02/11/2025
“ክበበ ጌራ ወርቅ ጽሩይ እምዕንቈ ባሕርይ ዘየኃቱ። ዘተጽሕፈ ብኪ ትእምርተ ስሙ ወተዝካረ ሞቱ። አክሊለ ጽጌ ማርያም ለጊዮርጊስ ቀፀላ መንግሥቱ። አንቲ ኲሎ ታሰግዲ ሎቱ፡ ወለኪኒ ይሰግድ ውእቱ።”
ትርጉም፦
ድንግል ሆይ የስሙ ምልክት እና የሞቱ መታሰቢያ የተጻፈብሽ ከሚያበራ ወርቅ ይልቅ እንደ እንቁ የጠራ ንፅህና ያለሽ የጊዮርጊስ የመንግሥቱ ሽልማት የአበባ አክሊል ማርያም ሆይ አንቺ ለእርሱ ሁሉን ታሰግጂለታለሽ እርሱም ላንቺ ይሰግዳል
(ማኅሌተ ጽጌ)