራይን ካልኦት ዝምልከቶም ኣካላት ተወከልቲ ነበርቲ ከተማ ዓዲ ግራት ተረኺቦም እዮም፡፡

ኣብ ቢሮ ማይን ኢነርጅን ትግራይ መተሓባበሪ ፕሮጀክት ግልጋሎት መስተ ማይን ሰነፅሬት ካልኣይ ከተማታት ትግራይ /suwssp ዝኾኑ ኣይተ ሰሎምን ኣበራ ኣብቲ ሰነ ስርዓት ርክክብ ተረኺቦም ከምዝገለፅዎ እዚ ዝህነፅ ፕሮጀክት ወሳኒን ኣድላይ ሰለዝኾነ ዝርከብ ሃፍቲ ኣብ መዓልኡ ክውዕል ናይ ኩላትና ዝተዋደደን ዝተናበበን ስራሕ ሰሪሕና ኣብ ዝሓፀረ እዋን ናብ ህዝቢ ግልጋሎት ክዉዕል ክንገብር ኣለና ድሕሪ ምባሎም ካብ ቢሮ ማይን ኢነርጅን ትግራይ ዝረኸብናዮ ሓበሬታ የመላኽት ።

ኣብዚ ፕሮጀክ እዚ 3 ኪሎ ሜትር መንገዲ : መድረቂ ረሳሕ ፈሳሲ ባስካ : ናይ ሓለዋ ገዛ :ኢንፈሎንት ትሪትመንትን መብራህትን ካልኦት ሰራሕቲ ዘካተተ ኾይኑ ህንፀቱ ኣብ ውሽጢ 1 ዓመት ተሃኒፁ ንግልጋሎት ክሳብ ዝበቅዕ ኣድላዪ ዘበለ ድጋፍ ከምዝገብሩ ወሲኾም ሓቢሮም።

ብተወሳኺ ረሳሕ ፈሳሲ ብምፅራይ ንመስኖ ዝኸውን ዝተፃረየ ማይን ድኹዕን ብምፍራይ ኣብ ፈጠራ ዕድል ስራሕ ሞስኖ ልዑል ግደ ከምዝህልዎ ተሓቢሩ እ።

ካብ ቢሮ ማይን ኢነርጅን ትግራይ ዝረኸብናዮ ሓበሬታ ከምዘመላኽቶ ፣ እቲ ፕሮጀክት ኣብ 8 ሄክታር ስፍሓት መሬት ንዝህነጽ ፕሮጀክት ብኣማኻሪ ትካል መፅናዕቲ ዝተገበረ ኾይኑ ነዚ ፕሮጀክት ንምዕዋት ናይ ቅድመ ድልወነት ሰራሕቲ ተወጊኑ ቦታ ተነፂሩ ከምዘሎ ብምግላፅ ከም ከተማ ህዝብን ምምሕዳርን ከተማ ዓዲግራት ንኮንትራክተር ዘዐንቅፍ ነገር ከይገጥም ኣድላይ ዘበለ ድጋፍን ምትሕብባር ከምዝገብሩ እቲ ቢሮ ሓቢሩ ።
ዝብል ነገር ሰማዕና ከዓ

ኣብ ክልላት ዝተቋረፀ መብራህቲ ኣብ ከይዲ ፅገና ስለዘሎ ተረጋጉዑ ይብሉ ኣለው ግልጋሎት ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ።
02/09/2025

ኣብ ክልላት ዝተቋረፀ መብራህቲ ኣብ ከይዲ ፅገና ስለዘሎ ተረጋጉዑ ይብሉ ኣለው ግልጋሎት ኤሌክትሪክ ኢትዮጵያ።

23/08/2025

ከመንግስት ተጨማሪ ነገር ከመጠበቅ የራስን ተጨማሪ ገቢ ማፈላለግ በሚለው ቢታይ
# # # # # # # # # # # # # # # # # # # #
የመንግስት ሰራተኛውና የደመወዝ ጭማሬው ቁጥራዊ ስሌት!

ጀማሪ የድግሪ ደመወዝተኛ - ''ከለውጡ'' ማግስት እስከ ''ማክሮ ኢኮኖሚክ ማሻሻያው'' ቁጥራዊ ንፅፅር!

''ለውጡ'' እያሉ ከሚጠሩት 'የፍዳ-ዘመን' ጅማሮ ማግስት 6940 ብር የድግሪ መነሻ ደመወዝ የሚከፈለው ሰራተኛ 25% የስራ ግብር ፣ 7% የጡረታ በድምሩ 32% ብቻ ተቀናሽ ተደርጎለት ( 15% ዝቅተኛ 35%ከፍተኛ ግብር አማካኝ ወስደን ነው!) ፣ የተጣራ 4719 ብር ይደርሰዋል። ይህም በወቅቱ የ1 ዶላር ዋጋ 20 ብር ገደማ ስለነበር ፣ ለሰራተኛው 235 የአሜሪካ ዶላር ወርሀዊ ደመወዝ ይከፈለው ነበር።

