
28/05/2024
በፈጣሪ ዕርዳታ እና በደጋግ ኢትዮጵያዊያን ቀና ትብብር ዶ/ር #ቤተል ከ8.5 ሚሊዮን ብር በላይ ተስብስቦላት በሕንድ ሀገር ኒው ዴሊህ ከተማ Rajiv Gandhi Cancer Hospital ( India's Leading Cancer Care Center) በተሳካ ሁኔታ ሕክምናዋን እየተከታተለች ትገኛለች።
ይህ በእንዲህ እንዳለ እስከ ፌዴራል ድረስ ተሸላሚ የነበረው፣ ባለትዳርና የ4 ሕጻናት አባት የሆነው ርዕሰ መምህር ሁለቱም ኩላሊቶች ሥራ በማቆማቸው ለኩላሊት ንቅለ ተከላ ሕክምና 3.5 ሚሊዮን ብር ተጠይቀዋል። ስለሆነም ለዶ/ር ቤተል ወገናዊ አለኝታነታችሁን ያረጋገጣችሁ ደጋግ ኢትዮጵያዊያን፣ መምህሩን ከሞት እንዲሁም ቤተሰቡን ከመበተን አደጋ እንዲታድጉ በኃያሉ እግዚአብሔር ስም እንማጸናለን።
Mengistu Megiso Menta
👉 CBE፦ 1000150452407