Ghionist-ግዮናውያን

  • Home
  • Ghionist-ግዮናውያን

Ghionist-ግዮናውያን Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ghionist-ግዮናውያን, Media/News Company, .

ለሚመለከተው ሁሉ፦በአብን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስም የወጣውን መግለጫ ያየሁት ዘግይቼ ነው። ፍሬ ነገሩ ልክ ይሁንም፥ አይሁንም መሰል ውሳኔዎችን ለመወሰን ግን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ሥልጣን ...
09/05/2022

ለሚመለከተው ሁሉ፦

በአብን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ስም የወጣውን መግለጫ ያየሁት ዘግይቼ ነው። ፍሬ ነገሩ ልክ ይሁንም፥ አይሁንም መሰል ውሳኔዎችን ለመወሰን ግን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው ሥልጣን የሌለው መሆኑን ለንቅናቄያችን አባላትና ደጋፊዎች መግለጽ እፈልጋለሁ።

ንቅናቄው የተመሰረተባቸውን ሕዝባዊና አገራዊ ጥያቄዎች ከግብ እንዲያደርስ ሁላችንም በጎ ሚና እንድንጫዎት አደራ ማለት እፈልጋለሁ።

03/05/2022
29/04/2022

አዲስ መረጃ!

-በጣም ትገረማላችሁ። ጎበዝ ጎንደር ላይ የተሰራው ድራማ ትልቅ ትምህርት የሚሰጥ ነው። በደባርቅ ከተማ አስተዳደር የቀበሌ 01 የአንድ ማዕከል አስተባባሪ ሙሃመድ ኡስማን የተባለ የግጭቱ ዋና ቀስቃሽ በቁጥጥ ስር ውሏል። ምን ይሄ ብቻ ደባርቅ ላይ እነዚህ አሸባሪዎች በከፈቱት ተኩስ በህልውና ዘመቻው የ4ኛ ሻለቃ ቲም መሪ ብሬን ተኳሽ የነበረ አንድ የመከላከያ አባል ገድለዋል። ግድያውን የፈፀሙት የመከላከያ ሰራዊት አባላት ፓትሮል ላይ ሆነው ሕግ ሲያስከብሩ መስጊድ ውስጥ ሆነው በተኮሱት ጥይት ነው።

-ሌላው ትናንት በጎንደር ከተማ በፀጥታ ኃይሎች ላይ የተኩስ እሩምታ ከከፈቱት መካከል ከ15 በላይ የሚሆኑት ሙስሊሞች ናቸው። ተኩሱን የከፈቱት በአንድ ህንፃ ላይ ተሰባስበው በቡድን መሳሪያ ነው። በዚህ የተኩስ ልውውጥ 2 የመከላከያ አባላት ሞተዋል። ከተያዙት መካከል ከሌላ ክልል የመጡ
ይገኙበታል።

-በነገራችን ላይ በጎንደር የሞቱት ሰዎች 11 ብቻ ናቸው። 20 ያደረሱት አክራሪ ፅንፈኞች ናቸው። ከአሥራ አንዱም አራቱ የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኞች ናቸው። ሰባቱ የእስልምና ተከታይ ናቸው።

ነገርየው 'ጅራፍ ራሱ ገርፎ ራሱ ይጮሀል' (A whip makes a jittery cry after flogging) እንደሚባለው ራሳቸው ድርጊቱን ፈፅመው በጭሆት ብዛት እውነቱን መደበቅ የሄዱበት እርቀት ይገርማል።

እስካሁን ጎንደር ላይ ስላለው የህግ ማስከበር ዘመቻ ነው እየሰማን ያለው። በስልጤው አሸባሪ ሙጂብ አሚኖ ቆስቆሻነት በተቃጠሉት 3 ቤተክርስቲያኖች ዙሪያ መንግስት አስቸኳይ ማብራሪያ እንዲሰጥ እንፈልጋለን። ጎንደር ላይ እንደሆነው ሁሉ በአጥፊዎች ላይ የሚወሰደውን መረጃ በዝርዝር ማሳወቅ የመንግስት ግዴታ ነው። ሁሉም ይሄን ጉዳይ በንቃት ይከታተል።

