13/11/2025
አዲግራት :- የህወሓት ታጣቂዎች „ጥያቄአችንን መልሱልን፣መኖር እንፈልጋለን፣ከንቱ መስዋዕትነት መክፈል አንፈልግም የሚል መፈክር እያሰሙ አርሚ 15 በኣዲግራት ከተማ በዛሬው ዕለት ሰልፍ እያካሄዱ ነው:: ሌሎችም የአርሚ 15 ተግባር በመከተል ትግላቸውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ አስተላልፏል።
Dhugaa irraatti nama cichuu!
Sololo
Eastern
Be the first to know and let us send you an email when Qabsaawaa Haqaa posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.