11500 ብር የድግሪ መነሻ ደመወዝ የተባለው በ2017 ዓ.ም ወርሀ ነሀሴ ተግባራዊ ቢደረግ ፣ 25% የስራ ግብር ፣ 7% የጡረታ በድምሩ 32% ብቻ ተቀናሽ ተደርጎለት ፣ ለሰራተኛው የተጣራ 7820 ብር ይደርሰዋል። ይህም በዛሬው ተመን በብላክ ሳይሆን በባንክ የ1 ዶላር ዋጋ 140 ብር ገደማ ስለሆነ ፣ ለሰራተኛው 55.8 የአሜሪካ ዶላር ወርሀዊ ደመወዝ ይከፈለዋል ማለት ነው። መነሻው ደመወዙን ምንም ሳይቆራርጡ በእጁ ቢሰጡት እንኳ ደመወዙ 82 ዶላር ብቻ ነች!

ይህ ጀማሪ የድግሪ ሰራተኛ ያኔ ከአመታት በፊት ይከፈለው ወደነበረው የተጣራ 235 ዶላር ለመመለስና በዚያ ደረጃ ለመኖር 235 ዶላር ×140 ብር = 32,900 ብር የተጣራ ደመወዝ በወር መከፈል ይኖርበታል ማለት ነው!

በብላክ ማርኬት ካሰላነው ጭራሽ ደመወዙ እንደጨው ሟሙታ 40 ዶላርም አትደርስም! አሁናዊው Hyperinflation እና የደመወዝ ጭማሬውን ተከትሎ የሚመጣውን ግሽበት ስናስበው ''ተጨማሪ ደመወዝ'' ሳይሆን '' ተጨማሪ ስጋት '' ማለቱ ይቀላል!

ልጓሙን በጥሶ ከቁጥጥር ውጪ የወጣውን የሀገሪቱ የኢኮኖሚ ስርአትና አሳሳቢውን የዋጋ ግሽበት መግታት ካልተቻለ ፣ መንግስት አይደለም በአምስትና ስድስት አመት በየቀኑ ደመወዝ ቢጨምርም እንኳ የሰራተኛውን ህይወት ፈፅሞ አያሻሽለውም!😥

ተከታዩ ቁጥራዊ መረጃ ደግሞ #ሙሼ #ሰሙ የደመወዝ ጭማሬውን በማስመልከት በፌስቡክ ገፁ ያጋራው ነው!

መንግስት በአዲሱ የደሞዝ ጭማሪ ምክንያት ለ160 ቢለየን ብር ተጨማሪ ወጭ እንደሚዳረግ ገልጿል። እስኪ የጭማሪውን ፋይዳ ለመረዳት ቁጥሮችን በአንጻራዊ ስሌት እናጢናቸው።

ቋሚ ደሞዝተኛው ገንዘቡ ኪሱ ከመግባቱ በፊት በገቢ ግብር ምክንያት ዝቅተኛው ተከፋይ 15% ከፍተኛው ደግሞ 35% ይቆረጥበታል። ዝርዝሩ ውስጥ መግባት ስለሚያዳግት አማካዩን ቁጥር እንወሰድ።

አማካዩ (15+35)/2 = 25% ይሆናል። ወደፊት እድሜውና ጤናው ከፈቀደለት የጡረታ ተከፋይ የሚያደርገው ቢሆንም ዛሬ ላይ ለጡረታ 7% ከደሞዙ በቀጥታ ይቆረጥበታል። 25%+7% = 32% ይሆናል።

160,000,000,000*0.32= 51,200,000,000 ይሆናል። ይህ ማለት ሃምሳ አንድ ቢሊየን 200 ሚሊየን ብር የደሞዝ ጭማሪው ተቀጣሪው እጁ ከመድረሱ በፊት ወደ መንግስት ካዝና ይመለሳል። በደሞዝ መልክ የሚከፋፉለው ቀሪ 108,800,000,000 ብር ይሆናል።

ደሞዙ እጁ ላይ ከገባ በኋላ ደግሞ በሚሸምተው ቁሳቁስና በሚገዛው አገልግሎት ላይ 15% ቫት ይከፍላል። 108,800,000,000 *0.15 = 16,320,000,000 ይሆናል።

ይህ ማለት ደግሞ ከ160 ቢሊየን ብር ጭማሪ ውስጥ ደሞዝተኛውን ሳያገለግል በገቢ ግብር፣ በጡረታና በቫት ብቻ ወደ መንግስት ካዝና ተመልሶ የሚገባው ብር 67,520,000,000 ሲሆን ጭማሪው ደግሞ 92,480,000,000 ብር ይሆናል።

በመቀጠል ቀሪዎቹን ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆኑ የግብር ዓይነቶች

Long live Alfred roka
06/07/2025

Long live Alfred roka

RMG – Fr Ignacio Laventure Tegui appointed Superior of the Ethiopia-Eritrea Vice-Province (AET)(ANS - Rome) - During the...
25/06/2025

RMG – Fr Ignacio Laventure Tegui appointed Superior of the Ethiopia-Eritrea Vice-Province (AET)

(ANS - Rome) - During the summer plenary session of the General Council 2025, the Rector Major, Fr Fabio Attard, with the consent of the other members of the General Council, appointed Fr Ignacio Laventure Otegui Superior of the Maria Kidane Meheret Vice-Province of Ethiopia-Eritrea (AET) for the six-year term from 2025-2031.

