ትግራይ ሙስሊም ሚድያ

ትግራይ ሙስሊም ሚድያ This page is aimed to give all kinds of information specially related to Tigrian Muslims.

24/09/2025

እቲ ብድርሰት ዘሎ ሃደራ ብጋሃዳዊ ዓለም አረጋይ ገ/ክርስቶስ ቢተው እዩ። ናይ ኣእምሮ ሕሙም ክንሱ ከምጥዑይ ሰብ ቆፂርካ እዙይ በለ፣ ከምዙይ ገበረ ምባል እቲ ጌጋ ናይቲ በሃላይ ሰብ እዩ።

ዑስማን ደምበሌ በእግር ኳስ ወደር ለማይገኝለት ለባላንዶር ሽልማት የመብቃቱ ሚስጥር ማግባቱ እንደሆነ ይነገራል። ህይወቱን በአግባቡ እንዲመራ ኃላፊነት የሚሰማው ብቁ ሰው እንዲሆን እንደረዳው ...
24/09/2025

ዑስማን ደምበሌ በእግር ኳስ ወደር ለማይገኝለት ለባላንዶር ሽልማት የመብቃቱ ሚስጥር ማግባቱ እንደሆነ ይነገራል። ህይወቱን በአግባቡ እንዲመራ ኃላፊነት የሚሰማው ብቁ ሰው እንዲሆን እንደረዳው ይናገራል።

አቶ ፋንታሁን ዋቄ መጠሪያ ስሙንም ሳናውቅ ንግግሩን ብቻ ሰምተን አማራ መስሎን ነበር። ሰውየው ግን ኦሮሞ ነው። ኦሮሞነቱ ሀገር ለማበጥበጥ አላመች ብሎት ነው ከአማራ በላይ አማራ መሆንን ባይ...
24/09/2025

አቶ ፋንታሁን ዋቄ መጠሪያ ስሙንም ሳናውቅ ንግግሩን ብቻ ሰምተን አማራ መስሎን ነበር። ሰውየው ግን ኦሮሞ ነው። ኦሮሞነቱ ሀገር ለማበጥበጥ አላመች ብሎት ነው ከአማራ በላይ አማራ መሆንን ባይሆንም አማራ መስሎ መታየትን የመረጠው። ሌላ አይደለም፤ የእከይ ግብረ አበሮች የሚያገኘው በአማራ በመሆኑ ነው። መቸስ እቺ ሀገር ከኦርቶ በላይ ሌላ አማሽ የላትም።

«የራስ ፀጉራችሁ ተገልጦ እየተመለከትነው ካልሆነ በቀር የትምህርት ቤቱ በር ከፍተን አናስገባችሁም፣ አትማሯትም»‼️ትግራይ በከባድ ችግር ላይ ናት። ችግሩን የፈጠሩት በዋናነት በተጋሩ ነው። ከ...
24/09/2025

«የራስ ፀጉራችሁ ተገልጦ እየተመለከትነው ካልሆነ በቀር የትምህርት ቤቱ በር ከፍተን አናስገባችሁም፣ አትማሯትም»‼️

ትግራይ በከባድ ችግር ላይ ናት። ችግሩን የፈጠሩት በዋናነት በተጋሩ ነው። ከችግሩ ላለመውጣት ሌላ ችግር የሚፈጥሩትም ራሳቸው ናቸው። ባለፈው በ 2017 የትምህርት ዘመን ጥቅምት መጨረሻ አከባቢ ካልህነ በቀር በአክሱም ት/ቤቶች ሒጃብ ተከልክሎ አያውቅም። ሙስሊም ሴት ተማሪዎች እንደወትሮው ተመዝግበው እየተማሩ ቆይተዋል። ኬልከላው አዲስ ክስተት ነው። ለምን ከተባለ ደግሞ በወቅቱ በሞንጆሪኖና ደብረፅዮን የሚመራው ህወሓት በከፍተኛ ደረጃ በህዝቡ ተጠልቶ ቅቡልነቱ ያጣበት ጊዜ ስለነበር ነው። ስልጣኑ ለማጣት ተቃርቦ ነበር። በከፌተኛ ችግር ላይ ነበር። ስለዚህ ከችግሩ ለማገገም መላ መዘየድ ነበረበት። የክርስትያኑ ድጋፍ ለማግኘትና ቅቡልነቱ ለመመለስ በሙስሊሙ ላይ ባለው ችግር ሌላ ችግር ማከል ነበረበት። ሰሜኖች እንዲሁ ናቸው። ችግሩን ራስቸው ይፈጥሩታል። ከችግሩ ለመውጣት ደግሞ ሌላ ያልነበረ አዲስ ችግር ይፈጥራሉ።