ታደለ ጥበቡ

ሰበር ዜና በስልጤ ሀገረ ስብከት የወራቤ ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ ኃይሎች የወደመ ሲሆን በኦርቶዶክሳውያን ላይ ከፍተኛ ድብደባ እየተፈፀመ ይገኛል !!!ሚያዝያ 20 ቀን 2014 ...
28/04/2022

ሰበር ዜና
በስልጤ ሀገረ ስብከት የወራቤ ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ ኃይሎች የወደመ ሲሆን በኦርቶዶክሳውያን ላይ ከፍተኛ ድብደባ እየተፈፀመ ይገኛል !!!

ሚያዝያ 20 ቀን 2014 ዓ.ም (ተሚማ/አዲስ አበባ)

++++++++++++++++++++++++++++++++++++++++

በስልጤ ሀገረ ስብከት የወራቤ ቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ ኃይሎች የወደመ ሲሆን በኦርቶዶክሳውያን ላይ ከፍተኛ ድብደባ እየተፈፀመ ይገኛል።

በዛሬው ዕለት ከቀትር በኋላ በወራቤ ከተማ የሚገኘው የቅዱስ ሩፋኤል ቤተ ክርስቲያን በአክራሪ ኃይሎች የወደመ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት በእነዚሁ ኃይሎች እየተቃጠለ የሚገኝ መሆኑን ተሚማ በስፍራው ካሉ የአይን እማኞች መረጃውን አግኝቷል።

ቤተ ክርስቲያኑን ከማውደማቸው በተጨማሪ ኦርቶዶክሳውያን ላይ ከፍተኛ ድብደባ እና እንግልት እየደረሰባቸው እንደሚገኝ ነው የተገለፀው።

በዩኒቨርሲቲ የሚገኙ ኦርቶዶክሳውያን ተማሪዎች እየተለዩ እየተደበደቡ እንደሚገኙ ነው መረጃዎች የሚያመላክቱት

21/04/2022

እነ እስክንድር ነጋ ተቀምጠው አደሩ! የእስክንድር የአሜሪካ ጉዞም ተቃርቧል።

የባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) ፕሬዚደንት እስክንድር ነጋ፣ የአደረጃጀት ጉዳዮች ሓላፊው አቶ ስንታየሁ ቸኮል እና የሚዲያ ባለሙያዎቹ ጋዜጠኛ ወግደረስ ጤናው እና ሱራፌል አንዳርጌ በአርባ ምንጭ፤ ሴቻ ክፍለ ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ፍራሽም ሆነ ብርድ ልብስ በሌለበት ከፍል ውስጥ ሌሊቱን ተቀምጠው አሳልፈዋል። ሌሎቹ ባዶ መሬት ላይ በከፊል ለመጋደም የሞከሩ ሲሆን ፕሬዚደንት እስክንድር ግን ጎናቸው መሬት ሳይነካ አድረዋል።

የሚዲያ ባለሙያዎቹ ዛሬ ሚያዝያ 13 ቀን 2014 ዓ.ም. ወደ ንጋት ላይ ወደ አዲስ አበባ ለመመለስ የጉዞ ሂደቶችን አሟልተው የነበረ ቢሆንም ሰዓቱ አልፎባቸዋል። በተመሳሳይ ቀን እስክንድርና ስንታየሁ ከደቃዎች በኋላ ከአርባ ምንጭ ለመነሳት ተዘጋጅተው የነበረ ቢሆንም ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ጊዜ ድረስ አልተፈቱም።

ፕሬዚደንት እስክንድር ነጋ የፊታችን ቅዳም ሱኡር ቤተሰቦቻቸውን ለመጠየቅ ወደ ሰሜን አሜሪካ ለመሄድ በዝግጅት ላይ መሆናቸው ይታወቃል።

ሙሉጌታ አንበርብር

21/04/2022
21/04/2022

Address


Telephone

+251953618226

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ghionist-ግዮናውያን posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

  • Address
  • Telephone
  • Alerts
  • Claim ownership or report listing
  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share