Wollo Addis

Wollo Addis Our Website www.wolloaddis.com

12/09/2025

እሪኩም መጋላ ሀገራችን ወሎ ስማችን ወሎዬ፤ እሪኩም መጋላ በነካኩንና ጉዳችን በለየ join our telegram channel https://t.me/wolloaddis11

ተወዳጇ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢ ራኬብ አለማየሁ ከብዙ መጥፋት በሗላ በአድሱ አመት 2018 ዓ.ም በአባይ ቲቪ ታይታለች። join our telegram channel https://t.me/wo...
11/09/2025

ተወዳጇ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አቅራቢ ራኬብ አለማየሁ ከብዙ መጥፋት በሗላ በአድሱ አመት 2018 ዓ.ም በአባይ ቲቪ ታይታለች። join our telegram channel https://t.me/wolloaddis11

11/09/2025

ጎጃም ደህና ነወይ፤ ደስ የሚሉ ጥንዶች አድሱን አመት ሲቀውጡት Happy new year 2018 join our telegram channel https://t.me/wolloaddis11

11/09/2025

ሀገሩ ጎጃም ልቡ የበላይ፤ መልካም አድስ አመት ዘና ፈታ በሉ Gojam cultural music 2018 join our telegram channel https://t.me/wolloaddis11

አንዳንድ ሰው በዛሬው ዕለት ሊሰማው የማይፈልገው ግን ጥሬ ሀቅ! እውነት እንድህ መወራት ጀምራለችበያዝነው የ2017 ዓ.ም ብቻ የኤሌክትሪክ ደንበኞች ላይ 400 ፐርሰንት እና ከዛ በላይ የሆነ...
10/09/2025

አንዳንድ ሰው በዛሬው ዕለት ሊሰማው የማይፈልገው ግን ጥሬ ሀቅ! እውነት እንድህ መወራት ጀምራለች

በያዝነው የ2017 ዓ.ም ብቻ የኤሌክትሪክ ደንበኞች ላይ 400 ፐርሰንት እና ከዛ በላይ የሆነ የአገልግሎት ክፍያ ጭማሪ ተደርጓል፣ ለዚህ ደግሞ አይ ኤም ኤፍ (IMF) የሰጠው ብድርን አያይዞ ያስተላለፈው ቀጭን ትዕዛዝ ምክንያት እንደሆነ ይነገራል።

የትውልድ ቅብብሎሽ የሆነው ህዳሴ ዛሬ ተመርቋል፣ ይሁንና የሚያመነጨው ሀይል ወደ ህዝብ ደርሶ ሀይል ወደየገጠሩ እና መንደሩ ካልገባ እና በተቃራኒው የዋጋ ጭማሪ ከገጠመው ህዝቡ 'ለምን?' የሚል ጥያቄ ማንሳት ብቻ ሳይሆን 'ግድቡ የኔ ነው' ማለት ማቆሙ አይቀርም። በተመሳሳይ ዳንጎቴ ይገነባዋል የተባለው የማዳበርያ ፋብሪካ ለገበሬው ዋጋ ከመቀነስ ይልቅ ይባስ ከጨመረበት ብሎ እንደማሰብ ነው።

ህዳሴ 'ዳግማዊ አድዋ ነው' ከተባለ ከአበዳሪዎቹ የሚደርስ ጫናን በተቻለ መጠን ለማስቆም ባይቻል ለመቀነስ መጣር አለብን። ከእነሱ በሚመጣ ጥያቄ ዜጎች ከዓመት በፊት ለኤሌክትሪክ ከሚከፍሉት አሁን አራት እና አምስት እጥፍ ሲከፍሉ ማየት ከእንደዛሬው ካለ የደስታ ዜና ጋር አብሮ ሲታሰብ ይከብዳል።

አሁን ላይ በኤሌክትሪክ እየተንበሸበሹ ያሉት እንደ ቻይና እና ኤምሬትስ ካሉ ሀገራት የሚመጡ የክሪፕቶ ማይኒንግ (crypto mining) ኩባንያዎች እና ለእነሱ ኤሌክትሪክ ሲሸጥ ሞቅ ያለ የድለላ እና የኪስ ገንዘብ የሚያገኙት የመንግስት ሀላፊዎች ናቸው።

መልካም አድስ አመት!

