Hiber Radio

Hiber Radio Hiber Radio , Las Vegas live every Sunday on www.hiberradio.com,Hiber Radio app or by phone 7124328451 and 24/7 you can listen

Hiber Radio , Las Vegas live every Sunday 6;30PM on www.KRLV1340AM.com, 1340 radio Channel or and 24/7 on www.hiberradio.com

ህብር ሬድዮ በአቤኔዘር ኮሙኒኬሽን ሴንተር እየተዘጋጀ ከላስ ቬጋስ ከተማ፣ ዘወትር ዕሁድ በአካባቢው ሰዓት አቆጣጠር ከምሽቱ 6፤30 ሰዓት እስከ 8 ሰዓት በ1340 ኤ.ኤም የአየር ሞገድ ወይም በድህረ ገጽ በቀጥታ በአይቱን www. KRLV1340AM.com ይደመጣል። በስልክ ለማዳመጥ ለሚቀናችሁ በቀጥታ
በአዲስ ቁጥር 712 432 8451 ያለ ኮድ በቀላሉ ማዳመጥ ይቻላል። (9፡30 በዋሽንግተን ሰዓት ) ህብር ሬዲዮ_የወቅታዊ መረጃ ምንጭ።

ይሄ ፋሽስት፥ ነፍሰ ገዳይ ብቻ ሳይሆን፥ የሰዶም መንፈስ ሳይኖርበት አይቀርም። የ state leader etiquette ጉዳዩን እንኳ ወደ ጎን ብንለው፥ በመደበኛ ሁኔታ በሁለት ወንዶች መካከል...
11/22/2025

ይሄ ፋሽስት፥ ነፍሰ ገዳይ ብቻ ሳይሆን፥ የሰዶም መንፈስ ሳይኖርበት አይቀርም። የ state leader etiquette ጉዳዩን እንኳ ወደ ጎን ብንለው፥ በመደበኛ ሁኔታ በሁለት ወንዶች መካከል ሊኖር የማይገባ አካላዊ ንክኪ ደጋግሞ በማድረግ ፥ሊደበቅ የማይችል የሰዶም መንፈስ ግዞተኛ ወይም ሰዶማዊ መሆኑን በተደጋጋሚ አሳይቶናል።

ከኢሳይያስ አፈወርቂ እስከ ሳልቫ ኪር፣ ከሩቶ እስከ ስታመር፣ ከአህመዲን ጀበል እስከ ቢን ዛይድ፣.........፥ በዚህ ሰው non-consensual sexual contact የተፈፀመባቸው ሰዎች እልፍ ናቸው።

የሰውዬውን ነውረኛ ተግባር በስሙ መጥራት ስላልተፈለገ እንጂ ፥ የእስከዛሬ ነውረኛ ተግባሩ የሚነግረን ፥ ይህ ነፍሰ-ገዳይ ፋሽስት የለየለት ሰዶማዊ መሆኑን ነው‼‼‼

ዴቭ ዳዊት።

በአማራ ሴቶች ላይ አስገድዶ መድፈርን እንደ ጦር መሳሪያ የሚጠቀመው አገዛዝ የፈጸመው መጠነ ሰፊ ጥቃትና ሰሞኑን ከዚህ ጥቃት ውስጥ የናሙና ያህል የሚቆጠር ነገር ግን ይህም ቢሆን እጅግ አስደ...
11/22/2025

በአማራ ሴቶች ላይ አስገድዶ መድፈርን እንደ ጦር መሳሪያ የሚጠቀመው አገዛዝ የፈጸመው መጠነ ሰፊ ጥቃትና ሰሞኑን ከዚህ ጥቃት ውስጥ የናሙና ያህል የሚቆጠር ነገር ግን ይህም ቢሆን እጅግ አስደንጋጭና ከፍተኛ ቁጥር ከ2700 በላይ ከ8 ዓመት ህጻን እስከ 65 ዓመት አዛውንት የዚህ የግፍ ሰለባ የሆኑበትን ጥቃት የጦር ወንጀል ታዋቂዋ የሥነ ልቦና ባለሙያ ዶ/ር አበባ ፈቃደ አብራርተዋለች
ዶ/ር አበባ በአማራ ሕዝብ ላይ የሚፈጸመውን የተቀነባበረ ጥቃት በተደጋጋሚ በማጋለጥ የአማራን መዳኛ በማመላከት ፣ዓለም አቀፍ የሴቶች ንቅናቄ በማቋቋምና በመምራት ትታወቃለች በዚህ ገጽ ተከታታይ መረጃዎችን እያደረሰች ነው ይከታተሉዋት

Discussion on Mental Health and Social Community Wellbeing, Healing ... among Ethiopians With Dr. Abeba Fekade

11/21/2025

ግልጽ ደብዳቤ ለዘነበ ወላ
የቁድሞው የአምስት ወር የባህር ኃይል ቦክሰኛ ቀይ ባህርን በተመለከተ ለተናገረው ውሸት ምላሽ ስለመጠየቅ

ኢቲቪ በቀደዳ ተወልዶ ያደገበትና ያረጀበት ልጅ ልጅ ያየበት የየዘመኑ ገዢዎች አፋሽ አጎንባሽ በመሆኑ ውሸት መናገር ባህሪው ነው። ሰሞኑን ለዚሁ ሚዲያ ዘነበ ወላ የተቀደደውን ማን ያርዳ የቀበረ ማን ይናገር የነበረ እንዲሉ ቁጩውን ዘነበን የቀድሞው ባህር ኃይል አባል ጥሩ ጥያቄ አቅርቦለታል ምላሽ ይፈልጋል