ቀድሞ ለተፈጠረው ችግር ሌላ አዲስ ያልነበረ ችግር በማጨመር ከችግር መውጣት ይቻላል? ነገር ግን ሰሜኖች ለስልጣናቸው ሲሉ ያደርጉታል። ህዝቡም ከችግሩ ጋር እድሜ ልኩን ይኖራል። ትግራይና አማራ ይኼው ናቸው። በያዙት መንገድ ህዝቡ ከመከራ ይላቃቃል ተብሎ አይታሰብም። የራስ ፀጉር መሸፈን እንደትልቅ ችግር ተቆጥሮ ለ 300 ተማሪዎች ትምህርት ያስከለከለው በትግራይ ላለው ችግር ሌላ ችግር ለመጨመር ነው። ቀደም ብለው ራሳቸው ከፈጠሩት ችግር ለመጣት አይደለም።

አክሱም በመተግባር ላይ ያለው ህግ ኦርቶዶክስም አይደለም። እርግጥ ነው ኦርቶዶክስ ከመከተል አልፈን ሃይማኖቱን የምንሰብክ መሪና አስከታይ ነን ሊሉ ይችላሉ። በእውነቱ ግን አይደለም። መሪነቱ ...
23/09/2025

አክሱም በመተግባር ላይ ያለው ህግ ኦርቶዶክስም አይደለም። እርግጥ ነው ኦርቶዶክስ ከመከተል አልፈን ሃይማኖቱን የምንሰብክ መሪና አስከታይ ነን ሊሉ ይችላሉ። በእውነቱ ግን አይደለም። መሪነቱ ይቅር ተከታይነቱም ጭራሽ አይታይባቸውም። በተለይ አክሱም ኦርቶዶክስ የለም። ያለው ልብሷን ለብሶ እንደአሸን በፈሉት ጭፈራ ቤቶቿ ሴቶች ራቁታቸውን ሲጨፍሩና ሲውረገረጉ መመልከት ሱስ የሆነበት ሀሰተኛ ኦርቶዶክስ ነው።

ዜና፡ የ  #አክሱም ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ እንዲለብሱ ፍርድ ቤቱ መወሰኑ እፎይታ ቢሰጣቸውም በተፈፃሚነቱ ላይ ጥርጣሬ እንዳላቸው ገለጹየ  #ትግራይ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሙስሊም ተማሪዎች ሂጃ...
23/09/2025

ዜና፡ የ #አክሱም ሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ እንዲለብሱ ፍርድ ቤቱ መወሰኑ እፎይታ ቢሰጣቸውም በተፈፃሚነቱ ላይ ጥርጣሬ እንዳላቸው ገለጹ

የ #ትግራይ ጠቅላይ ፍርድ ቤት የሙስሊም ተማሪዎች ሂጃብ ለብሰው ትምህርት ቤት የመሄድ መብት እንዳላቸው ውሳኔ ሰጥቷል። ፍርድ ቤቱ ተማሪዎች ሂጃብ በመልበሳቸው ወደ ትምህርት ቤት እንዳይገቡና አንዳንዶችንም ለሀገር አቀፍ ፈተና እንዳይቀመጡ ያደረጉ ገደቦችን አውግዟል። ይህ ውሳኔ ለብዙዎች እፎይታን የሰጠ ቢሆንም፣ አፈጻጸሙ ላይ ጥርጣሬ ማስከተሉም አልቀረም።