Via EliasMeseret

የዶ/ር ወዳጄነህ መሃረነ መልዕክት:- በመጀመሪያ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለአዲሱ አመት 2018ዓ.ም እንኳን በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ በአማራነታቸው በገፍ በማረሚያ ቤት የሚገኙ የህሊና እ...
10/09/2025

የዶ/ር ወዳጄነህ መሃረነ መልዕክት:- በመጀመሪያ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ ለአዲሱ አመት 2018ዓ.ም እንኳን በሰላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ በአማራነታቸው በገፍ በማረሚያ ቤት የሚገኙ የህሊና እስረኞች እንዲፈቱ እማጸናለሁ።

ያጥፉ አያጥፉ ፣ይበድሉ አይበድሉ፣ ምስክር ይቅረብባቸው አይቅረብባቸው የህግ ሂደቱን አላውቅም። ግን በጣም ያሳዝኑኛል፤ በተለይ መስከረም አበራ እና ገነት አስማማው እንደ እናቴ ልጆች እራራላቸዋለሁ። ሌሎቹንም እንደዛው

መስከረም አበራን ብሔራዊ ትያትር ንግግር እንድታደርግ ተጋብዛ እኔም ተጋብዤ ነው የማውቃት። ገነት አስማማውን ደግሞ የኔታ ትዩብ ስትሰራ አውቃታለሁ።

ሴቶች ናቸው፤ በማረሚያ ቤት ብዙ የማይመች ነገር እንደሚኖር እገምታለሁ። መስከረም አበራ የምትናፍቃት ህፃን ልጅ አለቻት። በሃገራችን ህግ በምህረት የሚፈቱበት አስራር ካለ ለቤታቸው በቅተው ለማየት እወዳለሁ። "

አዲሱ አመት መልካም የይቅርታና የምህረት፣ በረከትና የስኬት አመት ይሁንልን ይሁንላችሁ። ብሏል ድምፅ ስላሰማህ እናመሰግናለን🙏

መልካም አዲስ አመት
ዶ/ር ወዳጄነህ መሃረነ

መልካም አድስ አመት ውድ የ Wollo Addis ሚድያ ቤተሰቦች እና መላው ኢትዮጵያዊያን እንኳን ለአድሱ አመት 2018 አደረሳችሁ አደረሰን።  አድሱ አመት ጦርነት የማንሰማበት አመት ይሁንልን...
10/09/2025

መልካም አድስ አመት
ውድ የ Wollo Addis ሚድያ ቤተሰቦች እና መላው ኢትዮጵያዊያን እንኳን ለአድሱ አመት 2018 አደረሳችሁ አደረሰን። አድሱ አመት ጦርነት የማንሰማበት አመት ይሁንልን join our telegram channel https://t.me/wolloaddis11

ይህ ፍቅር እንኳን ማሳጅ ሌላስ ቢደራረጉ ምን ይገርማል፤ የኬኒያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ እና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በጉባ ሰማይ ስር ፍቅራቸውን ሲቀጩ join our te...
10/09/2025

ይህ ፍቅር እንኳን ማሳጅ ሌላስ ቢደራረጉ ምን ይገርማል፤ የኬኒያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ እና የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አህመድ በጉባ ሰማይ ስር ፍቅራቸውን ሲቀጩ join our telegram channel https://t.me/wolloaddis11

ኢንጅነር ያኔ ያስረዳኸኝ ዛሬ ገብቶኛል።2003 ዓ.ም ለ”እንደገና” ዘጋቢ ፊልም ሥራ ስንሄድ መሠረት ድንጋይ ከተጣለ ከወራት በኋላ ነበርና ከባድ መኪኖች ሲንቀሳቀሱ፣ ተራራ ንደው ሚደለድሉ፣ ...
10/09/2025

ኢንጅነር ያኔ ያስረዳኸኝ ዛሬ ገብቶኛል።

2003 ዓ.ም ለ”እንደገና” ዘጋቢ ፊልም ሥራ ስንሄድ መሠረት ድንጋይ ከተጣለ ከወራት በኋላ ነበርና ከባድ መኪኖች ሲንቀሳቀሱ፣ ተራራ ንደው ሚደለድሉ፣ አᎆራው ሙቀቱ ብቻ የግርግር ቦታ ሁኖ ደረስን።

