Wolaita Asaa

Wolaita Asaa Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Wolaita Asaa, Media, Gununo hamus city, Sodo.

የዜማው ጠቢብ፣ የቅንብሩ ንጉሥና የቀጣናው አምባሳደር—  !
07/08/2026

የዜማው ጠቢብ፣ የቅንብሩ ንጉሥና የቀጣናው አምባሳደር— !

በዚህ ዓመት ሚስ አለም የኢትዮጵያ ተወካይ የሆነችውን ሩት ይርጋለም መልካም ምኞታችሁን ግለጹላት👇
06/08/2026

በዚህ ዓመት ሚስ አለም የኢትዮጵያ ተወካይ የሆነችውን ሩት ይርጋለም መልካም ምኞታችሁን ግለጹላት👇

ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና   በማስመዝገብ እና ያስፈተናቸውን ተማሪዎች   በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቀዳሚነቱን አስጠበቀ‎‎ትምህርት ቤቱ ለ2018 ዓ....
04/08/2026

ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤት በ2018 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና በማስመዝገብ እና ያስፈተናቸውን ተማሪዎች በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ቀዳሚነቱን አስጠበቀ

‎ትምህርት ቤቱ ለ2018 ዓ.ም. ክልላዊ ፈተና ያቀረባቸውን ተማሪዎች ሙሉ በሙሉ በማሳለፍ 100% የማለፍ ውጤት አስመዝግቧል። በዚህም መሠረት በአራቱም ማዕከላት (ወላይታ ሶዶ፣ ቦዲቲ፣ አረካና ገሱባ) ለፈተና የቀረቡት 180 ተማሪዎች በሙሉ ወደ 9ኛ ክፍል ለመሸጋገር በቅተዋል።

‎ይህ ውጤት በልማት ማህበሩ ቁርጠኝነት፣ በትምህርት ቤቱ ጠንካራ የትምህርት አመራር፣ በመምህራን ትጋት፣ በተማሪዎች ጥረት እንዲሁም በወላጆች ተሳትፎ የተገኘ ውጤት እንደሆነ ልማት ማህበሩ ገልጸዋል።

‎ወላይታ ሊቃ ትምህርት ቤቶች በደ/ኢትዮጵያ ክልል ከ1ኛ እስከ 9ኛ ካሉት ከፍተኛ ዉጤት ካስመዘገቡት ተማሪዎች ውስጥ በቁጥር ስምንት ተማሪዎችን አስገብተዋል፤ ከነዚህም በአንደኛ ደረጃ ያለዉ የትምህርት ቤቱ ተማሪ ነዉ።

‎በተጨማሪም ትምህርት ቤቱ በ8ኛ ክፍል ክልላዊ ፈተና ያስመዘገበውን የቀዳሚነት ክብር እስካሁን ለሌላ ትምህርት ቤት አሳልፎ አልሰጠም።
‎ይህም ትምህርት ቤቱ በተከታታይ ዓመታት የላቀ የትምህርት ጥራትና ውጤታማነት እያሳየ መሆኑን አረጋግጧል።

‎ወላይታ ልማት ማህበር ለዚህ ክብር አስተዋጽኦ ላበረከቱ መምህራን፣ ተማሪዎች፣ አጠቃላይ የትምህርት ቤቱ ማህበረሰብ፣ ወላጆችና ለሁሉም አጋር አካላት ከፍ ያለ ምስጋና አቅርቧል።

‎ወላይታ ልማት ማህበር በሰዉ ሀብት ልማት የትኩረት አቅጣጫ ዘርፍ የትምህርት ጥራትን በማስጠበቅ፣ የሥነ ምግባር ዕድገትን በማጎልበትና ብቁ ዜጎችን በማፍራት ለሀገር ልማት የሚያበረክተውን አስተዋጽኦ ወደፊትም አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገልጸዋል።

!

ዜና ሹመት የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ቦሼ፣ በዓለማችን ትልቁ የምግብና እርሻ ምርምር ጥምረት በሆነው CGIAR (Consultative Group on Inte...
31/07/2026

ዜና ሹመት

የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ ቦሼ፣ በዓለማችን ትልቁ የምግብና እርሻ ምርምር ጥምረት በሆነው CGIAR (Consultative Group on International Agricultural Research) አዲስ በተቋቋመው የስራ አመራር ቦርድ የመጀመሪያው የቦርድ ሰብሳቢ (Board Chair) ሆነው መሾማቸው ተገለጸ ።

​ይህ ሹመት እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከነገ ከኦገስት 1, 2026 ጀምሮ የሚፀና ሲሆን፣ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝም የተቋሙን ስትራቴጂካዊ አመራር በበላይነት እንዲመሩ ያደርጋቸዋል።

​ስለ ሹመቱና ስለ ተቋሙ ዋና ዋና ነጥቦች እንደሚከተለው ተጠናቅሯል፡-

​የተቋሙ ዓላማና ስራ፡ CGIAR በዓለም አቀፍ ደረጃ በሳይንስ ላይ የተመሰረቱ የምግብ ዋስትና፣ የግብርና ምርታማነት፣ የኦሮማይዝድ የአየር ንብረት ለውጥ መቋቋም እና የተፈጥሮ ሀብት እንክብካቤ መፍትሄዎችን በማስፋፋት ላይ የሚሰራ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው።

