ትግራይ ኩሕሎ

ትግራይ ኩሕሎ Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from ትግራይ ኩሕሎ, Digital creator, Nairobi.

🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻
🌻🌺 ብሔረ-ዓባይ 🌺
🌻🌻 ትግራይ 🌻
🌻🌻🌻🌻🌻🌻🌻 ታሪኽ ከምዘመላኽቶ ኢትዮጵያ ብዘርኣያዕቆብ! ብምንሊክ! ብሃይለስላሴ! ብደርጊ! ብዓብይ ዘመን ዘፀነተትና ታሪኻዊት ጄኖሳይደር❗️መጥፈኢትና ሃገር እያ❗️
መቼም ሎሚ በፂሓ 🇪🇹 መድሕንና ኣይትኸውንን❗️ስለዚ ሽዋ ብዝነገሰ ቁፅሪ እናተፀነትና ኣይንነብርን። ሃገር ትግራይ ምምስራት ግድን እዩ።❤️💛❤

08/07/2025

ድቃስ ዝኸልእ ነገር
🧘🏼‍♀️
👉 ኣብ ትግራይ ኪናት እንተተወሊዑ ትግራይ ዝትበሃል ትጠፍእ እያ ይብልሞ ቃፂሉ ፌደራል መንግስቲ ኣብ ትግራይ ኺናት ኽፈት ይብል። እሞ ትግራይ ንምጥፋእ ድዩ?

08/07/2025

ብፅልኢት ህወሓት ሰኺሮም❗️

👉ንሶም እዮም ተጋሩ ኢኹም ዝብለው እምበር ኣነ ኣይቅበሎን። ናይ ማንነት ሕተኹም ብ Referendum ንፈትሖ ኢና
👉ፌደራል መ/ቲ ኣብ ትግራይ ኪናት ይኽፈት©ስምረት=ሕስረት

 ❗️ በጉሮሯችን ውስጥ የሚገኙት የቶንሲል ዕጢዎች በጀርሞች ተጠቅተው ሲቆጡ እና ሲያብጡ የሚከሰተው ሕመም ቶንሲል (ቶንሲላይተስ) በመባል ይጠራል፡፡ቶንሲሎቻችን እንዲቆጡ እንዲሁም እንዲያብጡ ...
08/07/2025

❗️
በጉሮሯችን ውስጥ የሚገኙት የቶንሲል ዕጢዎች በጀርሞች ተጠቅተው ሲቆጡ እና ሲያብጡ የሚከሰተው ሕመም ቶንሲል (ቶንሲላይተስ) በመባል ይጠራል፡፡

ቶንሲሎቻችን እንዲቆጡ እንዲሁም እንዲያብጡ በማድረግ የሕመም ስሜት እንዲሰማን የሚያደርጉት ባክቴሪያ ወይም ቫይረሶች መሆናቸውን በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የአንገት በላይ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት ዶ/ር አሳዬ ንብረት ይናገራሉ፡፡

የቶንሲል ሕመም በብዙዎች ዘንድ እጅግ የተለመደ እና በእየጊዜው የሚያጋጥም የሕመም አይነት መሆኑን ዶ/ር አሳዬ ንብረት ከኤ ፍ ኤም አዲስ 97.1 ጋር በነበራቸው ቆይታ ገልጸዋል፡፡

በተለያየ መንገድ ሊጠቃ የሚችለው ቶንሲል በአብዛኛውን ጊዜ በኢንፌክሽን የሚከሰት መሆኑን ጠቅሰው፤ ይህም በትንፋሽ የሚተላለፍ መሆኑን ተናግረዋል፡፡

ቶንሲል ከመጠን ያለፈ እድገት ሊኖረው እንዲሁም በዕጢ (ካንሰር) ሊጠቃ እንደሚችልም አክለዋል፡፡

የቶንሲል ምልክቶች እንደ ሕመሙ አይነት የተለያዩ መሆናቸውን ዶ/ር አሳዬ ገልጸዋል፡፡

የቶንሲል ከመጠን ያለፈ እድገት እና መሰል ችግሮች በሚኖሩበት ጊዜ ከአተነፋፈስ ጋር የተያያዘ ምልክት እንደሚያሳይ ገልጸው፤ ማንኮራፋት፣ የእንቅል መረበሽ እና አፍ ከፍቶ መተኛት ከምልክቶቹ መካከል ይጠቀሳሉ ብለዋል፡፡

