
23/06/2025
እጅግ አሳዛኝ ዜና
በሸገር ሀገረ ስብከት ዓለም ገና ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አገልጋይ የሆኑት ቄስ ዮሐንስ ግርማ
ቅዳሜ ለእሁድ ለቅዳሴ አገጋግሎት በሎሊት ወደ ቤተክርስቲያን እየሄዱ ባሉበት ወቅት ቤተክርስቲያኑ በር መግብያ በር ላይ በጩቤ ማንነታቸው ባልታወቀ ተወግተው መገደላቸውን የመረጃ ምንጮች አድርሰውናል !
ከቅርብ ግዜ ወዲህ የቅድስት ቤተክርስቲያን ዲያቆናት ካህናትና መነኮሳት ባልታወቁ ሰዎች በሚል እየተገደሉ ነው ::
የአባታችንን ነፍስ ፈጣሪ ከቅዱሳኑ ጋር ይደምርልን ፣ ለቤተሰቡም መጽናናትን ያድልልን ፣