ሰውዬው ሲያወሩም ሲወስኑም በጣም ፈጣን ናቸው። ሁሌም ጊዜ የላቸውም።

እኛ አስር ጊዜ ላባችንን እየጠረግን እሳቸው ግን እንደወታደር ንቅንቅ ሳይሉ ቀረጽናቸው። እውነት ለመናገር የግድቡን ዲዛይን መሬት አውርደው ለማስረዳት ቢሞክሩም ሚታየው ሜዳና ተራራ ስለሆነ ብዙ ግልጽ አልሆነልኝም።

እናም ከቀረጻ በኋላ በድጋሚ እኔ ምልዎት ኢንጅነር ግድቡ የት ጋ ነው ሚሆነው? ውሃው፣ ሐይቁ ፣ ማመንጫው እያልሁ ጠየቅሁ። ደከመኝ ሳይሉ በዛ በረሃ ነይ ወደዚህ አሉና ከፍ ወዳለች ቦታ ወሰዱኝ።

ኢንጅነር- ያ ይታይሻል?
እኔ- የቱ?
እሳቸው- ተራራው። ከእሱ ጀምሮ እስከዚህ ግድቡ ነው። ነይ ወደዚህ ያ ማዶስ ይታይሻል?

እኔ- ከፀሐይ ቃጠሎ የተነሳ መተንፈስ እያቃተኝ በውስጤ ምነው ባልጀምርሁ ባይገባኝስ እያልሁ የቱ? አልሁ

ኢንጅነር- የእጄን አቅጣጫ ተመልከቺ እሱ ደግሞ ትልቁ ሐይቅ ነው። ነይ ደግሞ ወደዛ እንሂድ ያ ደግሞ እያሉ ሲያልቅ የሚኖረውን ገጽታ አስረዱኝ።

ኢንጅነር ስመኘው እንዲህ ናቸው። ለመጣ ለሄደው ሁሉ ያስረዳሉ። አይሰለቹም። “አትሳቀቁ ጠይቁ የእናንተ እኮ ነው”ይላሉ።

2004 ዓ.ም “የጉባ ተጋድሎ” ን ልንሠራ ደወልሁ።

ኢንጅነር ልንመጣ ነበር።

መስከረም እያስፈቀድሽ ነው? ልጅሽ እኮ ነው። ያኔ የነበረውን አረሳም አሉኝ። ደስ አለኝ። ሄድን አገኘናቸው።

በዚያው ጉልበት ነበሩ። ይመራሉም ይሠራሉም። ለእኛ የተቆፈረ መሬት ብቻ ቢታየንም እሳቸው ለእኛ እንዲገባን በቀላል ለማስረዳት ብዙ ደከሙ።

ስንመለስ ከእኔ ጋ ነው ምትመለሱት ብለው ራሳቸው መኪናቸውን እየነዱ በየከተማው እየጋበዙን ጥሩ የማይረሳ የቤተሰብ ጊዜ አሳልፈን አዲስ አበባ ገባን።

በእነዛ ሁሉ ኪሎ ሜትሮች ስለግድቡና ግድቡ ብቻ ነበር ወሬያቸው። ስለጠቀሜታው አብዝተው ደግሞ ስለዲፕሎማሲ ጫናው። ደክሞን ተኝተን ስንነቃ እሳቸው ቀጥለዋል። መሀል ላይ ቢገርመኝ ሳላስበው “ኢንጅር ቤተሰብ ደህና ናቸው?” አልሁ። ዞረው አይተው “አላቆም አልሁ” አሉና ፈገግ ብለው “ ደህና ናቸው። ግን ብዙ እያገኘኋቸው አይደለም” አሉኝ።

2010 ዓ.ም “መንታ መንገድ” ዘጋቢ ፊልምን ለመሥራት በድጋሚ ደወልሁ “ እናንተ ስታስፈቅዱ እኮ ይከብደኛል” አሉ። ያው ትህትናቸው እንጂ ካለፍቃድ መሄድ እንደማይቻል ያውቁታል።

