Ahmadnur Abdullahi

Ahmadnur Abdullahi ፠Truthfulness is power፠

*“የማንም እርዳታ ሳያስፈልግን መክተን አጥቅተን ጠላትን የማጥፋት ብቃት ላይ እንገኛለን” ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ*‼️📌ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ እውነትን ይዘን ህግን ተከትለን በጋራ ሃሳብ አብረን መ...
06/11/2025

*“የማንም እርዳታ ሳያስፈልግን መክተን አጥቅተን ጠላትን የማጥፋት ብቃት ላይ እንገኛለን” ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ*‼️

📌ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱ እውነትን ይዘን ህግን ተከትለን በጋራ ሃሳብ አብረን መኖር እንፈልጋልን”
አይ እኛ ህግን አንፈልግም፣አንከተልም ፣ሰላምን እና በጋራ አብር መስራት አንፈልግም በማለት ሌሎች ሀይሎችን በመተማመን በጉልበት፣በሃይል እና መሳሪያ በማወዛወዝ ማምጣት የምትፈልጉት ነገር ካለ እኛ ወልቃት ላይ ነን ብሏል

እኛ የወልቃይት ዘቦች እንደሌሎች በትንሽ ሳንቲም እና በህወሃት ፕሮፖጋንዳ ተታለን የአማራን ህዝብ የምንሸጥ አይደለንም የሚለው ኮሎኔል ደመቀ የተከዜ ዘብ ለሁሉም ነገር ዝግጁ ነው ብሏል ።
የተከዜ ዘብ የሕዝብ ዘብ ነው።ከህወሃት የአፋር ክልል ትንኮሳ ጋር ተያይዞ ወደ ወልቃይትም እንደሚመጣ እናውቃለን ለዚህ ደሞ የአማራ ታጋይ ነን እያሉ ለህወሃት የተገዙ አሉ እኛ ግን የህዝብን መብት ለማስጠበቅ ከበቂ በላይ ተዘጋጅተናል ብሏል።

"ጦርነት እንዲጀመር አልፈልግም፤ ከተጀመረ ግን አሰብ ደርሶ የሚመለስ የኢትዮጵያ ወታደር የለም!"ጀነራል ሳሞራ- ጦርነት የማይቀር ሆኖ ከተጀመረ፣ ውጤቱ በአሰብ ብቻ የሚገታ አይሆንም። ጦርነቱ...
03/11/2025

"ጦርነት እንዲጀመር አልፈልግም፤ ከተጀመረ ግን አሰብ ደርሶ የሚመለስ የኢትዮጵያ ወታደር የለም!"
ጀነራል ሳሞራ- ጦርነት የማይቀር ሆኖ ከተጀመረ፣ ውጤቱ በአሰብ ብቻ የሚገታ አይሆንም። ጦርነቱ ከተነሳ የሻዕቢያን መንግስት የሚቃወሙ ሌሎች የኤርትራ ኃይሎች ሙሉ ኤርትራን ከአስተዳደሩ ነጻ ለማውጣት ስለሚፈልጉ፣ "አሰብን ብቻ ይዞ የሚመለስ ሰራዊት አይኖርም"

26/09/2025

ኢትዮጵያ ውስጥ የኒኩሌር ሃይል ማመንጫ ,,,ጉድ በል ማለት አሁን ነው!!

30/08/2025

Warri Biyyoo Nyaadhu Jettanii Na Arrabsitan Dhiisaa Innan Daa'imummaa Kootti Nyaadheyyuu Na Gahaatii🥺😁

Address

Oromia Region
Robe

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ahmadnur Abdullahi posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Ahmadnur Abdullahi:

Share