11/20/2025

የወሃቢ-ጂሃዲስቱ ገመና ሲጋለጥ‼

* ይህ አንገት አራጅ ጂሃዲስት፥ "መሐመድ" የሚል ስም ያለው ተማሪ የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አልፎ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተመደበ ተማሪ ለምዝገባ ሲሄድ ዩኒቨርሲቲው የዜግነት ማረጋገጫ እንደጠየቀው አድርጎ ይናገራል። በማስከተልም ራሳቸውን ሊከላከሉ በማይችሉበት ሁኔታ የሚገኙት ትሁቱንና በተማሪዎቻቸው ዘንድ ሁሉ በታላቅ ስብዕናቸውና በሙያ ክህሎታቸው የሚወደዱት ፕሮፌሰር አስራትን "ሶስት ሙስሊም የህክምና ተማሪዎችን በማየታቸው በነውረኛ አገላለጽ ዘለፏቸው" ይላል።

ሲጀመር፦ የ12ኛ ክፍል የብሔራዊ ሀገር አቀፍ ፈተና (በተለምዶ "ማትሪክ") የሚፈተን ማንኛውም ተማሪ አስቀድሞ የሚሞላው ፎርም ስላለ፥ የሁሉም ተፈታኝ ተማሪ ስም፣ ፆታ፣ ዜግነትና ዕድሜ በሀገርአቀፍ ፈተናዎች ድርጅት የሚታወቅ ሲሆን ወደ ዩኒቨርሲቲ የሚገቡ ተማሪዎችም ስማቸው፣ ፆታቸው፣ ዜግነታቸውና መሰል የተማሪውን ማንነት የሚገልፁ መስፈርቶች አስቀድመው ይደርሱታል። የነበረው ኦፊሸል አሰራር ይህ በሆነበት ሁኔታ፥ ያውም ከቆላማው የኤርትራ፣ ከቤተ-አማራ (ከኦሮሞ ወረራ በኋላ "ወሎ") ከአዲስአበባና አካባቢዋ፣ ከሐረር እንዲሁም ከድሬዳዋ የሚመጡ ተማሪዎች "መሐመድ" የሚለውን ስም መያዛቸው በሰፊው እየታወቀ ፥ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መሐመድ በሚል የግለሰብ መጠሪያ ተደናግሮ ወይም ተደናግጦ የተማሪ ዜግነት ማረጋገጫ እስከመጠየቅ ደረሰ ማለት፥ ነጭ ጂሃዳዊ የተለመደ ፕሮፓጋንዳ ነው። ጂሃዲስቶቹ ከሰው አንገት ማረድ ጎን ለጎን የሚታወቁበት ዋነኛ ነገር ማስረጃ የሌለው የፈጠራ ትርክት ማራገብና ተከታይ ጭፍን መንጋቸውን ማስለቀስ ነው።

ወደ ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ስንመጣ፥ ፕሮፌሰሩ እንደማንኛውም አማራ፥ አማራዊ በመሆናቸው ሞተው እንኳን ከጠላቶቻችን ጥቃት ማረፍ ያልቻሉ ሰው ናቸው። ከዓመታት በፊት የኦሮሙማ ፋሽስቶች፥ "ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ አንዲት የኦሮሞ ተወላጅ ታካሚን፥ ስምሽን ወደ አማርኛ ካልቀየርሽ አናክምሽም አሏት" የሚል በእነሱ ድንክ ቁመና ልክ ያጠረ በጥላቻ የተሞላ ትርክት ፈጥረው ሲያራግቡ ነበር። የዚያ ፕሮፓጋንዳ አላማ፥ በፕሮፌሰሩ ሽፋን፥ አማራን አሰይጥኖ የማሳየት የፋሽስት ኦሮሙማ የበሬ ወለደ ተራ ወሬ ነበር።

የኦሮሙማው ፋሽስታዊ አገዛዝ ነፀብራቅ የሆነው ጂሃዲስቱ የወሃቢ ክንፍ ደግሞ፥ እኒሁ የፈረደባቸው ፕሮፌሰርን ተጠቅሞ ፥ በተማሪዎቻቸው ዘንድ ከመምህርነትም በላይ በአባትነት የሚታወቁት ፕሮፌሰር አስራትን ፀረ-አማራ ፕሮፓጋንዳ ለመስራት እየዳከረ ነው።
ማስረጃ አምጣ ብትለው መልስ የለውም‼ የተባሉት ሶስት የህክምና ተማሪዎች በጓደኞቻቸው ፊት በፕሮፌሰሩ ሲዘለፉ ምስክር የሚሆኑ የ classmates-ን እስኪ ጥቀስና አምጣቸው⁉ ፕሮፌሰሩ ይህንን የተናገሩት በየትኛው የትምህርት ዘመንና በየትኛው Batch ይማሩ ለነበሩት ነው⁉ ይህ ተረታም አንገት ቆራጭ ጂሃዲስት መልስ የለውም‼‼‼

ፋሽስት ኦሮሙማንና ወሃቢ ጂሃዲስትን የሚያመሳስላቸው ነገር ቢኖር፥ ሁለቱም በተረትና በውሸት የተካኑ የሰይጣን ፈረሶች መሆናቸው እና የውሸት ትርክት እየተዋዋሱ ፀረ-አማራ ፕሮፓጋንዳ የሚሰሩ መሆናቸው ነው‼‼‼

ዴቭ ዳዊት።

Address

Las Vegas, NV

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hiber Radio posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share