የቶንሲል ዕጢ ወይም ካንሰር በሚፈጠርበት ጊዜ የሚታይ እብጠት፣ የቶንሲል መድማት፣ ለመዋጥ መቸገር የመሳሰሉት ምልክቶች እንደሚስተዋሉ አብራተዋል፡፡

ቫይረስ አመጣሹ ቶንሲል በአብዛኛውን ጊዜ በቀላሉ በቤት ሕክምናዎች የሚድኑ መሆናቸውን ዶ/ር አሳዬ ተናግረዋል፡፡

አያይዘውም ጨው የተቀላቀለበት ሞቅ ያለ ውኃ እና የሎሚ ጭማቂ ቀላቅሎ ደጋግሞ የጉሮሮን የውስጠኛውን ክፍል በማፅዳት፤ በዝንጅብል የተፈላ ሻይ እንዲሁም ትኩስ ነገሮች ደጋግሞ በመጠጣት ሊድን የሚችል ሕመም መሆኑን ተናግረዋል፡፡

በባክቴሪያ አማካኝነት የሚመጣው የቶንሲል አይነት ግን ከባድ የሆነ ትኩሳት፣ አፍ ተከፍቶ በሚታይበት ወቅት ቶንሲል ላይ ነጭ ነጭ ነገሮች እንደሚስተዋሉ እንዲሁም ንፍፊት መሰል እብጠት ሊከሰት ይችላል ነው ያሉት፡፡

ይህ ከተከሰተ ፀረ ተህዋስያን (አንቲ ባዮቲክ ) መድኃኒቶች መወሰድ ስለሚያስፈልግ ወደ ሕክምና ተቋም መሄድ እንደሚገባ ዶ/ር አሳዬ ይመክራሉ፡፡

በባክቴሪያዎች በተለይ 'ስትሬፕኮክስ ፓዮጂነስ' በተባለው ባክቴሪያ አማካኝነት የሚከሰተው የቶንሲል አይነት በተለየ ሁኔታ ለከፍተኛ የሕመም ስሜት ከመዳረጉም ባሻገር እስከ ሞት ሊያደርስ እንደሚችል ገልጸዋል፡፡

ሰዎች ይህን መሰል ምልክት ካስተዋሉ በፍጥነት ወደ ሕክምና ተቋም በማምራት ተገቢውን ሕክምና ማግኘት እንዳለባቸው አስገንዝበዋል፡፡

'ፓዮጂነስ' በተባለው ባክቴሪያ አማካኝነት የሚመጣው የቶንሲል ሕመም በአግባቡ እና በወቅቱ ሕክምና ካላገኘ ከኩላሊት መድከም እስከ ኩላሊት ስራውን ሙሉ ለሙሉ ማቆም ደረጃ እንደሚደርስ እንዲሁም የልብ ሕመም ሊያስከትል እንደሚችል ነው የተናገሩት፡፡

አንዳንድ ጊዜ ቶንሲሎች በቀዶ ጥገና ሊወጡ የሚችሉባቸው አጋጣሚዎች መኖራቸውን የገለፁት ዶ/ር አሳዬ፤ በተደጋጋሚ በባክቴሪያ ኢንፌክሽን የተጠቃ ከሆነ እንዲሁም ከቶንሲል እድገት ጋር ተያይዞ የጆሮ እንዲሁም የሳይነስ ኢንፌክሸን ካለ ቀዶ ጥገናው እንደሚደረግ ነው የጠቀሱት፡፡

08/07/2025

🤔
ስምረት ፓርቲ
🙆‍♀️
"ፌደራል መንግስቲ ኣብ ልዕሊ ትግራይ ጦርነት ክኻፍት ኣለዎ። ክሳብ ሐዚ ደንጉዩ'ዩ። ሐዚ ግን ተሎ ኪናት ይኽፈት" ንጄኖሳይደርስ ንዓ ህዝበይ ጨፍጭፍ ከተማአይ ኣዕኑው ይበሃል🤔

 #አክሱም አብ ውሽጢ ገዛ ወርቂ ብኬሚካል እንዳሓፀቡ ተረኺቦም አለው ። አረ ሰብና ጨኪኑ😭
08/07/2025

#አክሱም አብ ውሽጢ ገዛ ወርቂ ብኬሚካል እንዳሓፀቡ ተረኺቦም አለው ። አረ ሰብና ጨኪኑ😭

08/07/2025

ያዝ እንግዲህ
👇
ምርጫ በመቃረቡ መንግስትን የሚፎካከሩ ፖርቲዎች የሚያዳክም! አመራሮችን የሚያፍን ገዳይ ቲም ተቋቁሟል።
ተቆዋሚ ፖርቲዎች በደረሰባቸው መረጃ ጉዳዩን በጋራ መግለጫ ኮንነውታል።