ኤልሀም (ለደህንነቷ ሲባል ስሟ የተቀየረ) ክልከላው በተለይ በፈተና ዝግጅት ወቅት በጣም ከባድ እንደነበር ታስታውሳለች። “…አንድ ቀን ግን ትምህርት ቤት ውስጥ ሂጃብ ለብሶ መግባት አይቻልም የሚል ማስታወቂያ መጣ። የፈተና ምዝገባ ከሌሎች ተማሪዎች ራቅ ብሎ ከትምህርት ቤቱ ውጭ እየተደረገ መሆኑን ስሰማ በጣም ቅር ተሰኘሁ” ስትል ተናግራለች።

አክላም ፍርድ ቤቱ እገዳው እንዲነሳ ሲያዝዝ ከወራት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ እንደተነፈስኩ ያህል ተሰማኝ። ትምህርቴን አጠናቅቄ ህልሜን መከተል እችላለሁ የሚለው እምነት ተመልሶልኛል” በማለት ለአዲስ ስታንዳርድ ገልጻለች።

የጠቅላይ ፍርድ ቤት ውሳኔ ቢኖርም ተማሪዎቹ አሁንም በተፈፃሚነቱ ላይ ጥርጣሬ አላቸው ...

Addis Standard Amharic

አሏህ ይዘንላቸውና ይህ የታላቁ ዓሊም የሸይኽ ዓብዱልዓዚዝ ኢብን ዓብደሏህ አልሸይኽ ቀብር ነው። እንደምትመለከቱት በቡሎኬት አልተገነባም። በስሚንቶም ይሁን በሌላ ነገር አልተለሰነም። ለወደፊቱ...
23/09/2025

አሏህ ይዘንላቸውና ይህ የታላቁ ዓሊም የሸይኽ ዓብዱልዓዚዝ ኢብን ዓብደሏህ አልሸይኽ ቀብር ነው። እንደምትመለከቱት በቡሎኬት አልተገነባም። በስሚንቶም ይሁን በሌላ ነገር አልተለሰነም። ለወደፊቱ የሚመለኩበት ዶሪሓ በቀብራቸው ላይ አልተሰራም። እርድ እዚህ ስፍራ የለም። አሏህን ይለመንላቸዋል እንጂ ሙስሊሙ እየመጣ አይለምናቸውም። ከተጫናቸው አፈር እየዘገነ ገላውን የሚያሽ ሙስሊም የለም። የሀገሬ አሕባሽ ከዚህ ተግባራዊ ትምህርት ብትወስድ እዱንያ አኺራህን ከመክሰር ይታደጋሃል።

ኢና ሊላህ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን አሏህ (ሱወ) ይዘንላቸውና የታላቁ ዓሊም ሸይኽ ዓብዱልዓዚዝ በምስል ሳናውቃቸው ነገር ግን በተለያዩ የሳዑዲ ዓረቢያ የሬድዮ ጣብያዎች በሚሰጡት ዒልም ጣፋጭ ድ...
23/09/2025

ኢና ሊላህ ወኢና ኢለይሂ ራጂዑን

አሏህ (ሱወ) ይዘንላቸውና የታላቁ ዓሊም ሸይኽ ዓብዱልዓዚዝ በምስል ሳናውቃቸው ነገር ግን በተለያዩ የሳዑዲ ዓረቢያ የሬድዮ ጣብያዎች በሚሰጡት ዒልም ጣፋጭ ድምፃቸውን እየሰማን አድገናል።

 #الحمدالله
23/09/2025

#الحمدالله

ባላንዶር..😍ከእነዚህ ከአሸናፊዎች በተጨማሪም ሙሐመድ ሳላህና አሽረፍ ሃኪምም 4ኛና 6ኛ ደረጃ በመውጣት ድንቅ ታሪክ ሰርተዋል። በጠቃላይ የውደድር ዘመኑ ሙስሊሞች ከፍተኛ ስኬት ያስመዘገቡበት...
23/09/2025