ተፈቀደ ሄድን። ከስር ያያዝሁት ፎቶ ከባዱን መርዶ ከመስማታችን ከወራት በፊት ለዚሁ ሥራ ሂደን ባገኘናቸው ወቅት ነበር።

ያኔ ቅርጽ ይዞ መሬት ወርዶ ነበርና ስናየው ደስ አለን።
ሁሌም አልቆ ማየት ምኞታቸው ነበር። እኛ በሳቸው ልክ ምንሮጥ አይመስላቸው። ደጋግመው “ የያዝነው ኃላፊነት ከባድ ነው” ይላሉ። አልቆ ማየትን ሲያወሩ እየተመረቀ ቦታው ያለን ያህል እንዲሰማን ያደርጋሉ። ጉጉታቸው ይጋባል።

ኢንጅነር እንዳላርቅህ አንተ ልበልህ።

ዛሬ ከ14 ዓመታት በኋላ ግድባችን ተመረቀ እኮ። እግዚአብሔር ለምን ባይባልም አንዲት ሰከንድ ቢፈቅድና ብታይ ብዬ ተመኘሁ።

ዛሬ ያኔ በባዶ መሬት ያስረዳኸኝ ገብቶኛል። እንዴት ያምራል መሰለህ?

ሁሌም ያን ድካምህን አንረሳም!

በድጋሚ እንኳን ደስ አለን።

ላሰቡ፣ ለጀመሩ፣ ለጨረሱ ሁሉ ምስጋና ይሁን!

ጋዜጠኛ መስከረም ጌታቸው

ሰበር‼️ አስቸኳይ ቀዶ ጥገና አደረጉ የተከበሩ አቶ ክርስቲያን ታደለ አስቸኳይ ቀዶ ጥገና አደረጉ፤ በዛሬው ዕለት መቅረዝ ሆስፒታል ታመው ገብተው ባለፈው ሰርጀሪ የተሰሩበት ቦታ ላይ እባ'ጭ ...
10/09/2025

ሰበር‼️ አስቸኳይ ቀዶ ጥገና አደረጉ

የተከበሩ አቶ ክርስቲያን ታደለ አስቸኳይ ቀዶ ጥገና አደረጉ፤ በዛሬው ዕለት መቅረዝ ሆስፒታል ታመው ገብተው ባለፈው ሰርጀሪ የተሰሩበት ቦታ ላይ እባ'ጭ ተገኝቶባቸው አንጀታቸው አካባቢ ቀዶ ጥገና ተደርጎላቸዋል።

የሆስፒታሉ ዶክተሮች ሕመሙ ከባድ የሆነ እና ለ3 ቀን ያለማቋረጥ ደም የሚፈስ ስለሆነ የተወሰነ ጊዜ ተኝቶ መታከም አለበት ቢሉም ፖሊሶች፤ ደም እየፈሰሳቸው መልሰው ወስደውታል ሲሉ ምንጮቻችን ገልፀውልናል።

ጨርሶ ይማራቸው እንላለን

join our telegram channel https://t.me/wolloaddis11

ወቸው ጉድ፤ በሚቀጥሉት አምስት እና ስድስት ዓመታት የሚተገበሩ ሰባቱ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ተብለው ተለጥፈዋል። ምርጫ ቅስቀሳ ይሉሃል ይህ ነው join our telegram channel https:...
09/09/2025

ወቸው ጉድ፤ በሚቀጥሉት አምስት እና ስድስት ዓመታት የሚተገበሩ ሰባቱ ግዙፍ ፕሮጀክቶች ተብለው ተለጥፈዋል። ምርጫ ቅስቀሳ ይሉሃል ይህ ነው join our telegram channel https://t.me/wolloaddis11

09/09/2025

እንጨት ቁረጥ ብለው ደረቅ ደረቁን፤እርጥቡን ቆረጡት ኢንጅነር ስመኝ በቀለን join our telegram channel https://t.me/wolloaddis11

Address


Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Wollo Addis posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Business

Send a message to Wollo Addis:

  • Want your business to be the top-listed Media Company?

Share