08/07/2025

የሃይማኖት አባቶችንም በእውቀት ሳይሆን በስሜት ሲነዱ ግዜ ነው አገር የጠፋቹ።

08/07/2025

ተንኮል ሽዋ ግን ክገርም🤔🤔🤔

08/07/2025

መዓዝ ኢና ውሽጥና ፈቲሽና ንመዓራረ❓እሞ እናተፀነትና ክንነብር ድዩ ዝብሎ❓❓❓

በሳዑዲ አረቢያ ከአደንዛዥ ዕጽ ጋር በተያያዘ በአንድ አመት ውስጥ ከ300 በላይ ዜጎችን በሞት ቀጣችሳዑዲ አረቢያ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በርካታ የውጭ ዜጎችን ከአደንዛዥ ዕፅ ወንጀል ጋር በተ...
08/07/2025

በሳዑዲ አረቢያ ከአደንዛዥ ዕጽ ጋር በተያያዘ በአንድ አመት ውስጥ ከ300 በላይ ዜጎችን በሞት ቀጣች

ሳዑዲ አረቢያ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ በርካታ የውጭ ዜጎችን ከአደንዛዥ ዕፅ ወንጀል ጋር በተያያዘ በሞት መቅጣቱዋን አምነስቲ ኢንተርናሽናል አስታውቋል።

እንደ ድርጅቱ ሪፖርት ገለጻ ሳዑዲ አረቢያ ባለፈው ዓመት 345 ሰዎችን በሞት የቀጣች ሲሆን፣ ይህም አምነስቲ ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት ከመዘገበው ከፍተኛው ቁጥር ነው ብሏል።

ባለፉት ስድስት ወራት ውስጥ ብቻ 180 ሰዎች በሞት ተቀጥተዋል ያለው የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ቡድኑ፣ ይህም ቁጥር ሊጨምር እንደሚችል አመልክቷል።

እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር ከጥር 2014 እስከ ሰኔ 2025 ባለው ጊዜ ውስጥ ሳዑዲ አረቢያ 1,816 ሰዎችን በሞት መቅጣቷን የአገሪቱ የፕሬስ ኤጀንሲ አስታውቋል።

ባለፉት አስር ዓመት ጊዜ ውስጥ ከአደንዛዥ ዕፅ ጋር በተያያዙ ወንጀሎች የሞት ቅጣት ከተቀበሉት 597 ሰዎች መካከል 75 በመቶ የሚሆኑት የውጭ አገር ዜጎች መሆናቸውንም ገልጿል።

ይህም ማለት ከአደንዛዥ ዕጽ ጋር በተያያዘ በቀን በአማካይ ከአንድ ሰው በላይ በሞት ይቀጣል ማለት እንደሆነ አምነስቲ በሪፖርቱ ማመልከቱን ቢቢሲ ዘግቧል።

08/07/2025

ሌላ የብልፅግና ዜና
👇
"በአዲስአበባ የተማሪ ሰርቲፊኬት በነፃ የሚሰጥ የነበረ አሁን ግን 800 ብር ክፈሉ ተብለን የሁለት ተማሪዎች ለ2 ሰርትፍኬት 1600 ብር ከፈልን ወሰድን። ምን ጉድ መጣብን ልጄ❗️"

  ተዝቆ አያልቅም❗️በአዲስአበባ መብራት ለመሙላት የሄዱት የ 2017ዓ.ም የዓመት tax ክፈሉ ተብለው ከ 959.75 ጀምሮ የማይታወቅ የዕዳ ( -Ve) ክፍያ እንዲከፍሉ እያስገደዱ ናቸው። ህ...
08/07/2025

ተዝቆ አያልቅም❗️በአዲስአበባ መብራት ለመሙላት የሄዱት የ 2017ዓ.ም የዓመት tax ክፈሉ ተብለው ከ 959.75 ጀምሮ የማይታወቅ የዕዳ ( -Ve) ክፍያ እንዲከፍሉ እያስገደዱ ናቸው። ህዝቡም ካርድ ለመሙላት ሲሄዱ ዕዳ ኣላቹ መባሉ ድንጋጤ ፈጥሮባቿል። ለምንድ ነው ብለው ሲጠየቁ የበላይ ትእዛዝ ነው እኛም አናውቅም እየተባሉ ነው።

Address

Nairobi

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ትግራይ ኩሕሎ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share