​የመረጣ ሂደት፡ ሹመቱ በተቋሙ የአመራር ኮሚቴዎች (Governance Committees) ለስድስት ወራት ያህል ሲካሄድ በቆየ ጥብቅ የእጩዎች ግምገማ እና የመረጣ ሂደት የተከናወነ ነው።

​የተመረጡበት ምክንያት፡ አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ በግብርና ፖሊሲ ማሻሻያ፣ በዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ድርድሮች እና በምርምር ተኮር ተቋማት አመራር ላይ ያላቸውን የዳበረ ልምድ ግምት ውስጥ በማስገባት የተመረጡ መሆኑን CGIAR ገልጿል።

​ባካሊያ ሚዲያ እና ኢቨንትስ / Bakalia Media & Events

ትክክለኛና ተስፋ ሰጪ መረጃዎችን በፍጥነት እና በጥራት ያቀርባል!

ክርስቲያኖ ሮንላዶ እና ልጁ👇
31/07/2026

ክርስቲያኖ ሮንላዶ እና ልጁ👇

ዮዮ ጊፋታ❤️🖤💛
30/07/2026

ዮዮ ጊፋታ❤️🖤💛

𝐓𝐨𝐝𝐚𝐲𝐬 𝐁𝐞𝐬𝐭 𝐏𝐡𝐨𝐭𝐨👌𝐊𝐚𝐰𝐨 𝐃𝐀𝐆𝐀𝐓𝐎 𝐊𝐔𝐌𝐁𝐄 𝐊𝐎𝐋𝐂𝐇𝐀🥰
30/07/2026

𝐓𝐨𝐝𝐚𝐲𝐬 𝐁𝐞𝐬𝐭 𝐏𝐡𝐨𝐭𝐨👌
𝐊𝐚𝐰𝐨 𝐃𝐀𝐆𝐀𝐓𝐎 𝐊𝐔𝐌𝐁𝐄 𝐊𝐎𝐋𝐂𝐇𝐀🥰

አብነት ደምሴ የሊጉ ከፍተኛው ተከፋይ ሸገር ከተማን ተቀላቅሏል!ከወላይታ ከተገኘ በኋላ በኦሜድላ ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ኢትዮጵያ ቡና በመጫወት ከብዙሀኑ የእግር ኳስ ቤተሰብ ጋር ተዋውቋል።...
30/07/2026

አብነት ደምሴ የሊጉ ከፍተኛው ተከፋይ ሸገር ከተማን ተቀላቅሏል!

ከወላይታ ከተገኘ በኋላ በኦሜድላ ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ኢትዮጵያ ቡና በመጫወት ከብዙሀኑ የእግር ኳስ ቤተሰብ ጋር ተዋውቋል።

በተለይ በትውልድ አካባቢው ክለብ ወላይታ ድቻ ያሳለፋቸው ሁለት አመታት በበርካታ ክለቦች ዐይን ውስጥ እንዲያርፍም አድርጎታል። ቁመታሙ የተከላካይ አማካይ አብነት ደምሴ።

ከወላይታ ድቻ ጋር ውሉ መጠናቀቁን ተከትሎ ሀዋሳ ከተማን በያዝነው የውድድር ዘመን በሁለት አመት ውል ቢቀላቀልም በሊጉ ለሀዋሳ ከተማ ጨዋታውን ሲያደርግ ከደጋፊው ተቃውሞ አስተናግዷል።

ተጫዋቹ ከአሰልጣኝ ተመስገን ዳና ጋር በተፈጠረ ያለ መግባባት በፕሪምየር ሊጉን የመጨረሻ ሁለት ጨዋታዎች ከቡድኑ ጋር ያልነበረ ሲሆን የአንድ አመት ቀሪ ውል በሀይቆቹ ቤት ያለው ተጫዋቹ የልቀቁኝ ጥያቄን በደብዳቤ ማቅረቡ የሚታወስ ሲሆን አሁን ግን በመጨረሻ መዳረሻው ሸገር ከተማ ሆኗል።

28/07/2026

አዲስ አበባ
በመሃል ኦሮሚያ ውስጥ ስላለች ወደ ኦሮሚያ ትካለል ወይስ የሁሉም ኢትዮጵያዊያን መናገሻ ስለሆነች ተጠሪነቷ ለፌዴራል ይሁን🤔
ከምክክር የተወሰደ 👆

ሊጉ ሊጀምር ነው የዚህ ሰውዬ ጸጉር ዕጣ ፈንታ ዘንድሮ ምን ይሁን🤔
28/07/2026

ሊጉ ሊጀምር ነው የዚህ ሰውዬ ጸጉር ዕጣ ፈንታ ዘንድሮ ምን ይሁን🤔

Address

Gununo Hamus City
S**o

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Wolaita Asaa posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share

Category