ባላንዶር..😍

ከእነዚህ ከአሸናፊዎች በተጨማሪም ሙሐመድ ሳላህና አሽረፍ ሃኪምም 4ኛና 6ኛ ደረጃ በመውጣት ድንቅ ታሪክ ሰርተዋል። በጠቃላይ የውደድር ዘመኑ ሙስሊሞች ከፍተኛ ስኬት ያስመዘገቡበት ምርጥ ነበር።

22/09/2025

የዘንድሮ ባላንዶር ለባለ ሒጃቦቹ ነው😍

ከእነሱ አያልፍም‼️

ለአዲሱ መጅሊስ ከፍተኛ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና ተጠናቀቀ‼️••••••••••••••••••••መስከረም  12፣ 2017 ዓ.ል|ረቢዑል ዓወል ፣30 1447 ዓ.ሒ بِسْمِ ٱللَّهِ ٱ...
22/09/2025

ለአዲሱ መጅሊስ ከፍተኛ አመራሮች ሲሰጥ የቆየው ሥልጠና ተጠናቀቀ‼️
••••••••••••••••••••
መስከረም 12፣ 2017 ዓ.ል|ረቢዑል ዓወል ፣30 1447 ዓ.ሒ
بِسْمِ ٱللَّهِ ٱلرَّحْمَٰنِ ٱلرَّحِيمِ
••••••••••••••••••••••••

በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለ 7 ቀናት ሲሰጥ የነበረው የአዲሱ መጅሊስ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ዛሬ ተጠናቋል።

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ከኢምፓክት ሜከርስ ፋውንዴሽን ጋር በመተባባር የተዘጋጀው ስልጠና ላለፉት 7 ቀናት ለጠቅላይ ምክርቤቱ እና የክልል መጅሊስ ከፍተኛ አመራሮች ሲሠጥ ቆይቷል።

በስልጠናው መጨረሻ መልዕክት ያስተላለፉት የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት የክብር ዶክተር ሸይኽ ሐጂ ኢብራሂም ቱፋ ከሕዝበ ሙስሊሙን አማና ተቀብለን ወደ ስራ ከመግባታች በፊት የጋራ ርዕይ እንዲኖረን የሚያግዝ፣ እርስ በእርሳችን ያገናኘ፣ የመሪነት አቅም የሚገነባ ስልጠና መውሰዳችን መልካም አጋጣሚና ትልቅ እድል አድረገን ልንቆጥረው ይገባል ብለዋል።

የጠቅላይ ምክር ቤቱ ፕሬዝዳንት አያይዘውም አዲሱ መጅሊስ የስራ ነው ፣ ዓላማችንን አንድ አድርገን እየተነጋገርን ፍትህዊ አሰራር ከፍ አድርገን ለዲናችን እና ለሀገራችን አሻራ የሚሆን ስራን መስራት ይገባናል ብለዋል።

የተቀበልነው አማና በመሆኑ ለቀጣዩ 5 ዓመታት ህገ- መጅሊሱን መሰረት አድርገን ጠንካራ ተቋማዊ እና መዋቅራዊ አሰራር እውን እናደርጋለን፣ ላማረ ውጤቱም እንተጋለን ብለዋል።

ስልጠናውን የተካፈሉ የአዲሱ የመጅሊስ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠናው ትልቅ መነቃቃትና የስራ መነሳሳት የፈጠረባቸው መሆኑን በሰጡን አስተያየት ገልፀዋል።

በመጨረሻም ስልጠናውን ለተካፈሉ ከፍተኛ አመራሮች የምስክር ወረቀት የመስጠት መርሃግብርም ተካሂዷል።

•••••••••••••••••••••••••••••••••••••
የኢት/እ/ጉ/ጠ ምክር ቤት ሕዝብ ግንኙነትና ሚዲያ ዘርፍ

Address

Riyadh

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when ትግራይ ሙስሊም ሚድያ posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share