03/11/2025
🎯“የጠቅላዩን የፓርላማ ንግግር ሁሉንም ሰምቻለው። በተለይ የባህር በርን በተመለከተ ስለ ኤርትራ የተናገሩት አንድም የሚወድቅ ሐሳብ የለውም” ሲሉ የተናገሩት ጀነራል ሳሞራ፣ “እንደ ሀገር የባህር በር ያስፈልገናል። ድሮም ቢሆን በፖለቲካው አመራሮች ውሳኔ ለጊዜው ተዳፍኖ የቆየ ይምሰል እንጂ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጨርሶ የዘነጋው ጉዳይ አይደለም። የጊዜ ጉዳይ ነበር አሁን ጊዜው ደርሶ ዳግም ተነስቷል። ለዓመታት ይሔን ጊዜ እጠብቅ ነበር። በምን መልኩ ይነሳል በሚለው ጉዳይ ላይ እርግጠኛ ባልሆንም የአሰብ ጉዳይ አንድ ቀን እንደሚነሳ ምንም ጥርጥር አልነበረኝም