የኢራን ፕሬዚዳንት ሀገሪቱ የኒውክሌር መርሐ ግብሯን እንደማታቆም ተናገሩ******************************የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን ሀገራቸው የኒውክሌር ማበልጸግ መርሐ...
21/06/2025

የኢራን ፕሬዚዳንት ሀገሪቱ የኒውክሌር መርሐ ግብሯን እንደማታቆም ተናገሩ
******************************

የኢራን ፕሬዚዳንት ማሱድ ፔዜሽኪያን ሀገራቸው የኒውክሌር ማበልጸግ መርሐ ግብሯን እንደማታቆም ገልጽዋል።

ኢራን የሲቪል ኒውክሌር መርሐ ግብሯ ላይ ክትትል እንዲደረግም እንደማትፈቅድ ፕሬዚዳንቱ እንዳስታወቁ የኢራን የዜና ወኪል ዘግቧል።

ፕሬዚዳንቱ ከፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ባደረጉት የስልክ ውይይት፤ ኢራን የኒውክሌር እንቅስቃሴዋ ላይ እምነት ለመፍጠር ዋስትና ለመስጠት ዝግጁ መሆኗን መናገራቸው ተዘግቧል።

ነገር ግን የኒውክሌር መርሐ ግብሩ በዛቻ እና በጦርነት ሊቆም አይችልም ብለዋል ፕሬዚዳንቱ በስልክ ውይይቱ ወቅት።

አክለውም በቀጣይ ለእስራኤል ጥቃት አገራቸው የምትሰጠው ምላሽ “ይበልጥ አውዳሚ ይሆናል” ማስጠንቀቃቸውም ተዘግቧል።

ኢራን በሀገሪቱ ሰላማዊ የኒውክሌር እንቅስቃሴዎች ላይ መተማመን ለመፍጠር ለሚደረጉ ውይይቶች እና ትብብሮች ዝግጁ መሆኗን ለኢማኑኤል ማክሮን እንደነገሯቸውም የኢራን ዜና ወኪል በዘገባው ጠቅሷል።

በሰለሞን ከበደ

14/06/2025

#ጥብቂ መታሓሳሰቢ ንላጪ መናሃርያ ተሽከርከርቲ

ካብ ፅባሕ ንጉሆ ጀሚሩ ንተገልገልቲ ብቴክኖሎጂ ግልጋሎት ኢቲኬቲንግ ግልጋሎት ምሃብ ኣብ ላጪ መናሃርያ ዝጅመረ ኮይኑ ካብ መቀለ ዝብገሳ ተሽከርከርቲ ኣንፈት ሽረን ዓብይ ዓድን ዓዲግራትን መስመር ካብዚ መስርሕ ወፃእ ዝኮነ ምንቅስቃስ ዝገብራ ተሽከርከርቲ ማለት እውን መውጫ ዘይሓዛ ጉዕዞ ንምግባር ዝፈተና ፣ ኣብቲ ሓዱሽ ቴክኖሎጂ ንተሳፈርቲ ትኬት ዘየቁርፃ ሒዘን ዝወፃን ኮታስ በቲ ዝተዋሃበ ኣንፈት ምሕድራ ኣብ ልዕሊ ዘይግዛኣ ተሽከርከርቲ በቲ ደምቢ ትራፊክ መሰረት ናይ ቅፅዓት ስጉምቲን ሕጊ ናይ ምክባር ስራሕን ክስራሕ ምኳኑ ፈሊጦም ሰብ ንብረት ስርዓት ብዘለዎ ካብ መናሃርያታት ሕጊ ኣክቢሮም ክወፁ ይግባእ።

ሎሚ ምሸት ነቲ ዝተጀመረ ኣዝዩ ወሳኒ ናይ ቴክኖሎጂ ምትእትታው ንምትዕንቃፍ ብዝመስልን ብዘይተለመደን ዘይነበረን መልክዑን ብርክት ዝበላ ተሽከርከርቲ ካብ መናሃርያ ወፂአን ዘምሰያ ኮይነን እዚ ምልክት ተቃውሞ ንምእራም በቲ ደምቢ ትራፊክ መሰረት ዘየላጢ ስጉምቲ ከምዝወሰድ ተገልገልትን ኣገልገልቲ ሰብ ንብረትን ክፈልጡ ይግባእ።
ካብዚ ወፃእ ንዝውሰደሎም ስጉምቲ ሓፍነት ባዕሎም ከምዝወስዱ ነትሓሳስብ!!

01/06/2025

Address

Tigray , Mekelle , Adi Haki
Mekelle

Telephone

+251901932711

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Alasa printing press posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Alasa printing press:

Share